ይገምቱ ይሸለሙ
የሪያል ማድሪድ እና ራዮ ቫዬካኖንን ጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን የአንድ መቶ ብር ካርድ የምንሸልምዎ ይሆናል።
የውድድሩ ህጎች ምን ይመስላሉ ?
√ ተሳታፊዎች ግምቶቻቸውን ከዚህ ፖስት ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ሳጥን #ብቻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።
√ ኤዲት የተደረጉ ምላሾች በፍፁም ተቀባይነት አይኖራቸውም።
√ ግምትዎን መላክ የሚቻለው እስከ 12:15 ሰዓት ብቻ ነው።
🔴 ይነበብ
አንድ የቤተሰባችን አባል ግምት ማስቀመጥ የሚችለው #አንዴ ብቻ ነው። ከአንድ ጊዜ በላይ የመለሰ ቤተሰባችን ሽልማት አይደርሰውም።
መልካም ዕድል !
@tikvahethsport
የሪያል ማድሪድ እና ራዮ ቫዬካኖንን ጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን የአንድ መቶ ብር ካርድ የምንሸልምዎ ይሆናል።
የውድድሩ ህጎች ምን ይመስላሉ ?
√ ተሳታፊዎች ግምቶቻቸውን ከዚህ ፖስት ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ሳጥን #ብቻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።
√ ኤዲት የተደረጉ ምላሾች በፍፁም ተቀባይነት አይኖራቸውም።
√ ግምትዎን መላክ የሚቻለው እስከ 12:15 ሰዓት ብቻ ነው።
🔴 ይነበብ
አንድ የቤተሰባችን አባል ግምት ማስቀመጥ የሚችለው #አንዴ ብቻ ነው። ከአንድ ጊዜ በላይ የመለሰ ቤተሰባችን ሽልማት አይደርሰውም።
መልካም ዕድል !
@tikvahethsport
ይገምቱ ይሸለሙ
የማንችስተር ዩናይትድ እና አርሰናልን ጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን የአንድ መቶ ብር ካርድ የምንሸልምዎ ይሆናል።
የውድድሩ ህጎች ምን ይመስላሉ ?
√ ተሳታፊዎች ግምቶቻቸውን ከዚህ ፖስት ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ሳጥን #ብቻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።
√ ኤዲት የተደረጉ ምላሾች በፍፁም ተቀባይነት አይኖራቸውም።
√ ግምትዎን መላክ የሚቻለው እስከ 1:30 ሰዓት ብቻ ነው።
🔴 ይነበብ
አንድ የቤተሰባችን አባል ግምት ማስቀመጥ የሚችለው #አንዴ ብቻ ነው። ከአንድ ጊዜ በላይ የመለሰ ቤተሰባችን ሽልማት አይደርሰውም።
መልካም ዕድል !
@tikvahethsport
የማንችስተር ዩናይትድ እና አርሰናልን ጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን የአንድ መቶ ብር ካርድ የምንሸልምዎ ይሆናል።
የውድድሩ ህጎች ምን ይመስላሉ ?
√ ተሳታፊዎች ግምቶቻቸውን ከዚህ ፖስት ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ሳጥን #ብቻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።
√ ኤዲት የተደረጉ ምላሾች በፍፁም ተቀባይነት አይኖራቸውም።
√ ግምትዎን መላክ የሚቻለው እስከ 1:30 ሰዓት ብቻ ነው።
🔴 ይነበብ
አንድ የቤተሰባችን አባል ግምት ማስቀመጥ የሚችለው #አንዴ ብቻ ነው። ከአንድ ጊዜ በላይ የመለሰ ቤተሰባችን ሽልማት አይደርሰውም።
መልካም ዕድል !
@tikvahethsport
ተጠናቀቀ | ሄታፌ 2-1 አትሌቲኮ ማድሪድ
⚽⚽ አራምባሪ ⚽ ሶርሎት
- የአሰልጣኝ ዲያጎ ሲሞኒው ቡድን አትሌቲኮ ማድሪድ በመጨረሻ ደቂቃዎች በተቆጠሩበት ሁለት ግቦች ሊሸነፍ ችሏል።
- በጨዋታው አንሄል ኮርያ ቀይ ካርድ የተመለከተ ሲሆን ከእሱ መውጣት በኋላ በተቆጠሩ ግቦች አትሌቲኮ ማድሪድ ተሸንፏል።
- አትሌቲኮ ማድሪድ መሸነፉን ተከትሎ የሊጉን መሪነት ከባርሴሎና የሚረከብበትን እድል ሳይጠቀም ቀርቷል።
- አትሌቲኮ ማድሪድ ከባርሴሎና ሀምሳ ስድስት ነጥቦችን በመሰብሰብ ሁለተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
⚽⚽ አራምባሪ ⚽ ሶርሎት
- የአሰልጣኝ ዲያጎ ሲሞኒው ቡድን አትሌቲኮ ማድሪድ በመጨረሻ ደቂቃዎች በተቆጠሩበት ሁለት ግቦች ሊሸነፍ ችሏል።
- በጨዋታው አንሄል ኮርያ ቀይ ካርድ የተመለከተ ሲሆን ከእሱ መውጣት በኋላ በተቆጠሩ ግቦች አትሌቲኮ ማድሪድ ተሸንፏል።
- አትሌቲኮ ማድሪድ መሸነፉን ተከትሎ የሊጉን መሪነት ከባርሴሎና የሚረከብበትን እድል ሳይጠቀም ቀርቷል።
- አትሌቲኮ ማድሪድ ከባርሴሎና ሀምሳ ስድስት ነጥቦችን በመሰብሰብ ሁለተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
TIKVAH-SPORT
የዩናይትድ ደጋፊዎች ተቃውሞ ሊያሰሙ ነው ! የማንችስተር ዩናይትድ ደጋፊዎች ከእሁዱ የአርሰናል ጨዋታ ከፍተኛ ተቃውሞ ለማሰማት በዝግጅት ላይ መሆናቸውን ገልጸዋል። ደጋፊዎቹ የሚያቀርቡት ተቃውሞ የክለቡ ከፍተኛ ድርሻ ባለቤት የግሌዘር ቤተሰቦችን በመቃወም መሆኑ ተገልጿል። ተቃውሞውን ያዘጋጁት የደጋፊዎች ቡድን በጨዋታው ዕለት ደጋፊዎች ክለቡ ከሚታወቅበት ቀይ ቀለም ይልቅ ጥቁር ለብሰው እንዲመጡ መጠየቃቸው…
የዩናይትድ ደጋፊዎች ተቃውሟቸውን አሰሙ !
የማንችስተር ዩናይትድ ደጋፊዎች ከአርሰናል ጨዋታ በፊት በክለቡ ስታዲየም አቅራቢያ ተቃዋሚዎችን በማቅረብ ላይ ናቸው።
ደጋፊዎቹ የክለቡን ባለቤት የግሌዘር ቤተሰቦች በመቃወም መፈክሮችን ሲያሰሙ ተስተውለዋል።
በተቃውሞ ሰልፉ የተገኙ የማንችስተር ዩናይትድ ደጋፊዎች በቀረበላቸው ጥሪ መሰረት ጥቁር ለብሰው ታይተዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የማንችስተር ዩናይትድ ደጋፊዎች ከአርሰናል ጨዋታ በፊት በክለቡ ስታዲየም አቅራቢያ ተቃዋሚዎችን በማቅረብ ላይ ናቸው።
ደጋፊዎቹ የክለቡን ባለቤት የግሌዘር ቤተሰቦች በመቃወም መፈክሮችን ሲያሰሙ ተስተውለዋል።
በተቃውሞ ሰልፉ የተገኙ የማንችስተር ዩናይትድ ደጋፊዎች በቀረበላቸው ጥሪ መሰረት ጥቁር ለብሰው ታይተዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ሰማያዊዎቹ ድል አድርገዋል !
በፕርሚየር ሊግ መርሐ ግብር ቼልሲ ከሌስተር ሲቲ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 1ለ0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችለዋል።
የሰማያዊዎቹን የማሸነፊያ ግብ ማርክ ኩኩሬላ ማስቆጠር ችሏል።
ሌስተር ሲቲ ሰባተኛ ተከታታይ ሽንፈታቸውን አስተናግደዋል።
በሌላ ጨዋታ ቶተንሀም ከበርንማውዝ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 2ለ2 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቀዋል።
የቶተንሀምን ግቦች ሰን ሁንግ ሚን እና ሳር ሲያስቆጥሩ ለበርንማውዝ ታቬርኔር እና ኢቫኒልሰን ከመረብ አሳርፈዋል።
የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?
4️⃣ ቼልሲ :- 49 ነጥብ
1️⃣9️⃣ ሌስተር ሲቲ :- 17 ነጥብ
ቀጣይ መርሐግብር ?
እሁድ - አርሰናል ከ ቼልሲ
እሁድ - ሌስተር ሲቲ ከ ማንችስተር ዩናይትድ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በፕርሚየር ሊግ መርሐ ግብር ቼልሲ ከሌስተር ሲቲ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 1ለ0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችለዋል።
የሰማያዊዎቹን የማሸነፊያ ግብ ማርክ ኩኩሬላ ማስቆጠር ችሏል።
ሌስተር ሲቲ ሰባተኛ ተከታታይ ሽንፈታቸውን አስተናግደዋል።
በሌላ ጨዋታ ቶተንሀም ከበርንማውዝ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 2ለ2 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቀዋል።
የቶተንሀምን ግቦች ሰን ሁንግ ሚን እና ሳር ሲያስቆጥሩ ለበርንማውዝ ታቬርኔር እና ኢቫኒልሰን ከመረብ አሳርፈዋል።
የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?
4️⃣ ቼልሲ :- 49 ነጥብ
1️⃣9️⃣ ሌስተር ሲቲ :- 17 ነጥብ
ቀጣይ መርሐግብር ?
እሁድ - አርሰናል ከ ቼልሲ
እሁድ - ሌስተር ሲቲ ከ ማንችስተር ዩናይትድ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
" ለማሸነፍ እንፋለማለን " አሞሪም
የማንችስተር ዩናይትዱ ዋና አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም ቡድናቸው አርሰናልን ለማሸነፍ እንደሚፋለም ገልጸዋል።
" ከምርጥ ቡድን ጋር ትልቅ ጨዋታ ነው ያሉት ሩበን አሞሪም ጨዋታው ለደጋፊው ምን ማለት እንደሆነ እናውቃለን ለማሸነፍ እንፋለማለን " ብለዋል።
አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ በበኩላቸው " ትልቅ ጨዋታ ነው የምናደርገው ትልቅ አድል ነው ፣ ጨዋታችንን ተጫውተን ጥሩ ውጤት ይዘን መውጣት አለብን " ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የማንችስተር ዩናይትዱ ዋና አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም ቡድናቸው አርሰናልን ለማሸነፍ እንደሚፋለም ገልጸዋል።
" ከምርጥ ቡድን ጋር ትልቅ ጨዋታ ነው ያሉት ሩበን አሞሪም ጨዋታው ለደጋፊው ምን ማለት እንደሆነ እናውቃለን ለማሸነፍ እንፋለማለን " ብለዋል።
አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ በበኩላቸው " ትልቅ ጨዋታ ነው የምናደርገው ትልቅ አድል ነው ፣ ጨዋታችንን ተጫውተን ጥሩ ውጤት ይዘን መውጣት አለብን " ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe