Forwarded from Esleman Abay የዓባይ ልጅ (Esleman)
ሩሲያ ለአፍሪካ ቃል የገባችውን የስንዴ ርዳታ ማጓጓዝ ጀመረች
የሩስያ የግብርና ሚኒስትር ይፋ እንዳደረገው ሞስኮ 200,000 ቶን የሚደርስ የእህል ርዳታ ለስድስት የአፍሪካ ሀገራት ያለ ክፍያ ማጓጓዝ ጀምራለች። ይህም ፕሬዝደንት ቭላድሚር ፑቲን ባለፈው ወርሃ ሐምሌ በገቡት ቃል መሰረት የሚከናወን ትግበራ መሆኑን ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ጨምሮ ገልጿል።
#የዓባይልጅ #EslemanAbay
የሩስያ የግብርና ሚኒስትር ይፋ እንዳደረገው ሞስኮ 200,000 ቶን የሚደርስ የእህል ርዳታ ለስድስት የአፍሪካ ሀገራት ያለ ክፍያ ማጓጓዝ ጀምራለች። ይህም ፕሬዝደንት ቭላድሚር ፑቲን ባለፈው ወርሃ ሐምሌ በገቡት ቃል መሰረት የሚከናወን ትግበራ መሆኑን ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ጨምሮ ገልጿል።
#የዓባይልጅ #EslemanAbay