ከፎር ዊንድስ ጉዞና አስጎብኚ ኤጀንሲ ጋር በመተባበር፣ በአቢሲንያ የቪዛ ካርድ የአየር ቲኬት ግዢ አግልግሎት መጀመራችንን ስናበስር በደስታ ነው!
የፎር ዊንድስ ጉዞና አስጎብኚን መተግበሪያ ተጠቅመው ቅናሽ ቲኬቶችን መግዛት ሲፈልጉ የአቢሲንያ ቪዛ ካርድ በመጠቀም ክፍያውን በቀላሉ መፈፀፈም ይችላሉ!
እርስዎም ከቲኬት ግዢ ጋር የተያያዘ እንግልት ይቀንስልዎታል!
መተግበሪያውን ከታች የተቀመጠውን መስፈንጠሪያ ተጠቅመው ያውርዱ!
ለአንድሮይድ ስልኮች 👇
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.fourwindstour.android&hl=en&gl=US
ለአፕል ስልኮች 👇
https://apps.apple.com/us/app/four-winds-holidays/id1633475173
የፎር ዊንድስ ጉዞና አስጎብኚን መተግበሪያ ተጠቅመው ቅናሽ ቲኬቶችን መግዛት ሲፈልጉ የአቢሲንያ ቪዛ ካርድ በመጠቀም ክፍያውን በቀላሉ መፈፀፈም ይችላሉ!
እርስዎም ከቲኬት ግዢ ጋር የተያያዘ እንግልት ይቀንስልዎታል!
መተግበሪያውን ከታች የተቀመጠውን መስፈንጠሪያ ተጠቅመው ያውርዱ!
ለአንድሮይድ ስልኮች 👇
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.fourwindstour.android&hl=en&gl=US
ለአፕል ስልኮች 👇
https://apps.apple.com/us/app/four-winds-holidays/id1633475173
ፐርፐዝብላክ ኢትዮጵያ በክቡር ዶክተር አርቲስት መሐሙድ አሕመድ ስም 1000 ሔክታር መሬት ላይ ለሚገነባው የ1000 ገበሬዎች መንደር ግንባታ ማስጀመሪያ የሚሆን ገቢ ለማሰባሰብ የሚያስችል የእራት ግብዣ መርሐግብር የፊታችን ግንቦት 26 ቀን 2015 ዓ.ም በሚሊኒየም አዳራሽ ከቀኑ 09፡00 ሰዓት-ምሽት 03፡00 ሰዓት ተዘጋጅቷል።
በእራት ግብዣ መርሐግብሩ የሙዚቃ ሥራዎች፣ ግጥሞች፣ ወጎች፣ አዝናኝ የኮሜዲ ሥራዎች፣ የጋሽ መሐሙድ አሕመድ የጥበብ ሕይወት ቅኝትን ጨምሮ ሌሎች አዝናኝ ትዕይንቶችና የእራት መርሐግብር ይካሄዳል።
እርስዎም የዚህ መርሐግብር ተሳታፊ ሆነው የአገራችን አለኝታ የሆነውን ገበሬ አኗኗር የተሻለ ለማድረግ የበኩልዎን ድርሻ እንዲወጡ ተጋብዘዋል፡፡
የመርሐግብሩ መግቢያ ትኬት ሽያጭ፦
የመደበኛ መግቢያ ዋጋ 5000 ብር፣
የቪአይፒ መግቢያ ዋጋ 10000 ብር እንዲሁም
የቪቪአይፒ መግቢያ ዋጋ 15000 ብር ይሆናል።
ትኬቱን ሲገዙ በገዙበት ዋጋ ልክ የሚተመን የፐርፐዝብላክ ኢትዮጵያ አክሲዮን ባለቤት መሆን ይችላሉ።
የመግቢያ ትኬቱን በአፖሎ ሲቆርጡ የQR ክፍያ አማራጭን ይጠቀሙ!
አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
በእራት ግብዣ መርሐግብሩ የሙዚቃ ሥራዎች፣ ግጥሞች፣ ወጎች፣ አዝናኝ የኮሜዲ ሥራዎች፣ የጋሽ መሐሙድ አሕመድ የጥበብ ሕይወት ቅኝትን ጨምሮ ሌሎች አዝናኝ ትዕይንቶችና የእራት መርሐግብር ይካሄዳል።
እርስዎም የዚህ መርሐግብር ተሳታፊ ሆነው የአገራችን አለኝታ የሆነውን ገበሬ አኗኗር የተሻለ ለማድረግ የበኩልዎን ድርሻ እንዲወጡ ተጋብዘዋል፡፡
የመርሐግብሩ መግቢያ ትኬት ሽያጭ፦
የመደበኛ መግቢያ ዋጋ 5000 ብር፣
የቪአይፒ መግቢያ ዋጋ 10000 ብር እንዲሁም
የቪቪአይፒ መግቢያ ዋጋ 15000 ብር ይሆናል።
ትኬቱን ሲገዙ በገዙበት ዋጋ ልክ የሚተመን የፐርፐዝብላክ ኢትዮጵያ አክሲዮን ባለቤት መሆን ይችላሉ።
የመግቢያ ትኬቱን በአፖሎ ሲቆርጡ የQR ክፍያ አማራጭን ይጠቀሙ!
አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
አፖሎ የሞባይል መተግበሪያን ተጠቅመው ከዲጂታል አካውንትዎ የዲኤስቲቪ፣ የኢትዮ-ቴሌኮም ኢንተርኔት እና ሌሎች ክፍያዎችዎን በቀላሉ መፈፀም ይችላሉ።
መተግበሪያውን ለማውረድ ሊንኩን ይጠቀሙ።
https://apollo.bankofabyssinia.com/download-apollo
#Apollodigitalproduct #AbyssiniaDigital #Abyssiniabank #poweredbybankofabyssinia #BankofAbyssinia #የሁሉም_ምርጫ #The_Choice_For_all
መተግበሪያውን ለማውረድ ሊንኩን ይጠቀሙ።
https://apollo.bankofabyssinia.com/download-apollo
#Apollodigitalproduct #AbyssiniaDigital #Abyssiniabank #poweredbybankofabyssinia #BankofAbyssinia #የሁሉም_ምርጫ #The_Choice_For_all
የ4ኛ ዙር “መቆጠብ ያሸልማል” እና 5ኛ ዙር የ“እንሸልምዎ” የሽልማት መርሐ ግብር ተራዘመ!
//
አቢሲንያ ባንክ ደንበኞቹን ለማበረታታት የተለያዩ የሽልማት ስጦታዎችን እያዘጋጀ ከዘርፉም የተሻለ ውጤት እያስመዘገበ እንደሆነ ይታወሳል፡፡ ዘንድሮም የ5ኛ ዙር "የእንሸልምዎ" የሽልማት መርሐ ግብርን እንዲሁም 4ኛ ዙር "መቆጠብ ያሸልማል" መርሐ ግብርን ማዘጋጀቱ ይታወቃል፡፡
በ4ኛው ዙር መቆጠብ ያሸልማል መርሐ-ግብር ከብር 200 ጀምሮ ሲቆጥቡ አይሱዙ ISUZU NPR እና ትራክተርን ጨምሮ 160 ሽልማቶች እንዲሁም በ5ኛው ዙር የእንሸልምዎ መርሐ-ግብር የተላከልዎትን የውጭ ሀገር ገንዘብ በቅርንጫፎቻችን ሲቀበሉ፣ ሲመነዝሩና፣ ዓለም አቀፍ ካርዶችን በመጠቀም ክፍያዎች ሲፈፅሙ
በቱርክ የ5 ቀን ቆይታን ጨምሮ የተለያዩ አጓጊ ሽልማቶች ለባለ ዕድለኞች ተዘጋጅተዋል!
የሽልማት መርሐ-ግብሩ እስከ ግንቦት 24 ቀን 2015 ዓ.ም. ድረስ ይዘልቃል፡፡
ከ800 በላይ በሆኑ ቅርንጫፎቻችን ከብር 200 ጀምሮ በመቆጠብ ከተዘጋጁ አጓጊና በርካታ ከሆኑ ሽልማቶች ውስጥ አሸናፊ ለመሆን ራስዎን እጩ ያድርጉ፡፡
አብዝተው በመቆጠብ የመሸለም እድልዎን ያስፉ!
ደጋግመው በተቀበሉ፣ በመነዘሩና ግብይቶችን በፈፀሙ ቁጥር አሸናፊ የመሆን ዕድልዎ እየሰፋ ይሄዳል፡፡
አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
#BankofAbyssinia #remittance #Banking #BankingService #Digital #DigitalEthiopia #DigitalPayment #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
//
አቢሲንያ ባንክ ደንበኞቹን ለማበረታታት የተለያዩ የሽልማት ስጦታዎችን እያዘጋጀ ከዘርፉም የተሻለ ውጤት እያስመዘገበ እንደሆነ ይታወሳል፡፡ ዘንድሮም የ5ኛ ዙር "የእንሸልምዎ" የሽልማት መርሐ ግብርን እንዲሁም 4ኛ ዙር "መቆጠብ ያሸልማል" መርሐ ግብርን ማዘጋጀቱ ይታወቃል፡፡
በ4ኛው ዙር መቆጠብ ያሸልማል መርሐ-ግብር ከብር 200 ጀምሮ ሲቆጥቡ አይሱዙ ISUZU NPR እና ትራክተርን ጨምሮ 160 ሽልማቶች እንዲሁም በ5ኛው ዙር የእንሸልምዎ መርሐ-ግብር የተላከልዎትን የውጭ ሀገር ገንዘብ በቅርንጫፎቻችን ሲቀበሉ፣ ሲመነዝሩና፣ ዓለም አቀፍ ካርዶችን በመጠቀም ክፍያዎች ሲፈፅሙ
በቱርክ የ5 ቀን ቆይታን ጨምሮ የተለያዩ አጓጊ ሽልማቶች ለባለ ዕድለኞች ተዘጋጅተዋል!
የሽልማት መርሐ-ግብሩ እስከ ግንቦት 24 ቀን 2015 ዓ.ም. ድረስ ይዘልቃል፡፡
ከ800 በላይ በሆኑ ቅርንጫፎቻችን ከብር 200 ጀምሮ በመቆጠብ ከተዘጋጁ አጓጊና በርካታ ከሆኑ ሽልማቶች ውስጥ አሸናፊ ለመሆን ራስዎን እጩ ያድርጉ፡፡
አብዝተው በመቆጠብ የመሸለም እድልዎን ያስፉ!
ደጋግመው በተቀበሉ፣ በመነዘሩና ግብይቶችን በፈፀሙ ቁጥር አሸናፊ የመሆን ዕድልዎ እየሰፋ ይሄዳል፡፡
አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
#BankofAbyssinia #remittance #Banking #BankingService #Digital #DigitalEthiopia #DigitalPayment #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
ባንካችን አቢሲንያ 18ኛውን የቨርችዋል ባንኪንግ ማዕከል በመስቀል ፍላወር አካባቢ አስጀመረ!
ይህ አዲሱ ዘመናዊ የአገልግሎት ማዕከል (Virtual Banking Center) ፣ በመስቀል ፍላወር እና አካባቢው ለሚገኙ የባንካችን ደንበኞች አገልግሎቱን ተደራሽ የሚያደርግ ሲሆን፣ በአዲስ አበባ የሚገኙትን የቨርችዋል ማዕከላት ወደ 11 ከፍ አድርጎታል፡፡ማዕከሉ በአይቲኤም Interactive_Teller_Machine (ITM) ቴክኖሎጂ የሚታገዝ ሲሆን፤ በቅርንጫፍ የሚሰጡ አገልግሎቶችን ደንበኞች በጊዜ ሳይገደቡ ከእሑድ እስከ እሑድ በቀን ለ24 ሰዓታት ልዩ አገልግሎት የሚያገኙበት ነው፡፡ዘመናዊ የባንክ አገልግሎቶችን ከአቢሲንያ ባንክዎ ያግኙ!
የማዕከሉ አድራሻ፡ መስቀል ፍላወር፣ ቱሊፕ ኢን ሆቴል ህንጻ ሥር፡፡
ባንካችን አቢሲንያ በተለያዩ የሀገራችን ክፍላት የቨርችዋል ባንኪንግ ማዕከላትን በማቋቋም ካለምንም የቀናትና እና የሰዓት ገደብ የበዓል ቀናትን ጨምሮ በቅርንጫፍ የሚቀርቡ አገልግሎቶችን በሙሉ በማቅረብ ላይ እንገኛለን፡፡
ይህ አዲሱ ዘመናዊ የአገልግሎት ማዕከል (Virtual Banking Center) ፣ በመስቀል ፍላወር እና አካባቢው ለሚገኙ የባንካችን ደንበኞች አገልግሎቱን ተደራሽ የሚያደርግ ሲሆን፣ በአዲስ አበባ የሚገኙትን የቨርችዋል ማዕከላት ወደ 11 ከፍ አድርጎታል፡፡ማዕከሉ በአይቲኤም Interactive_Teller_Machine (ITM) ቴክኖሎጂ የሚታገዝ ሲሆን፤ በቅርንጫፍ የሚሰጡ አገልግሎቶችን ደንበኞች በጊዜ ሳይገደቡ ከእሑድ እስከ እሑድ በቀን ለ24 ሰዓታት ልዩ አገልግሎት የሚያገኙበት ነው፡፡ዘመናዊ የባንክ አገልግሎቶችን ከአቢሲንያ ባንክዎ ያግኙ!
የማዕከሉ አድራሻ፡ መስቀል ፍላወር፣ ቱሊፕ ኢን ሆቴል ህንጻ ሥር፡፡
ባንካችን አቢሲንያ በተለያዩ የሀገራችን ክፍላት የቨርችዋል ባንኪንግ ማዕከላትን በማቋቋም ካለምንም የቀናትና እና የሰዓት ገደብ የበዓል ቀናትን ጨምሮ በቅርንጫፍ የሚቀርቡ አገልግሎቶችን በሙሉ በማቅረብ ላይ እንገኛለን፡፡
ለመጪው የፋሲካ በዓል ወደ ሃገር ቤት ገንዘብ ለመላክ አስበዋል?
በካሽጎ መተግበሪያ ቪዛ ወይም ማስተር ካርድዎን ተጠቅመው ገንዘብ በነፃ ወደ ኢትዮጵያ ይላኩ፡፡
የሞባይል መተግበሪያውን ከ Play Store ወይም App Store በማውረድ ይጠቀሙ።
ለአንድሮይድ ስልኮች 👇
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.bankofabyssinia.cashgo&hl=en&gl=US
ለአፕል ስልኮች 👇
https://apps.apple.com/us/app/cashgo/id1559346306
#CashGo #visa #mastercard #የሁሉም_ምርጫ
በካሽጎ መተግበሪያ ቪዛ ወይም ማስተር ካርድዎን ተጠቅመው ገንዘብ በነፃ ወደ ኢትዮጵያ ይላኩ፡፡
የሞባይል መተግበሪያውን ከ Play Store ወይም App Store በማውረድ ይጠቀሙ።
ለአንድሮይድ ስልኮች 👇
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.bankofabyssinia.cashgo&hl=en&gl=US
ለአፕል ስልኮች 👇
https://apps.apple.com/us/app/cashgo/id1559346306
#CashGo #visa #mastercard #የሁሉም_ምርጫ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ባንካችን አቢሲንያ እንኳን ለትንሣኤ በዓል አደረሳችሁ እያለ በዓሉ የደስታና የፍቅር
እንዲሆንላችሁ ከልብ ይመኛል።
አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
#fasika #easter #BankofAbyssinia #Banking #BanksinEthiopia #AddisAbaba #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
እንዲሆንላችሁ ከልብ ይመኛል።
አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
#fasika #easter #BankofAbyssinia #Banking #BanksinEthiopia #AddisAbaba #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
We Are Hiring!
Bank of Abyssinia seeks to hire applicants for the positions of
1) Cash Office Attendant
Place of Work: Adama District
2) Grade I Branch Manager
Place of Work: Worer and Siltana Branches (Adama District)
3) Grade I Branch Business Manager
Place of Work: Gembie and Baro Mado Branches (Jimma District)
4) Grade I Branch Operation Manager
Place of Work: Sheko Branch (Jimma District)
Use the link below to apply for the vacancy
https://vacancy.bankofabyssinia.com
Bank of Abyssinia seeks to hire applicants for the positions of
1) Cash Office Attendant
Place of Work: Adama District
2) Grade I Branch Manager
Place of Work: Worer and Siltana Branches (Adama District)
3) Grade I Branch Business Manager
Place of Work: Gembie and Baro Mado Branches (Jimma District)
4) Grade I Branch Operation Manager
Place of Work: Sheko Branch (Jimma District)
Use the link below to apply for the vacancy
https://vacancy.bankofabyssinia.com
ባንካችን አቢሲንያ የ2015 ዓ.ም የሐጅ ጉዞን ቀልጣፋ ፣ ለማድረግ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠ/ም/ቤት ካበለፀገው ሲስተም ጋር የማገናኘት ( Integration ) ሥራ ማጠናቀቃችንን እያበሰርን፣ በሁሉም ቅርንጫፎቻችን በመገኘት ክፍያችሁን መፈጸም የምትችሉ መሆኑን በታላቅ ደስታ እንገልፃለን::
አቢሲንያ አሚን
ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት
ዕሴትዎን ያከበረ!
#AbyssiniaAmeen #IFB #bankofabyssinia #hajj2023
አቢሲንያ አሚን
ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት
ዕሴትዎን ያከበረ!
#AbyssiniaAmeen #IFB #bankofabyssinia #hajj2023
ማርች 8 የሚከበረውን የሴቶች ቀን አስመልክቶ ሴት ባለተሰጥኦዎችን በማሳተፍ በባንካችን ሲካሄድ የነበረው የ “እችላለሁ” ዘመቻ መጋቢት 22 ቀን 2015 ዓ.ም. የተጠናቀቀ ሲሆን፣ በውድድሩም 329 በግጥም፣ እንዲሁም 37 በድምፅ በአጠቃላይ 366 ተሳታፊዎች ስራቸውን ያቀረቡ ሲሆን በድምጽ ከተወዳደሩት ውስጥ ሁለት ተወዳዳሪዎች በውድድር ህጉ ውስጥ የተከለከለውን የሙዚቃ መሳሪያ መጠቀም ህግ በመተላለፋቸው ምክንያት ከውድድሩ ተሰርዘዋል፡፡ ለውድድር ከቀረቡት የሙዚቃና የግጥም ስራዎች ውስጥም ከእያንዳንዱ ዘርፍ አስር አስር ስራዎች በባለሙያዎች ተገምግመው ለመጨረሻው የታዳሚዎች ምርጫ የተለዩ ሲሆን፣ ገጣሚ የዝና ወርቁ፣ ገጣሚ የምወድሽ በቀለ እና ገጣሚ የሺወርቅ ወልዴ የግጥም ስራዎችን በመገምገም፣ እንዲሁም የያሬድ ሙዚቃ ትምህርት ቤት መምህራን የሆኑት የሹምነሽ ታዬ እና ሜሮን ረጋሳ እንዲሁም ድምጻዊት ጠረፍ ካሳሁን የሙዚቃ ስራዎችን በመገምገም ስራ ላይ ተሳትፈዋል፡፡በቀጣይም ከእያንዳንዱ ማለትም ከግጥምና ሙዚቃ ዘርፍ ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ የሚወጡት ባለተስጥኦዎች በአድማጭ እና አንባቢ ድምፅ 30% ፣እንዲሁም በዳኞች 70% ነጥብ የሚለዩ ይሆናል፡፡
በመሆኑም በመጀመሪያ ዙር የተለዩት አስር የሙዚቃ ስራዎች በፌስ ቡክ ገፃችን ላይ የቀረቡ በመሆኑ ይህን ሊንክ በመጠቀም https://fb.watch/j_qrQrTIcF/ ከዛሬ ሚያዝያ 10፣ 2015 እስከ ሚያዝያ 13 ቀን 2015 ባለው ጊዜ ውስጥ በተንቀሳቃሽ ምስሉ ላይ የሚገኘውን መለያ ኮድ በመጠቀምና የመረጣችሁትን በፌስ ቡኩ ልጥፍ ኮመንት መስጫ ሥፍራ ላይ በመፃፍ የድምፅ አሰጣጥ ተሳትፎ እንድታደርጉ እንጋብዛለን፡፡
በቀጣይም የተለዩት የግጥም ስራዎች እንዲሁ ለምርጫ የሚቀርቡ በመሆኑ ይከታተሉ፡፡
መልካም ዕድል ለተሳታፊዎች!
በመሆኑም በመጀመሪያ ዙር የተለዩት አስር የሙዚቃ ስራዎች በፌስ ቡክ ገፃችን ላይ የቀረቡ በመሆኑ ይህን ሊንክ በመጠቀም https://fb.watch/j_qrQrTIcF/ ከዛሬ ሚያዝያ 10፣ 2015 እስከ ሚያዝያ 13 ቀን 2015 ባለው ጊዜ ውስጥ በተንቀሳቃሽ ምስሉ ላይ የሚገኘውን መለያ ኮድ በመጠቀምና የመረጣችሁትን በፌስ ቡኩ ልጥፍ ኮመንት መስጫ ሥፍራ ላይ በመፃፍ የድምፅ አሰጣጥ ተሳትፎ እንድታደርጉ እንጋብዛለን፡፡
በቀጣይም የተለዩት የግጥም ስራዎች እንዲሁ ለምርጫ የሚቀርቡ በመሆኑ ይከታተሉ፡፡
መልካም ዕድል ለተሳታፊዎች!
ማርች 8 የሚከበረውን የሴቶች ቀን አስመልክቶ ሴት ባለተሰጥኦዎችን በማሳተፍ በባንካችን ሲካሄድ የነበረው የ “እችላለሁ” ዘመቻ መጋቢት 22 ቀን 2015 ዓ.ም. የተጠናቀቀ ሲሆን፣ በውድድሩም 329 በግጥም፣ እንዲሁም 37 በድምፅ በአጠቃላይ 366 ተሳታፊዎች ስራቸውን ያቀረቡ ሲሆን በድምጽ ከተወዳደሩት ውስጥ ሁለት ተወዳዳሪዎች በውድድር ህጉ ውስጥ የተከለከለውን የሙዚቃ መሳሪያ መጠቀም ህግ በመተላለፋቸው ምክንያት ከውድድሩ ተሰርዘዋል፡፡ ለውድድር ከቀረቡት የሙዚቃና የግጥም ስራዎች ውስጥም ከእያንዳንዱ ዘርፍ አስር አስር ስራዎች በባለሙያዎች ተገምግመው ለመጨረሻው የታዳሚዎች ምርጫ የተለዩ ሲሆን፣ ገጣሚ የዝና ወርቁ፣ ገጣሚ የምወድሽ በቀለ እና ገጣሚ የሺወርቅ ወልዴ የግጥም ስራዎችን በመገምገም፣ እንዲሁም የያሬድ ሙዚቃ ትምህርት ቤት መምህራን የሆኑት የሹምነሽ ታዬ እና ሜሮን ረጋሳ እንዲሁም ድምጻዊት ጠረፍ ካሳሁን የሙዚቃ ስራዎችን በመገምገም ስራ ላይ ተሳትፈዋል፡፡ በቀጣይም ከእያንዳንዱ ማለትም ከግጥምና ሙዚቃ ዘርፍ ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ የሚወጡት ባለተስጥኦዎች በአድማጭ እና አንባቢ ድምፅ 30% ፣እንዲሁም በዳኞች 70% ነጥብ የሚለዩ ይሆናል፡፡
በመሆኑም በመጀመሪያ ዙር የተለዩት አስር የግጥም ስራዎች በፌስ ቡክ ገፃችን ላይ የቀረቡ በመሆኑ ይህን ሊንክ በመጠቀም https://bit.ly/41n5N6a ከዛሬ ሚያዝያ 11፣ 2015 እስከ ሚያዝያ 14 ቀን 2015 ባለው ጊዜ ውስጥ በምስሉ ላይ የሚገኘውን መለያ ኮድ በመጠቀምና የመረጣችሁትን በፌስ ቡኩ ልጥፍ ኮመንት መስጫ ሥፍራ ላይ በመፃፍ የድምፅ አሰጣጥ ተሳትፎ እንድታደርጉ እንጋብዛለን፡፡
መልካም ዕድል ለተሳታፊዎች!
በመሆኑም በመጀመሪያ ዙር የተለዩት አስር የግጥም ስራዎች በፌስ ቡክ ገፃችን ላይ የቀረቡ በመሆኑ ይህን ሊንክ በመጠቀም https://bit.ly/41n5N6a ከዛሬ ሚያዝያ 11፣ 2015 እስከ ሚያዝያ 14 ቀን 2015 ባለው ጊዜ ውስጥ በምስሉ ላይ የሚገኘውን መለያ ኮድ በመጠቀምና የመረጣችሁትን በፌስ ቡኩ ልጥፍ ኮመንት መስጫ ሥፍራ ላይ በመፃፍ የድምፅ አሰጣጥ ተሳትፎ እንድታደርጉ እንጋብዛለን፡፡
መልካም ዕድል ለተሳታፊዎች!
ዛይራይድ በጋራ ሠርተን በጋራ እንደግ እያለ ባለቤትነቱን የሕዝብ ለማድረግ ለአሽከርካሪዎች እና ለማኅበረሰቡ የጀመረዉን የእክሲዮን ሽያጭ ቀጥሏል!
በዚህም መሰረት የአንድ አክሲዮን ዋጋ 1,000 (አንድ ሺህ) ብር፣ የትንሹ አክሲዮን ግዢ ብዛት ለአሽከርካሪዎች 25 (ሃያ አምስት) አክስዮን ወይም ሃያ አምስት ሺህ (25,000) ብር ሲሆን ከአሽከርካሪዎች ውጪ ላሉት የማህበረሰባችን ክፍል ደግሞ 75 (ሰባ አምስት) አክስዮን ወይም ሰባ አምስት ሺህ (75,000) ብር ነው፡፡ የትልቁ አክስዮን ግዢ መጠን ደግሞ ለሁሉም አክስዮን ገዢዎች 5,000 (አምስት ሺህ) አክስዮን ወይም 5 ሚሊዮን ብር መሆኑን በታላቅ ደስታ እንገልጻለን፡፡ የክፍያ አፈጻጸምን በተመለከተ ደግሞ ለማንኛውም የአክስዮን መጠን ግዢ ክፍያ በቅድሚያ (በአክስዮን ግዢ ወቅት) በአንድ ጊዜ ብቻ የሚፈጸም መሆኑን እያሳወቅን አክስዮኑን Visa እና Mastercard ተጠቅመው መግዛት እንደሚችሉ ስንገልፅ በደስታ ነው::
የአክስዮን ግዢውን በኦንላይን ለመፈፀም ከታች የሚገኘውን የዛይራይድ መስፈንጠሪያ ይጠቀሙ፡፡
www.zayride.com
በዚህም መሰረት የአንድ አክሲዮን ዋጋ 1,000 (አንድ ሺህ) ብር፣ የትንሹ አክሲዮን ግዢ ብዛት ለአሽከርካሪዎች 25 (ሃያ አምስት) አክስዮን ወይም ሃያ አምስት ሺህ (25,000) ብር ሲሆን ከአሽከርካሪዎች ውጪ ላሉት የማህበረሰባችን ክፍል ደግሞ 75 (ሰባ አምስት) አክስዮን ወይም ሰባ አምስት ሺህ (75,000) ብር ነው፡፡ የትልቁ አክስዮን ግዢ መጠን ደግሞ ለሁሉም አክስዮን ገዢዎች 5,000 (አምስት ሺህ) አክስዮን ወይም 5 ሚሊዮን ብር መሆኑን በታላቅ ደስታ እንገልጻለን፡፡ የክፍያ አፈጻጸምን በተመለከተ ደግሞ ለማንኛውም የአክስዮን መጠን ግዢ ክፍያ በቅድሚያ (በአክስዮን ግዢ ወቅት) በአንድ ጊዜ ብቻ የሚፈጸም መሆኑን እያሳወቅን አክስዮኑን Visa እና Mastercard ተጠቅመው መግዛት እንደሚችሉ ስንገልፅ በደስታ ነው::
የአክስዮን ግዢውን በኦንላይን ለመፈፀም ከታች የሚገኘውን የዛይራይድ መስፈንጠሪያ ይጠቀሙ፡፡
www.zayride.com
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ባንካችን ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1444ኛው የኢድ-አልፈጥር በዓል አደረሳችሁ እያለ መልካም ምኞቱን ይገልፃል፡፡
ኢድ ሙባረክ!
#AbyssiniaAmeen #IFB #bankofabyssinia
#Banking #BanksinEthiopia #AddisAbaba #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
ኢድ ሙባረክ!
#AbyssiniaAmeen #IFB #bankofabyssinia
#Banking #BanksinEthiopia #AddisAbaba #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
We Are Hiring!
Bank of Abyssinia seeks to hire applicants for the positions of
1) Grade I Branch Business Manager
Place of Work: Chelelektu Branch (Hawassa District)
2) Senior Credit Underwriting Officer
Place of Work: Addis Ababa
Use the link below to apply for the vacancy
https://vacancy.bankofabyssinia.com
Bank of Abyssinia seeks to hire applicants for the positions of
1) Grade I Branch Business Manager
Place of Work: Chelelektu Branch (Hawassa District)
2) Senior Credit Underwriting Officer
Place of Work: Addis Ababa
Use the link below to apply for the vacancy
https://vacancy.bankofabyssinia.com
አፖሎን ተጠቅመው ቪዛ ካርድ ሲያዙ በ72 ሰዓት ውስጥ በአዲስ አበባ ከተማ በተመችዎት ቦታ ካርድዎን እናደርስሎታለን
መተግበሪያውን ኣውርደው ካርድዎን ይዘዙ።
https://apollo.bankofabyssinia.com/download-apollo
#Apollodigitalproduct #AbyssiniaDigital #Abyssiniabank #poweredbybankofabyssinia #BankofAbyssinia #የሁሉም_ምርጫ #The_Choice_For_all
መተግበሪያውን ኣውርደው ካርድዎን ይዘዙ።
https://apollo.bankofabyssinia.com/download-apollo
#Apollodigitalproduct #AbyssiniaDigital #Abyssiniabank #poweredbybankofabyssinia #BankofAbyssinia #የሁሉም_ምርጫ #The_Choice_For_all
ባንካችን ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት ከሚያደርጋቸው እንቅስቃሴ አካል የሆነውንና ለሁለተኛ ጊዜ ከአለም አቀፉ የሴቶች ቀን “ማርች 8” ጋር በተያያዘ ”እችላለሁ’’ በሚል መሪ ቃል በሴት ባለተሰጥኦዎች መካከል በግጥም፤በሙዚቃ፤ በቲክቶክ የማህበራ ሚዲያ አነሳሽነት እንዲሁም ሴት የስራ ፈጣሪዎች መካከል ባከናወነው ውድድር በየዘርፉ ከ1ኛ-3ኛ ለወጡት ተወዳዳሪዎች ሚያዚያ 20 ቀን 2015 ዓም. በማሪዮት ኢንተርናሽናል ሆቴል ባዘጋጀው መርሃ ግብር ላይ ሽልማትና የምስክር ወረቀት አበርክቷል፡፡
በዚህ መርሃ ግብር የድምፅ፤የግጥምና የቲክቶክ ተወዳዳሪች ተሰጥኦ ያላቸው እንስቶች እንዲወዳደሩ በማድረግ ስራቸውን ካቀረቡት 37 የድምፅ ተወዳዳሪዎች፤ 326 የግጥም ተወዳዳሪዎች እና 18 ቲክቶከሮች መካከል በዳኞችና በአድማጭ ተሳታፊዎች ከፍተኛ ድምፅ ያገኙት ሶስት ሶስት አሸናፊዎች ተለይተው ለሽልማት በቅተዋል፡፡
በሥነስርዓቱም በሶስቱም ዘርፍ 1ኛ ለወጡት የብር 100,000.00 (አንድ መቶ ሺህ ብር)፣ 2ኛ ለወጡት የብር 60,000.00(ስልሳ ሺህ ብር) እንዲሁም 3ኛ ለወጡት የብር 30,000.00 (ስላሳ ሺህ ብር) ሽልማት የተበረከተ ሲሆን በፕሮግራሙም ላይ አሸናፊዎች ያሸነፉበትን ስራዎቻቸውን አቅርበዋል፡፡በዚህም
በግጥም ዘርፍ
1ኛ ዮዲት መኮንን
2ኛ በአምላክ በለው
3ኛ ፋንታነሽ አበባው
በሙዚቃ ዘርፍ
1ኛ ህይወት ሰለሞን
2ኛ ሀመልማል ቃለአብ
3ኛ ኤደን አበባየሁ
በቲክቶክ ዘርፍ
1ኛ ዮርዳኖስ ሽመልስ
2ኛ በእምነት ከፍያለው
3ኛ ወንጌላዊት እንድርያስ
በሌላ በኩል የውድድሩ ሌላኛው አካል በነበረው የተሻለ የሥራ ፈጠራዎችን የማቅረብ ውድድር ላይ ለአሸናፊዎቹ ከገበያው በአነሰ የወለድ ምጣኔና ካለመያዣ እስከ ብር 500,000.00 (አምስት መቶ ሺህ) ድረስ ብድር መመቻቸቱ ተገልጿል፡፡በዚህም ዘርፍ ለ50 የስራ ፈጣሪ ሴቶች ለእያንዳቸው የ500,000 (አምስት መቶ ሺ ብር) ብድር በድምሩ 25,000,000(ሀያ አምስት ሚሊዮን ብር) ብድር መዘጋጀቱም ተገልጿል፡፡
#Ican #Adeysaving #zaharasaving #women saving
በዚህ መርሃ ግብር የድምፅ፤የግጥምና የቲክቶክ ተወዳዳሪች ተሰጥኦ ያላቸው እንስቶች እንዲወዳደሩ በማድረግ ስራቸውን ካቀረቡት 37 የድምፅ ተወዳዳሪዎች፤ 326 የግጥም ተወዳዳሪዎች እና 18 ቲክቶከሮች መካከል በዳኞችና በአድማጭ ተሳታፊዎች ከፍተኛ ድምፅ ያገኙት ሶስት ሶስት አሸናፊዎች ተለይተው ለሽልማት በቅተዋል፡፡
በሥነስርዓቱም በሶስቱም ዘርፍ 1ኛ ለወጡት የብር 100,000.00 (አንድ መቶ ሺህ ብር)፣ 2ኛ ለወጡት የብር 60,000.00(ስልሳ ሺህ ብር) እንዲሁም 3ኛ ለወጡት የብር 30,000.00 (ስላሳ ሺህ ብር) ሽልማት የተበረከተ ሲሆን በፕሮግራሙም ላይ አሸናፊዎች ያሸነፉበትን ስራዎቻቸውን አቅርበዋል፡፡በዚህም
በግጥም ዘርፍ
1ኛ ዮዲት መኮንን
2ኛ በአምላክ በለው
3ኛ ፋንታነሽ አበባው
በሙዚቃ ዘርፍ
1ኛ ህይወት ሰለሞን
2ኛ ሀመልማል ቃለአብ
3ኛ ኤደን አበባየሁ
በቲክቶክ ዘርፍ
1ኛ ዮርዳኖስ ሽመልስ
2ኛ በእምነት ከፍያለው
3ኛ ወንጌላዊት እንድርያስ
በሌላ በኩል የውድድሩ ሌላኛው አካል በነበረው የተሻለ የሥራ ፈጠራዎችን የማቅረብ ውድድር ላይ ለአሸናፊዎቹ ከገበያው በአነሰ የወለድ ምጣኔና ካለመያዣ እስከ ብር 500,000.00 (አምስት መቶ ሺህ) ድረስ ብድር መመቻቸቱ ተገልጿል፡፡በዚህም ዘርፍ ለ50 የስራ ፈጣሪ ሴቶች ለእያንዳቸው የ500,000 (አምስት መቶ ሺ ብር) ብድር በድምሩ 25,000,000(ሀያ አምስት ሚሊዮን ብር) ብድር መዘጋጀቱም ተገልጿል፡፡
#Ican #Adeysaving #zaharasaving #women saving