✝️ከሰሞኑ #ጅሐዳዊ ትርምስ ጀርባ✝️
+++
የሰሞኑ ጅሐዳዊ ትርምስ ለረጅመ ዘመናት በግሐድም በድብቅም ሲሠሩበት የኖረውን ኦርቶዶክስ ጠልነት በይፋ የገለጡበት ነው እንጂ እንዲሁ ድንገቴ ያጋጠመ አይደለም። እፎይ ለአቅርቦተ ምሥጢረ ጅሐድ የመጣ ነው።
የቅርብ ዘመናትን ብቻ ብናነሳ እንኳን #ከጥቅምት 1999 ዓ.ም የበሻሻ አጋሮ ጥቃት እስከ ሐምሌው 28 ቀን 2010 የአብዲ ኤሌ ጀጅጋው እልቂት፣ ቀድሞ የታሰበባቸው፣ ታቅደው የተደረጉብን ናቸው።
እፎይም በቅርቡ የነሐሴው 2015 ዓ.ም #የስልጤ ቅበቱ ጥቃት ሰለባ ከሆኑት ኦርቶዶክሳዊያን ውስጥ ነው። ጉዳዮችን ከስር መሠረታቸው ለመረዳት እነዚህን ኅትመቶች ማንበብ ተገቢ ነው።
#አክራሪ እስልምና በኢትዮጵያና መጠሐፍንና #ሐመረ ተዋሕዶ መጽሔት ልዩ ዕትም ሚያዚያ 1999 ዓ.ም ። ሁሉቱም አሳዳችሁ ፈልጉና አንብቧቸው ። ኅትመቶችን ካጣችሁ በPdf ልንተባበራችሁ እንችላለን። በኮምንት አሳወቁን።
የሚያዋጣው #ተከባብሮ መኖሩ ነበር እንጂ፣መረጫጨት ከተጀመረማ ካበድ ነው።
+++
የሰሞኑ ጅሐዳዊ ትርምስ ለረጅመ ዘመናት በግሐድም በድብቅም ሲሠሩበት የኖረውን ኦርቶዶክስ ጠልነት በይፋ የገለጡበት ነው እንጂ እንዲሁ ድንገቴ ያጋጠመ አይደለም። እፎይ ለአቅርቦተ ምሥጢረ ጅሐድ የመጣ ነው።
የቅርብ ዘመናትን ብቻ ብናነሳ እንኳን #ከጥቅምት 1999 ዓ.ም የበሻሻ አጋሮ ጥቃት እስከ ሐምሌው 28 ቀን 2010 የአብዲ ኤሌ ጀጅጋው እልቂት፣ ቀድሞ የታሰበባቸው፣ ታቅደው የተደረጉብን ናቸው።
እፎይም በቅርቡ የነሐሴው 2015 ዓ.ም #የስልጤ ቅበቱ ጥቃት ሰለባ ከሆኑት ኦርቶዶክሳዊያን ውስጥ ነው። ጉዳዮችን ከስር መሠረታቸው ለመረዳት እነዚህን ኅትመቶች ማንበብ ተገቢ ነው።
#አክራሪ እስልምና በኢትዮጵያና መጠሐፍንና #ሐመረ ተዋሕዶ መጽሔት ልዩ ዕትም ሚያዚያ 1999 ዓ.ም ። ሁሉቱም አሳዳችሁ ፈልጉና አንብቧቸው ። ኅትመቶችን ካጣችሁ በPdf ልንተባበራችሁ እንችላለን። በኮምንት አሳወቁን።
የሚያዋጣው #ተከባብሮ መኖሩ ነበር እንጂ፣መረጫጨት ከተጀመረማ ካበድ ነው።