TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.6K photos
1.59K videos
216 files
4.34K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#Update ከሳምንታት በፊት በምእራብ ወለጋ #ነጆ_ወረዳ ሁምና ዋቀዮ በሚባል አከባቢ በአሰቃቂ ሁኔታ 5 ሰዎች በኦነግ ታጣቂዎች በተባሉ ኃይሎች መገደላቸዉ ይታወሳል። ከተገደሉት የ2ቱ የውጪ ዜጎች ዉስጥ የሕንድ ዜግነት ያለዉ ግለሰብ አስከሬኑ ለቤተሰቦቹ የተላለፈ ሲሆን ነገር ግን #የጃፖን ዜግነት ያላት ሁለተኛዎ ሞች አስከሬን የመለየት ስራ #ችግር እንደገጠመዉ እና አስከሬኗ አሁንም ቅዱስ ፖዉሎስ ሆስፒታል እንደሚግኝ ለማወቅ ተችሏል።

Via ዳዊት እንደሻው
@tsegabwolde @tikvahethiopia