ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት!
//
አንድ ሚሊዮን ዶላር/ $ 1,000,000 ለመቄዶንያ ለማሰባሰብ፣ በሀገር ውስጥም በውጭም የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የሚሳተፉበት ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት እሁድ የካቲት 26/ March 5 በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከቀኑ 9 ሰዓት ጀምሮ በDonkey YouTube ቻነል በቀጥታ በ'online' ይካሄዳል፡፡
ለመቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማሕበር ልገሳ ለማድረግ፣ ከታች የተቀመጡትን የካሽ ጎ አፕ ፣ የባንካችን የዶኔሽን ድረ ገፅ ሊንክ እንዲሁም 8161 ይጠቀሙ፡፡
https://donate.bankofabyssinia.com/dashboard/mekedoniya.php
የካሽ ጎ የሞባይል መተግበሪያውን ከ Play Store ወይም App Store በማውረድ ይጠቀሙ።
ለአንድሮይድ ስልኮች
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.bankofabyssinia.cashgo&hl=en&gl=US
ለአፕል ስልኮች
https://apps.apple.com/us/app/cashgo/id1559346306
ለበለጠ መረጃ 8131 እና 0940404040/0970707070 ላይ ይደውሉ!
#BankofAbyssinia #Abyssinia #Banking #BankingService #Digital #DigitalEthiopia #DigitalPayment #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
//
አንድ ሚሊዮን ዶላር/ $ 1,000,000 ለመቄዶንያ ለማሰባሰብ፣ በሀገር ውስጥም በውጭም የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የሚሳተፉበት ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት እሁድ የካቲት 26/ March 5 በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከቀኑ 9 ሰዓት ጀምሮ በDonkey YouTube ቻነል በቀጥታ በ'online' ይካሄዳል፡፡
ለመቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማሕበር ልገሳ ለማድረግ፣ ከታች የተቀመጡትን የካሽ ጎ አፕ ፣ የባንካችን የዶኔሽን ድረ ገፅ ሊንክ እንዲሁም 8161 ይጠቀሙ፡፡
https://donate.bankofabyssinia.com/dashboard/mekedoniya.php
የካሽ ጎ የሞባይል መተግበሪያውን ከ Play Store ወይም App Store በማውረድ ይጠቀሙ።
ለአንድሮይድ ስልኮች
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.bankofabyssinia.cashgo&hl=en&gl=US
ለአፕል ስልኮች
https://apps.apple.com/us/app/cashgo/id1559346306
ለበለጠ መረጃ 8131 እና 0940404040/0970707070 ላይ ይደውሉ!
#BankofAbyssinia #Abyssinia #Banking #BankingService #Digital #DigitalEthiopia #DigitalPayment #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
ለታላቁ የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት ተጨማሪ አማራጭ ከአቢሲንያ ባንክ!
አንድ ሚሊዮን ዶላር/ $ 1,000,000 ለመቄዶንያ ለማሰባሰብ፣ በሀገር ውስጥም በውጭም የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የሚሳተፉበት ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት እሁድ የካቲት 26/ March 5 በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከቀኑ 9 ሰዓት በDonkey YouTube ቻነል በቀጥታ በ'online' ተጀምሮ የገቢ ማሰባሰብ ሂደቱ በጥሩ ሁኔታ በመከናወን ላይ ይገኛል፡፡ የገቢ ማሰባሰብ ሂደቱ በታቀደው መልኩ ይከናወን ዘንድ በውጭ አገር የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና የመቆዶኒያ ወዳጆች በባንካችን ከቀረቡት የካሽ ጎ አፕና የዶኔሽን ድረ ገፅ በተጨማሪ ከስር ያለውን ማስፈንጠሪያ ተጠቅመው ከባንካችን ጋር ትስስር በፈጠረው በወገን ፈንድ በኩል በቀላሉ ልገሳውን ያከናውኑ፡፡
https://www.wegenfund.com/causes/lamaqeedoneyaa-hhenetsaa-bare-enaa-masekote-eneget/
ለበለጠ መረጃ 8131 እና 0940404040/0970707070 ላይ ይደውሉ!
#BankofAbyssinia #Abyssinia #Banking #BankingService #Digital #DigitalEthiopia #DigitalPayment #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
አንድ ሚሊዮን ዶላር/ $ 1,000,000 ለመቄዶንያ ለማሰባሰብ፣ በሀገር ውስጥም በውጭም የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የሚሳተፉበት ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት እሁድ የካቲት 26/ March 5 በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከቀኑ 9 ሰዓት በDonkey YouTube ቻነል በቀጥታ በ'online' ተጀምሮ የገቢ ማሰባሰብ ሂደቱ በጥሩ ሁኔታ በመከናወን ላይ ይገኛል፡፡ የገቢ ማሰባሰብ ሂደቱ በታቀደው መልኩ ይከናወን ዘንድ በውጭ አገር የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና የመቆዶኒያ ወዳጆች በባንካችን ከቀረቡት የካሽ ጎ አፕና የዶኔሽን ድረ ገፅ በተጨማሪ ከስር ያለውን ማስፈንጠሪያ ተጠቅመው ከባንካችን ጋር ትስስር በፈጠረው በወገን ፈንድ በኩል በቀላሉ ልገሳውን ያከናውኑ፡፡
https://www.wegenfund.com/causes/lamaqeedoneyaa-hhenetsaa-bare-enaa-masekote-eneget/
ለበለጠ መረጃ 8131 እና 0940404040/0970707070 ላይ ይደውሉ!
#BankofAbyssinia #Abyssinia #Banking #BankingService #Digital #DigitalEthiopia #DigitalPayment #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
We Are Hiring!
Bank of Abyssinia is looking to hire applicants for the Post of;
1. Collateral valuator (for credit management & credit underwriting)
Place of Work: Bahir Dar District
2. legal officer
Place of Work: Bahir Dar District
3. Associate IT Officer
Place of Work: Bahir Dar District
4. Junior IT Officer
Place of Work: Bahir Dar District
5. Sub Branch Manager -Adiyo sub-Branch
Place of Work: Jimma District
6. Grade I Branch Manger
Place of Work: Jimma District ( Sherkole Branch)
7. Grade I Branch Business Manger
Place of Work: Jimma District ( Sherkole Branch )
8. Grade I Branch Operation Manger
Place of Work: Jimma District ( Sherkole Branch )
9. Associate HR Officer
Place of Work: Adama District
10. Collateral Valuator (Credit management)
Place of Work: Adama District
11.Digital Banking Officer
Place of Work: Adama District
12. Grade Branch Manger
Place of Work: Desse District ( Meket branch )
13. Grade I Branch Manger
Place of Work: Dire Dawa District (Police Meret Branch)
14 Grade I Branch business Manger
Place of Work: Dire Dawa District (Police Meret Branch)
15. Grade I Branch Operation Manger
Place of Work: Dire Dawa District (Police Meret Branch)
16. Banking business officer
Place of Work: Dire Dawa District (Police Meret Branch)
17.Banking Operation officer
Place of Work: Dire Dawa District (Police Meret Branch)
18. Banking business officer
Place of Work: Dire Dawa District ( Kelafo Branch )
19. Banking Operation Officer
Place of Work: Dire Dawa District ( kelafo Branch )
Use the link below to apply for the vacancy
https://vacancy.bankofabyssinia.com
Bank of Abyssinia is looking to hire applicants for the Post of;
1. Collateral valuator (for credit management & credit underwriting)
Place of Work: Bahir Dar District
2. legal officer
Place of Work: Bahir Dar District
3. Associate IT Officer
Place of Work: Bahir Dar District
4. Junior IT Officer
Place of Work: Bahir Dar District
5. Sub Branch Manager -Adiyo sub-Branch
Place of Work: Jimma District
6. Grade I Branch Manger
Place of Work: Jimma District ( Sherkole Branch)
7. Grade I Branch Business Manger
Place of Work: Jimma District ( Sherkole Branch )
8. Grade I Branch Operation Manger
Place of Work: Jimma District ( Sherkole Branch )
9. Associate HR Officer
Place of Work: Adama District
10. Collateral Valuator (Credit management)
Place of Work: Adama District
11.Digital Banking Officer
Place of Work: Adama District
12. Grade Branch Manger
Place of Work: Desse District ( Meket branch )
13. Grade I Branch Manger
Place of Work: Dire Dawa District (Police Meret Branch)
14 Grade I Branch business Manger
Place of Work: Dire Dawa District (Police Meret Branch)
15. Grade I Branch Operation Manger
Place of Work: Dire Dawa District (Police Meret Branch)
16. Banking business officer
Place of Work: Dire Dawa District (Police Meret Branch)
17.Banking Operation officer
Place of Work: Dire Dawa District (Police Meret Branch)
18. Banking business officer
Place of Work: Dire Dawa District ( Kelafo Branch )
19. Banking Operation Officer
Place of Work: Dire Dawa District ( kelafo Branch )
Use the link below to apply for the vacancy
https://vacancy.bankofabyssinia.com
ባንካችን አቢሲንያ ስፖንሰር ያደረገው እና ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ያዘጋጀችው ኢንተርናሽናል ሜዳ ቴንስ ውድድር ተጠናቀቀ።
//
ከየካቲት 04 ቀን 215 ዓ.ም በሁለት ዙር ለሁለት ሳምንታት ያህል በአዲስ አበባ ቴንስ ክለብ ግቢ ውስጥ ሲካሔድ የነበረው ከ18 አመት በታች ያሉ ከተለያዩ ሀገራት የተውጣጡ
ታዳጊዎች ደረጃቸውን ለማሻሻል የተሳተፉበት ኢንተርናሽናል ሜዳ (ሰርኪውት) ቴንስ ውድድር የካቲት 18 ቀን 2015 ዓ.ም. ፍፃሜውን አግኝቷል።
ውድድሩ በተናጠል እና በጥንድ የተካሔደ ሲሆን፣ በተናጠል በተደረገው ውድድር በወንዶች ኦስትሪያዊው ተወዳዳሪ ሲያሸንፍ፣ በሴቶች ደግሞ በስፔናዊቷ ተወዳዳሪ አሸናፊነት ተጠናቋል። በጥንድ በተካሔደው ውድድር በወንዶቹ ጣልያን ስታሸንፍ፣ በሴቶች ደግሞ ከኪርጊስታን (Kyrgyzstan) የመጡ ተወዳዳሪዎች አሸናፊ ሆነዋል።
በውድድሩ ፍፃሜ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር የስፖርት ዘርፍ ሚንስቴር ዴኤታ የሆኑት
አምባሳደር መስፍን ቸርነት፣ የስፖርት ፌዴሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ዘሪሁን ታደሰ፣
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኮማንደር አትሌት ደራርቱ ቱሉ እና
የባንካችን ዋና ሪቴይል ባንኪንግ ኦፕሬሽን ኦፊሰር የሆኑት አቶ አብርሀም ገበየሁን
ጨምሮ በርካታ ታዳሚዎች ተገኝተዋል፡፡
ባንካችን አቢሲንያ የዚህ ውድድር የክብር ስፖንሰር በመሆን ውድድሩን ሲደግፍ መቆየቱ የሚታወስ ነው።
አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!!
//
ከየካቲት 04 ቀን 215 ዓ.ም በሁለት ዙር ለሁለት ሳምንታት ያህል በአዲስ አበባ ቴንስ ክለብ ግቢ ውስጥ ሲካሔድ የነበረው ከ18 አመት በታች ያሉ ከተለያዩ ሀገራት የተውጣጡ
ታዳጊዎች ደረጃቸውን ለማሻሻል የተሳተፉበት ኢንተርናሽናል ሜዳ (ሰርኪውት) ቴንስ ውድድር የካቲት 18 ቀን 2015 ዓ.ም. ፍፃሜውን አግኝቷል።
ውድድሩ በተናጠል እና በጥንድ የተካሔደ ሲሆን፣ በተናጠል በተደረገው ውድድር በወንዶች ኦስትሪያዊው ተወዳዳሪ ሲያሸንፍ፣ በሴቶች ደግሞ በስፔናዊቷ ተወዳዳሪ አሸናፊነት ተጠናቋል። በጥንድ በተካሔደው ውድድር በወንዶቹ ጣልያን ስታሸንፍ፣ በሴቶች ደግሞ ከኪርጊስታን (Kyrgyzstan) የመጡ ተወዳዳሪዎች አሸናፊ ሆነዋል።
በውድድሩ ፍፃሜ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር የስፖርት ዘርፍ ሚንስቴር ዴኤታ የሆኑት
አምባሳደር መስፍን ቸርነት፣ የስፖርት ፌዴሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ዘሪሁን ታደሰ፣
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኮማንደር አትሌት ደራርቱ ቱሉ እና
የባንካችን ዋና ሪቴይል ባንኪንግ ኦፕሬሽን ኦፊሰር የሆኑት አቶ አብርሀም ገበየሁን
ጨምሮ በርካታ ታዳሚዎች ተገኝተዋል፡፡
ባንካችን አቢሲንያ የዚህ ውድድር የክብር ስፖንሰር በመሆን ውድድሩን ሲደግፍ መቆየቱ የሚታወስ ነው።
አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!!
2ኛ ዙር እችላለሁ!
የሴቶች የሥራ ፈጠራ፣ የሙዚቃ፣ የግጥምና የቲክቶክ ቪዲዮ ውድድር !
ባንካችን በየአመቱ የሚከበረውን ዓለምአቀፍ የሴቶች ቀን (ማርች 8) ምክንያት በማድረግ በያዝነው የአውሮፓውያን ወር ከማርች 8-31, 2023 ድረስ በሁለት የተከፈሉ ውድድሮችን አዘጋጅቶ ለተሳታፊዎች ክፍት አድርጓል፡፡
1) የግጥም፣ የሙዚቃና የቲክቶክ ቪዲዮ ተሰጥዖ ውድድር
ይህ ውድድር የሚከናወነው ከየካቲት 29 እስከ መጋቢት 13 ቀን 2015 ዓም. ሲሆን ባንካችን የግጥምና የሙዚቃ ተሰጥኦ ያላቸውን ሴት ተሳታፊዎችን በማወዳደር በባለሙያና በማህበራዊ ሚዲያ በሚሰጥ የህዝብ ድምጽ የተለዩ አሸናፊዎችን በየደረጃው ይሸልማል፡፡ በዚህም መሰረት አንደኛ ለምትወጣው የብር 100,000፣ ሁለተኛ ለምትወጣው የብር 60,000 እንዲሁም ሶስተኛ ለምትወጣው የብር 30,000 ሽልማት አዘጋጅቷል፡፡
በዚህም መሠረት በመርሃ-ግብሩ መሳተፍ የምትፈልጉ ሴት ተወዳዳሪዎች አስቀድማችሁ የአቢሲንያ ባንክ የፌስቡክ ገፅን https://www.facebook.com/BoAeth/ መወዳጀት ይኖርባችኋል፡፡ በመቀጠልም በሙዚቃው ዘርፍ ተሰጥኦዬን ያሳያል የምትሉትን ከሶስት (3) ደቂቃ ያልበለጠ የሙዚቃ ሥራ ያለ ሙዚቃ መሣሪያ በቪዲዮ ሰርታችሁ ከዚህ በታች በተቀመጠው ቴሌግራም መላክ ይኖርባችኋል፡፡
በግጥም ዘርፍ ለመወዳደር የምትፈልጉ ተሳታፊዎች ከ20 መሰመር ስንኝ ያልበለጠ ስለሴት ወይም ሴትነት የተዘጋጀ ግጥም ከዚህ በታች በተቀመጠ የቴሌግራም አድራሻ መላክ ይኖርባችኋል፡፡
እንዲሁም በተመረጡ ቲክቶከሮች መካከል ባንካችን ለሴት ደንበኞቻችን ያዘጋጃቸውን አደይና ዘሃራ የቁጠባ ሂሳቦችን በተለየ መንገድ የማስተዋወቅ ውድድር ይካሄዳል፡፡
የቴሌግራም አድራሻ------------0973875782 ወይም 0953433355
2) የሥራ ፈጠራ ውድድር
የሴት ሥራ ፈጣሪዎችን ለማበረታት ባንኩ ካሉት 10 ዲስትሪክቶች ከእያንዳንዱ አምስት(5) የስራ ፈጣሪዎችን በአጠቃላይ 50 የሥራ ፈጣሪ ሴቶችን በመምረጥ በአነስተኛ የወለድ ምጣኔና ካለመያዣ እስከ ብር 500,000.00 (አምስት መቶ ሺህ) የብድር አገልግሎት ለመስጠት ይፈልጋል፡፡
በመሆኑም ፍላጎቱ ያላችሁና መስፈርቶችን የምታሟሉ የሥራ ፈጣሪዎች አቅራቢያችሁ ባሉ ቅርንጫፎችና የዲስትሪክት ፅ/ቤቶች በመቅረብ ከየካቲት 29 እስከ መጋቢት 13 ቀን 2015 ዓም. ባሉት ቀናት ብቻ በፁሑፍ ጥያቄያችሁን እንድታቀርቡ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡ በዚህ አጋጣሚ ለሴቶች ደንበኞቻችን የተዘጋጁትን የመደበኛ አደይና የወለድ አልባ ዘሃራ አገልግሎቶችን በመጠቀም የተሻሉ ጥቅሞችን እንድታገኙ እንጋብዛለን፡፡
ዝርዝር የብድር እንዲሁም የመወዳደሪያ መስፈርቶችን ከዚህ በታች ያግኙ፡፡
መልካም የሴቶች ቀን!
#Ican
የሴቶች የሥራ ፈጠራ፣ የሙዚቃ፣ የግጥምና የቲክቶክ ቪዲዮ ውድድር !
ባንካችን በየአመቱ የሚከበረውን ዓለምአቀፍ የሴቶች ቀን (ማርች 8) ምክንያት በማድረግ በያዝነው የአውሮፓውያን ወር ከማርች 8-31, 2023 ድረስ በሁለት የተከፈሉ ውድድሮችን አዘጋጅቶ ለተሳታፊዎች ክፍት አድርጓል፡፡
1) የግጥም፣ የሙዚቃና የቲክቶክ ቪዲዮ ተሰጥዖ ውድድር
ይህ ውድድር የሚከናወነው ከየካቲት 29 እስከ መጋቢት 13 ቀን 2015 ዓም. ሲሆን ባንካችን የግጥምና የሙዚቃ ተሰጥኦ ያላቸውን ሴት ተሳታፊዎችን በማወዳደር በባለሙያና በማህበራዊ ሚዲያ በሚሰጥ የህዝብ ድምጽ የተለዩ አሸናፊዎችን በየደረጃው ይሸልማል፡፡ በዚህም መሰረት አንደኛ ለምትወጣው የብር 100,000፣ ሁለተኛ ለምትወጣው የብር 60,000 እንዲሁም ሶስተኛ ለምትወጣው የብር 30,000 ሽልማት አዘጋጅቷል፡፡
በዚህም መሠረት በመርሃ-ግብሩ መሳተፍ የምትፈልጉ ሴት ተወዳዳሪዎች አስቀድማችሁ የአቢሲንያ ባንክ የፌስቡክ ገፅን https://www.facebook.com/BoAeth/ መወዳጀት ይኖርባችኋል፡፡ በመቀጠልም በሙዚቃው ዘርፍ ተሰጥኦዬን ያሳያል የምትሉትን ከሶስት (3) ደቂቃ ያልበለጠ የሙዚቃ ሥራ ያለ ሙዚቃ መሣሪያ በቪዲዮ ሰርታችሁ ከዚህ በታች በተቀመጠው ቴሌግራም መላክ ይኖርባችኋል፡፡
በግጥም ዘርፍ ለመወዳደር የምትፈልጉ ተሳታፊዎች ከ20 መሰመር ስንኝ ያልበለጠ ስለሴት ወይም ሴትነት የተዘጋጀ ግጥም ከዚህ በታች በተቀመጠ የቴሌግራም አድራሻ መላክ ይኖርባችኋል፡፡
እንዲሁም በተመረጡ ቲክቶከሮች መካከል ባንካችን ለሴት ደንበኞቻችን ያዘጋጃቸውን አደይና ዘሃራ የቁጠባ ሂሳቦችን በተለየ መንገድ የማስተዋወቅ ውድድር ይካሄዳል፡፡
የቴሌግራም አድራሻ------------0973875782 ወይም 0953433355
2) የሥራ ፈጠራ ውድድር
የሴት ሥራ ፈጣሪዎችን ለማበረታት ባንኩ ካሉት 10 ዲስትሪክቶች ከእያንዳንዱ አምስት(5) የስራ ፈጣሪዎችን በአጠቃላይ 50 የሥራ ፈጣሪ ሴቶችን በመምረጥ በአነስተኛ የወለድ ምጣኔና ካለመያዣ እስከ ብር 500,000.00 (አምስት መቶ ሺህ) የብድር አገልግሎት ለመስጠት ይፈልጋል፡፡
በመሆኑም ፍላጎቱ ያላችሁና መስፈርቶችን የምታሟሉ የሥራ ፈጣሪዎች አቅራቢያችሁ ባሉ ቅርንጫፎችና የዲስትሪክት ፅ/ቤቶች በመቅረብ ከየካቲት 29 እስከ መጋቢት 13 ቀን 2015 ዓም. ባሉት ቀናት ብቻ በፁሑፍ ጥያቄያችሁን እንድታቀርቡ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡ በዚህ አጋጣሚ ለሴቶች ደንበኞቻችን የተዘጋጁትን የመደበኛ አደይና የወለድ አልባ ዘሃራ አገልግሎቶችን በመጠቀም የተሻሉ ጥቅሞችን እንድታገኙ እንጋብዛለን፡፡
ዝርዝር የብድር እንዲሁም የመወዳደሪያ መስፈርቶችን ከዚህ በታች ያግኙ፡፡
መልካም የሴቶች ቀን!
#Ican
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ስልካችሁን በመጠቀም የአፖሎ አካውንት ለመክፈት የሚጠበቅባችሁ ቀላል መመሪያዎች!
መተግበሪያውን ለማውረድ ሊንኩን ይጠቀሙ።
https://apollo.bankofabyssinia.com/download-apollo
#Apollodigitalproduct #AbyssiniaDigital #Abyssiniabank #poweredbybankofabyssinia #BankofAbyssinia #የሁሉም_ምርጫ #The_Choice_For_all
መተግበሪያውን ለማውረድ ሊንኩን ይጠቀሙ።
https://apollo.bankofabyssinia.com/download-apollo
#Apollodigitalproduct #AbyssiniaDigital #Abyssiniabank #poweredbybankofabyssinia #BankofAbyssinia #የሁሉም_ምርጫ #The_Choice_For_all
ይለግሱ !
ከየትኛውም የአለም ክፍል ሆነው ለኢትዮዽያ ቀይ መስቀል ማህበር የተቻሎትን መለገስ እንደሚችሉ ያውቃሉ? እንግዲያውስ እነዚህን አማራጮች ይጠቀሙ ። የቪዛ እና ማስተር ካርድን ተጠቅመው በባንካችን የዶኔሽን ድረ ገፅ በኩል፤ እንዲሁም አቅራቢያ የሚገኝ ቅርንጫፋችን በመሄድ በቀይ መስቀል ሂሳብ ቁጥር 907 በኩል ልገሳውን ያከናውኑ፡፡
ተከታዩን ማስፈንጠርያ በመጫን ወደ ዶኔሽን ድረ ገፅ ይግቡ https://donate.bankofabyssinia.com
https://donate.redcrossredcrescent.org
#redcross #donation #mastercard #visacard #bankofabyssinia #thechoiceforall
ከየትኛውም የአለም ክፍል ሆነው ለኢትዮዽያ ቀይ መስቀል ማህበር የተቻሎትን መለገስ እንደሚችሉ ያውቃሉ? እንግዲያውስ እነዚህን አማራጮች ይጠቀሙ ። የቪዛ እና ማስተር ካርድን ተጠቅመው በባንካችን የዶኔሽን ድረ ገፅ በኩል፤ እንዲሁም አቅራቢያ የሚገኝ ቅርንጫፋችን በመሄድ በቀይ መስቀል ሂሳብ ቁጥር 907 በኩል ልገሳውን ያከናውኑ፡፡
ተከታዩን ማስፈንጠርያ በመጫን ወደ ዶኔሽን ድረ ገፅ ይግቡ https://donate.bankofabyssinia.com
https://donate.redcrossredcrescent.org
#redcross #donation #mastercard #visacard #bankofabyssinia #thechoiceforall
We Are Hiring!
Bank of Abyssinia is looking to hire applicants for the Post of;
Warehouse Management. Junior Officer
Place of Work: Addis Ababa
Use the link below to apply for the vacancy
https://vacancy.bankofabyssinia.com
Bank of Abyssinia is looking to hire applicants for the Post of;
Warehouse Management. Junior Officer
Place of Work: Addis Ababa
Use the link below to apply for the vacancy
https://vacancy.bankofabyssinia.com
ባንካችን አቢሲንያ የአለም አቀፉን የሴቶች ቀን(ማርች 8) በማስመልከት ለ2ኛ ጊዜ ‘’እችላለሁ’’ በሚል መሪ ቃል ልዩ ልዩ ውድድሮችን ከየካቲት 29 እስከ መጋቢት 13 እያከናወነ ይገኛል፡፡ በዚህ ውድድርም በግጥም፣ በሙዚቃ፣ በቲክቶከሮች መካከል የሚደረግ ውድድር የሚከናወን ሲሆን ከዚህ በተጨማሪ ለሀምሳ የስራ ፈጣሪ ሴቶች ዝቅተኛ ወለድ የሚታሰብበት ያለመያዣ ለእያንዳንዳቸው የብር 500,000(አምስት መቶ ሺ ብር) ብድር አዘጋጅቷል፡፡
ባለፈው ዓመት በተመሳሳይ በተደረገው ውድድር ለ27 ሴት ስራ ፈጣሪዎች ለእያንዳንዳቸው የብር 300,000(ሶስት መቶ ሺ ብር) ብድር ማመቻቸቱ የሚታወስ ሲሆን ለዛሬ ከእድሉ ተጠቃሚዎች ጋር የተደረገውን አጭር ቆይታ ይዘንላችሁ ቀርበናል፡፡ ቃለ ምልልሱን ለማንበብ ከታች የተቀመጠውን ሊንክ ይጠቀሙ።
https://www.bankofabyssinia.com/የ1ኛ-ዙር-2014-ዓ-ም-እችላለሁ-ዘመቻ-የሴቶች-ሥራ/
ባለፈው ዓመት በተመሳሳይ በተደረገው ውድድር ለ27 ሴት ስራ ፈጣሪዎች ለእያንዳንዳቸው የብር 300,000(ሶስት መቶ ሺ ብር) ብድር ማመቻቸቱ የሚታወስ ሲሆን ለዛሬ ከእድሉ ተጠቃሚዎች ጋር የተደረገውን አጭር ቆይታ ይዘንላችሁ ቀርበናል፡፡ ቃለ ምልልሱን ለማንበብ ከታች የተቀመጠውን ሊንክ ይጠቀሙ።
https://www.bankofabyssinia.com/የ1ኛ-ዙር-2014-ዓ-ም-እችላለሁ-ዘመቻ-የሴቶች-ሥራ/
ውድ ደንበኞቻችን
ባንካችን አቢሲንያ ለደንበኞቹ የአገልግሎት አሰጣጡን የበለጠ ለማሻሻል እንዲረዳው የፊታችን ቅዳሜና እሁድ ማለትም መጋቢት 9 እና 10 ቀን 2015 ዓ.ም ነባሩን ሲስተም የማሳደግ (System Upgrading) ያከናውናል፡፡ በመሆኑም በተጠቀሱት ቀናት መላው ቅርንጫፎቻችን፤የቨርቹዋል ባንኪንግ ማዕከሎቻችን፤ የኦንላይን ባንኪንግ ሲስተሞቻችንና ከባንክ ወደባንክ የማስተላለፍ አገልግሎት የማንሰጥ መሆኑን በታላቅ አክብሮት እናሳውቃለን፡፡
ይሁን እንጂ በተጠቀሱት ቀናት የኤቲኤም ማሽኖቻችን የተለመደውን አገልግሎት የሚሰጡ በመሆኑ ከ1275 በላይ በሆኑት የኤቲኤም ማሽኖቻችንን መጠቀም የምትችሉ መሆኑን በታላቅ አክብሮት እንገልፃለን፡፡ አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
ባንካችን አቢሲንያ ለደንበኞቹ የአገልግሎት አሰጣጡን የበለጠ ለማሻሻል እንዲረዳው የፊታችን ቅዳሜና እሁድ ማለትም መጋቢት 9 እና 10 ቀን 2015 ዓ.ም ነባሩን ሲስተም የማሳደግ (System Upgrading) ያከናውናል፡፡ በመሆኑም በተጠቀሱት ቀናት መላው ቅርንጫፎቻችን፤የቨርቹዋል ባንኪንግ ማዕከሎቻችን፤ የኦንላይን ባንኪንግ ሲስተሞቻችንና ከባንክ ወደባንክ የማስተላለፍ አገልግሎት የማንሰጥ መሆኑን በታላቅ አክብሮት እናሳውቃለን፡፡
ይሁን እንጂ በተጠቀሱት ቀናት የኤቲኤም ማሽኖቻችን የተለመደውን አገልግሎት የሚሰጡ በመሆኑ ከ1275 በላይ በሆኑት የኤቲኤም ማሽኖቻችንን መጠቀም የምትችሉ መሆኑን በታላቅ አክብሮት እንገልፃለን፡፡ አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
Dear customers,
We are very glad for achieving PCI DSS Version 3.2.1 certification. PCI DSS Version 3.2.1 Security Standard certification is a technical and operational requirement set by the PCI Security Standards Council (PCI SSC) to protect cardholder data. The standards apply to all entities that store, process or transmit cardholder data – with requirements for software developers and manufacturers of applications and devices used in those transactions.
https://seal.panaceainfosec.com/index.php?certid=CERT24A9AA1231
Bank of Abyssinia The Choice For All!
We are very glad for achieving PCI DSS Version 3.2.1 certification. PCI DSS Version 3.2.1 Security Standard certification is a technical and operational requirement set by the PCI Security Standards Council (PCI SSC) to protect cardholder data. The standards apply to all entities that store, process or transmit cardholder data – with requirements for software developers and manufacturers of applications and devices used in those transactions.
https://seal.panaceainfosec.com/index.php?certid=CERT24A9AA1231
Bank of Abyssinia The Choice For All!