#update የቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና የጋምቤላ ክልሎች ከ550 በላይ ለሚሆኑ የህግ ታራሚዎች #ይቅርታ ማድረጋቸውን አስታውቀዋል።
ለህግ ታራሚዎቹ ይቅርታው የተደረገውም የ2011 ዓ.ም አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ መሆኑን የሁለቱም ክልሎች የማረሚያ ቤት
አስተዳደሮች ገልፀዋል።
የጋምቤላ ክልል የማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ሀላፊ ኮሚሽነር #ቲቶ_ሀዋርያ እንደተናገሩት፥ በክልሉ የተለያዩ ወንጀሎችን በመስራት ተፈርዶባቸው የነበሩ ከ370 በላይ ታራሚዎች ከእስር እንዲፈቱ ተደርጓል።
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ሀላፊ ኮሚሽነር አዲሱ ሀተሴም በክልሉ የተለያዩ ወንጀሎችን ሰርተው ተፈርዶባቸው የነበሩ 188 ታራሚዎች በይቅርታ መፈታታቸውን አስታውቀዋል።
ምንጭ፦ ፋና ብሮድካስቲግ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ለህግ ታራሚዎቹ ይቅርታው የተደረገውም የ2011 ዓ.ም አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ መሆኑን የሁለቱም ክልሎች የማረሚያ ቤት
አስተዳደሮች ገልፀዋል።
የጋምቤላ ክልል የማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ሀላፊ ኮሚሽነር #ቲቶ_ሀዋርያ እንደተናገሩት፥ በክልሉ የተለያዩ ወንጀሎችን በመስራት ተፈርዶባቸው የነበሩ ከ370 በላይ ታራሚዎች ከእስር እንዲፈቱ ተደርጓል።
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ሀላፊ ኮሚሽነር አዲሱ ሀተሴም በክልሉ የተለያዩ ወንጀሎችን ሰርተው ተፈርዶባቸው የነበሩ 188 ታራሚዎች በይቅርታ መፈታታቸውን አስታውቀዋል።
ምንጭ፦ ፋና ብሮድካስቲግ
@tsegabwolde @tikvahethiopia