TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#update አርበኞች ግንባር⬆️

መቀመጫውን በኤርትራ አድርጎ የኢትዮጵያን መንግስት በነፍጥ ለማውረድ ሲታገል የቆየው የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር ከግንቦት ሰባት ጋር የነበረውን ጥምረት #ማፍረሱን ዛሬ አስታውቋል። ግንባሩ ከግንቦት ሰባት ጋር ውህደት በፈጸመበት ወቅት የተስማማባቸው ውሎች #አለመከበራቸውን ለመለያየቱ በምክንያትነት ጠቅሷል። በቅርቡ የራሴን ጠቅላላ ጉባኤም እጠራለሁ ብሏል።

©DW Amharic
@tsegabwolde @tikvahethiopia