✝️እውቀት #ከማጣት የተነሣ እየጠፋ ያለው ሕዝብ✝️
+++
ወጣቱን በአግባቡ አለማስተማራችን ገና ዋጋ ያስከፍለናል። ቤተ ክርስቲያን እንደማንኛውም ምድራዊ ተቋም ሁሉን ነገር የምትቀበል ትመስለዋለች። ወጣቱ በጸጋው ግምጃ ቤት ሕንጻ ቤተ ክርስቲያንና በሰፈሩ በተደረደሩ ተራ የድንጋይ ካብ የሆኑ ሕንጻዎች መካከል ያለው ድንበር ጠፍቶበታል።
በደስ ይላልና ምን ችግር አለው በሚሉ የድንቁርና ማደንዘዣ ታጅበው እየተፈጸሙ ያሉ ልምምዶች እየተለመዱ መጠዋል። እጅግ ከባድ ፈተና መሆናቸው አይቀርም። ወጣቶች እባካችሁ ልብ ግዙ። ለብልጭልጭ #አሸንክታብ የምትሯሯጡትን ጊዜ ቀንሱና ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያንና ትምህርተ አበውን ለመማር ለማንበብ ፣ለመጠየቅ ጥቂት ጊዜ ስጡ። ያኔ ዛሬ እያደረጋችሁት ባለው ታፍራላችሁ።
+++
ወጣቱን በአግባቡ አለማስተማራችን ገና ዋጋ ያስከፍለናል። ቤተ ክርስቲያን እንደማንኛውም ምድራዊ ተቋም ሁሉን ነገር የምትቀበል ትመስለዋለች። ወጣቱ በጸጋው ግምጃ ቤት ሕንጻ ቤተ ክርስቲያንና በሰፈሩ በተደረደሩ ተራ የድንጋይ ካብ የሆኑ ሕንጻዎች መካከል ያለው ድንበር ጠፍቶበታል።
በደስ ይላልና ምን ችግር አለው በሚሉ የድንቁርና ማደንዘዣ ታጅበው እየተፈጸሙ ያሉ ልምምዶች እየተለመዱ መጠዋል። እጅግ ከባድ ፈተና መሆናቸው አይቀርም። ወጣቶች እባካችሁ ልብ ግዙ። ለብልጭልጭ #አሸንክታብ የምትሯሯጡትን ጊዜ ቀንሱና ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያንና ትምህርተ አበውን ለመማር ለማንበብ ፣ለመጠየቅ ጥቂት ጊዜ ስጡ። ያኔ ዛሬ እያደረጋችሁት ባለው ታፍራላችሁ።