ሰበር ዜና📌ብአዴን ስያሜውን ቀየረ፡፡
የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አዴፓ) በሚል ቀይሯል፡፡ #የአርማ ማሻሻያም አድርጓል፡፡ በአርማው የቀረበውን ማሻሻያ አካቶ አዲስ የሚመረጠው ማዕከላዊ ኮሚቴ እንዲያጸድቀው ውክልና ተሰጥቶታል፡፡ የፓርቲው የልሳናት ስያሜ የሚሻሻል ሲሆን አዲስ የሚመረጠው ማዕከላዊ ኮሚቴ #እንዲያጸድቀው ውክልና ተሰጥቶታል፡፡ በመተዳደሪያ ደንቡ ላይም የተወሰኑ #አንቀጾች ላይ ማሻሻያ ተደርጓል።
ምንጭ፦ አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አዴፓ) በሚል ቀይሯል፡፡ #የአርማ ማሻሻያም አድርጓል፡፡ በአርማው የቀረበውን ማሻሻያ አካቶ አዲስ የሚመረጠው ማዕከላዊ ኮሚቴ እንዲያጸድቀው ውክልና ተሰጥቶታል፡፡ የፓርቲው የልሳናት ስያሜ የሚሻሻል ሲሆን አዲስ የሚመረጠው ማዕከላዊ ኮሚቴ #እንዲያጸድቀው ውክልና ተሰጥቶታል፡፡ በመተዳደሪያ ደንቡ ላይም የተወሰኑ #አንቀጾች ላይ ማሻሻያ ተደርጓል።
ምንጭ፦ አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia