TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.4K photos
1.58K videos
216 files
4.33K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#update ለቀናት የስራ ማቆም አድማ ላይ የቆዩት የዓየር ትራፊክ ተቆጣጣሪ ሰራተኞች ዛሬ ሙሉ በሙሉ ወደ ስራ መግታቸውን ፋና ዘገበ።

የኢትዮጵያ ሲቪል አቭዬሽን ባለስልጣን ዳይሬክተር ጀነራል ኮሎኔል #ወሰንየለህ_ሁነኛው
ሰራተኞቹ ወደ ስራ መመለሳቸውን አረጋግጠዋል።

ከመንግስት በተሰጠ አቅጣጫም በደመዎዛቸው ላይ #ማስተካከያ ለማድረግ ጥናት ይካሄዳል ብለዋል።

የሌሎች ሰራተኞችን ፊርማ #አስመስሎ በመፈረምና ሌሎች ስራ እንዲያቆሙ በማነሳሳት ወንጀል የተጠረጠሩ ዘጠኝ የሲቪል አቭዬሽን እና የዓየር ትራፊክ ሰራተኞች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ይታወቃል።

ተጠርጣሪዎቹም ትናንት በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ 1ኛ ወንጀል ችሎት የቀረቡ ሲሆን፥ ፍርድ ቤቱም ለመርማሪ
ፖሊስ የስምንት ቀናት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ፈቅዷል።

©fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia