ባንካችን አቢሲንያ የቨርችዋል ባንኪንግ ማዕከል በጅማ ከተማ አስመረቀ!

#BankofAbyssinia #remittance #Banking #BankingService #Digital #DigitalEthiopia #DigitalPayment #Ethiopia #ITM #virtualbankingcenter #የሁሉም_ምርጫ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የትኛውም አለም ቢገኙ ካሉበት ሆነው በቪዛ ወይም ማስተር ካርድ ለመረጡት የበጎ አድራጎት ተቋም ድጋፍዎን ይለግሱ። ድጋፍዎን ለመስጠት ከታች ያለውን ድረ-ገፅ ይጎብኙ።

https://donate.bankofabyssinia.com/

#BankofAbyssinia #Banking #VisaCard #Visa #MasterCard #Charity #CharityOrganizations #Donate #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
የ"አሚን አዋርድ" የሥራ ፈጠራ ውድድር በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁን ተከትሎ የአንደኝነት ደረጃን በማግኘት የብር 1,000,000 ተሸላሚ ለሆኑትና በአዳማ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ለነበሩ ሦስት እንስቶች የእንኳን ደስ አላችሁ አቀባበል በናፍሌት ሆቴል በትላንትናው እለት የአዳማ ከተማ ከንቲባ አማካሪ አቶ ጌታቸው ባርቾ ፤ አቶ ሙሉጌታ ቃበቶ የአዳማ ከተማ አስ. የኮምዪኒኬሽን ፅ/ቤት ሃላፊ ፤ አቶ ፈለቀ ንጉሴ የአዳማ ከተማ አስተዳደር የስራ ፈጠራ ፅ/ቤት ምክትል ሃላፊ፤ ክብርት ረኢሳ ጁኔይዲ የአዳማ ከተማ አስ. የሴቶች እና ህፃናት ፅ/ቤት ሃላፊ፤ የአዳማ ሳይንስና ቴክኖ. ተወካዮች፤ የባንካችን የሸሪያ ኮ/አባላት፤ የባንካችን የበላይ የስራ አመራሮች ጥሪ የተደረገላቸው የሀይማኖት አባቶች አባ ገዳዎች በተገኙበት ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው፡፡
እንስቶቹ ‹ግሪን ኢትዮጵያ የተፈጥሮ ማዳበሪያ› በሚል በጋራ ባቋቋሙት ድርጅት ስም አሸናፊ በመሆን ሽልማቱ ሊበረከትላቸው ችሏል፡፡
ኅዳር ወር 2015 ላይ በይፋ የተጀመረውና ላለፉት ወራት ሲካሄድ የቆየው "አሚን አዋርድ" የሥራ ፈጠራ ውድድር መጠናቀቁን ተከትሎ በሥራ ፈጠራቸው ይዘት እና ችግር ፈቺነታቸው ለተመረጡ 5 ተወዳዳሪዎች የእውቅናና የሽልማት መርሐ-ግብር የተከናወነ ሲሆን፣ በውድድሩ ላይ ከ1ኛ - 5ኛ ለወጡ ተሳታፊዎች በአጠቃላይ ከሰጠው ብር 2.5 ሚሊዮን የገንዘብ ሽልማት ባሻገር ከ6ተኛ - 20ኛ ለወጡ ተሳታፊዎችም የማበረታቻ ሽልማት ሰጥቷል፡፡
በአቀባበል ስነስርአቱ ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች አንስቶቹ አዳማ ከተማን ወክለው ላስመዘገቡት ውጤት ደስ መሰኘታቸውንና ፤ በተጨማሪም ላስመዘገቡት ውጤት እውቅናን የሰጡ ሲሆን ባንካችን በስራ ፈጠራ ዙሪያ እየሰራ ያለውን ተጨባጭ ስራ በማድነቅ መሰናዶው እንዲቀጥልና ሁልግዜን ከባንካችን ጎን በመሆን በተጨማሪም ተወዳዳርው ላሸነፉት ወጣቶች ምንግዜም በራቸው ክፍት መሆኑን በመድረኩ ገልፀዋል፡፡
ወደ ባንክ ቅርንጫፍ መሄድ ሳይጠበቅብዎ በቨርቹዋል ባንኪንግ ማዕከሎቻችን ከእሁድ እስከ እሁድ ለ24 ሰዓት የተሟላ የባንክ አገልግሎት ያግኙ።


#BankofAbyssinia #BankingServices #ITM #VirtualBanking #DigitalBanking #MoneyTransfer #AddisAbaba #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ