#update የድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን የአዲስ አመት ዋዜማ ኮንሰርት ለሌላ ጊዜ የተሸጋገረው በዕለቱ መንግስት አዳራሹን ለዝግጅት በመፈለጉ ነው። የኢትዮጵያ መንግስት የቴዎድሮስን ኮንሰርት አልሰረዘም አዘጋጆቹ በትህትና ተጠይቀው ነው ለቀጣይ ግዜ የተሸጋገረው።
#ብዙ ሰዎች በማህበራዊ ሚዲያ በመንግስት ላይ እንዲሁም የአመራሮችን ስም በመጥቀስ ዘለፋ እና የስም ማጥፋት ላይ ስላሉ ጥንቃቄ ይደረግ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ብዙ ሰዎች በማህበራዊ ሚዲያ በመንግስት ላይ እንዲሁም የአመራሮችን ስም በመጥቀስ ዘለፋ እና የስም ማጥፋት ላይ ስላሉ ጥንቃቄ ይደረግ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ብዙ ጥያቄዎች እየመጡ ይገኛሉ ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በተያያዘ በቂ እና ግልፅ መረጃ ከመግለጫው ላይ አቅርብላችኋለሁ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#Update
የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ወንጀል ችሎት እነ ቀሲስ በላይ መኮንን ፖሊስ ጣቢያ እንዲቆዩ አዟል።
በዋስ ጥያቄያቸው ዛሬም ውድቅ ተደርጓል።
ቀሲስ በላይ መኮንን በችሎቱ ፥ " ፖሊስ ይዞኝ ሳይሆን እራሴ ነው የሄድኩት " ብለዋል፡፡
" #ብዙ_የሀገር_ጉዳይ በእጄ ስላሉ ጥፋ ብባል እንኳ የምጠፋ ስላልሆንኩ ፤ በጤናዬ ላይ በደረሰው እክልና በቤተሰቦቼ ላይ በደረሰው ችግር ፍርድ ቤቱ የዋስትና መብት ይጠብቅልኝ " ሲሉ ጠይቀዋል።
የብዙ ልጆች አሳዳጊና የቤተሰብ አስተዳዳሪ እንደሆኑ ጠቅሰው በዋስ ከእስር እንዲወጡ ጠይቀው ነበር።
ፍርድ ቤት ግን ሁሉም ተከሳሾች በፖሊስ ጣቢያ ሆነው ጉዳያቸውን እንዲከታተሉ አዟል።
ቀሲስ በላይ መኮንን በሀሰተኛ ሰነድ ከአፍሪካ ኅብረት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ላይ #ከ6_ሚሊዮን ዶላር በላይ ለማውጣት ሙከራ አድርገዋል ተብለው አብረዋቸው ከነበሩት ሰዎች ጭምር መታሰራቸው አይዘነጋም።
ያንብቡ : https://telegra.ph/DW-05-20 #ዶቼቨለ
@tikvahethiopia
የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ወንጀል ችሎት እነ ቀሲስ በላይ መኮንን ፖሊስ ጣቢያ እንዲቆዩ አዟል።
በዋስ ጥያቄያቸው ዛሬም ውድቅ ተደርጓል።
ቀሲስ በላይ መኮንን በችሎቱ ፥ " ፖሊስ ይዞኝ ሳይሆን እራሴ ነው የሄድኩት " ብለዋል፡፡
" #ብዙ_የሀገር_ጉዳይ በእጄ ስላሉ ጥፋ ብባል እንኳ የምጠፋ ስላልሆንኩ ፤ በጤናዬ ላይ በደረሰው እክልና በቤተሰቦቼ ላይ በደረሰው ችግር ፍርድ ቤቱ የዋስትና መብት ይጠብቅልኝ " ሲሉ ጠይቀዋል።
የብዙ ልጆች አሳዳጊና የቤተሰብ አስተዳዳሪ እንደሆኑ ጠቅሰው በዋስ ከእስር እንዲወጡ ጠይቀው ነበር።
ፍርድ ቤት ግን ሁሉም ተከሳሾች በፖሊስ ጣቢያ ሆነው ጉዳያቸውን እንዲከታተሉ አዟል።
ቀሲስ በላይ መኮንን በሀሰተኛ ሰነድ ከአፍሪካ ኅብረት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ላይ #ከ6_ሚሊዮን ዶላር በላይ ለማውጣት ሙከራ አድርገዋል ተብለው አብረዋቸው ከነበሩት ሰዎች ጭምር መታሰራቸው አይዘነጋም።
ያንብቡ : https://telegra.ph/DW-05-20 #ዶቼቨለ
@tikvahethiopia