TIKVAH-SPORT
258K subscribers
51.7K photos
1.48K videos
5 files
3.41K links
加入频道
የጨዋታ አሰላለፍ !

11:00 ቼልሲ ከ ሌስተር ሲቲ

11:00 ቶተንሀም ከ በርንማውዝ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
" አርሰናል ለዋንጫ እየተፋለመ ነው " አሞሪም

የቀያዮቹ ሴጣኖች ዋና አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም የማንችስተር ዩናይትድ እና አርሰናል ተቀናቃኝነት በአሁኑ ሰዓት በተለየ ሁኔታ ላይ መሆኑን ገልፀዋል።

አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም ሲናገሩም " አሁን ከሮይ ኪን እና ፓትሪስ ቬራ ጊዜ ፍፁም የተለያየ ወቅት ላይ ነው የምንገኘው " ሲሉ ተናግረዋል።

አክለውም " አርሰናል ለዋንጫ እየተፋለመ ነው እኛ ግን በተለየ ሁኔታ ውስጥ ነው የምንገኘው " ብለዋል።

" ውጤታችን የወረደ ነው ፤ እንቅስቃሴያችን እየተሻሻለ አይደለም ነገርግን ጥሩው ነገር ብዙ ነገሮችን እየተማርን ፤ ብዙ ነገሮችንም እየቀየርን ነው።" አሞሪም

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
" ዩናይትድ የቡድን አባላቱን መመገብ አልቻለም " ጋሪ ኔቭል

የቀድሞ የቀያይ ሴጣኖቹ ተጨዋች ጋሪ ኔቭል ማንችስተር ዩናይትድ ከሀብታም ክለቦች ተርታ ደረጃው ወርዷል በማለት ተናግሯል።

“ ማንችስተር ዩናይትድ ደረጃው ከሀብታም ክለቦች ተርታ ወርዶ የቡድን አባላታቸውን መመገብ የማይችሉ ክለቦች ተርታ ተገኝቷል " ሲል ጋሪ ኔቭል ገልጿል።

ማንችስተር ዩናይትድ በቅርቡ ለክለቡ አባላት የሚቀርበውን ነፃ ምግብ መመገቢያ ስፍራ መዝጋቱ አይዘነጋም።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
#EthPL 🇪🇹

በኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ሀያ ሁለተኛኛ ሳምንት መርሐግብር ኢትዮጵያ ቡና ከሀዋሳ ከተማ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 0ለ0 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቀዋል።

ቡናማዎቹ ከሶስት ተከታታይ ድል በኋላ ነጥብ ጥለዋል።

የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?

2️⃣ ኢትዮጵያ ቡና - 33 ነጥብ
1️⃣5️⃣ ሀዋሳ ከተማ - 20 ነጥብ

ቀጣይ መርሐግብር ?

ሐሙስ - ሀዋሳ ከተማ ከ ኢትዮጵያ መድን

አርብ - መቻል ከ ኢትዮጵያ ቡና

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
ይገምቱ ይሸለሙ

የሪያል ማድሪድ እና ራዮ ቫዬካኖንን ጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን የአንድ መቶ ብር ካርድ የምንሸልምዎ ይሆናል።

የውድድሩ ህጎች ምን ይመስላሉ ?

√ ተሳታፊዎች ግምቶቻቸውን ከዚህ ፖስት ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ሳጥን #ብቻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።

√ ኤዲት የተደረጉ ምላሾች በፍፁም ተቀባይነት አይኖራቸውም።

√ ግምትዎን መላክ የሚቻለው እስከ 12:15 ሰዓት ብቻ ነው።

🔴 ይነበብ

አንድ የቤተሰባችን አባል ግምት ማስቀመጥ የሚችለው #አንዴ ብቻ ነው። ከአንድ ጊዜ በላይ የመለሰ ቤተሰባችን ሽልማት አይደርሰውም።

መልካም ዕድል !

@tikvahethsport    
15 '

ቼልሲ 0-0 ሌስተር ሲቲ

ቶተንሀም 0-0 በርንማውዝ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
22 '

ቼልሲ 0-0 ሌስተር ሲቲ

ቶተንሀም 0-0 በርንማውዝ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
44 '

ቼልሲ 0-0 ሌስተር ሲቲ

ቶተንሀም 0-1 በርንማውዝ

ታቨርኔር

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
እረፍት

ቼልሲ 0-0 ሌስተር ሲቲ

ቶተንሀም 0-1 በርንማውዝ

             ታቨርኔር

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
ይገምቱ ይሸለሙ

የማንችስተር ዩናይትድ እና አርሰናልን ጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን የአንድ መቶ ብር ካርድ የምንሸልምዎ ይሆናል።

የውድድሩ ህጎች ምን ይመስላሉ ?

√ ተሳታፊዎች ግምቶቻቸውን ከዚህ ፖስት ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ሳጥን #ብቻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።

√ ኤዲት የተደረጉ ምላሾች በፍፁም ተቀባይነት አይኖራቸውም።

√ ግምትዎን መላክ የሚቻለው እስከ 1:30 ሰዓት ብቻ ነው።

🔴 ይነበብ

አንድ የቤተሰባችን አባል ግምት ማስቀመጥ የሚችለው #አንዴ ብቻ ነው። ከአንድ ጊዜ በላይ የመለሰ ቤተሰባችን ሽልማት አይደርሰውም።

መልካም ዕድል !

@tikvahethsport    
ተጠናቀቀ | ሄታፌ 2-1 አትሌቲኮ ማድሪድ

አራምባሪ            ሶርሎት

- የአሰልጣኝ ዲያጎ ሲሞኒው ቡድን አትሌቲኮ ማድሪድ በመጨረሻ ደቂቃዎች በተቆጠሩበት ሁለት ግቦች ሊሸነፍ ችሏል።

- በጨዋታው አንሄል ኮርያ ቀይ ካርድ የተመለከተ ሲሆን ከእሱ መውጣት በኋላ በተቆጠሩ ግቦች አትሌቲኮ ማድሪድ ተሸንፏል።

- አትሌቲኮ ማድሪድ መሸነፉን ተከትሎ የሊጉን መሪነት ከባርሴሎና የሚረከብበትን እድል ሳይጠቀም ቀርቷል።

- አትሌቲኮ ማድሪድ ከባርሴሎና ሀምሳ ስድስት ነጥቦችን በመሰብሰብ ሁለተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
የጨዋታ አሰላለፍ !

1:30 ማንችስተር ዩናይትድ ከ አርሰናል
62 '

ቼልሲ 1-0 ሌስተር ሲቲ

ኩኩሬላ

ቶተንሀም 1-2 በርንማውዝ

ሳር             ታቨርኔር
ኢቫኒልሰን

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
73 '

ቼልሲ 1-0 ሌስተር ሲቲ

ኩኩሬላ

ቶተንሀም 1- 2 በርንማውዝ

ሳር             ታቨርኔር
                         ኢቫኒልሰን

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
TIKVAH-SPORT
የዩናይትድ ደጋፊዎች ተቃውሞ ሊያሰሙ ነው ! የማንችስተር ዩናይትድ ደጋፊዎች ከእሁዱ የአርሰናል ጨዋታ ከፍተኛ ተቃውሞ ለማሰማት በዝግጅት ላይ መሆናቸውን ገልጸዋል። ደጋፊዎቹ የሚያቀርቡት ተቃውሞ የክለቡ ከፍተኛ ድርሻ ባለቤት የግሌዘር ቤተሰቦችን በመቃወም መሆኑ ተገልጿል። ተቃውሞውን ያዘጋጁት የደጋፊዎች ቡድን በጨዋታው ዕለት ደጋፊዎች ክለቡ ከሚታወቅበት ቀይ ቀለም ይልቅ ጥቁር ለብሰው እንዲመጡ መጠየቃቸው…
የዩናይትድ ደጋፊዎች ተቃውሟቸውን አሰሙ !

የማንችስተር ዩናይትድ ደጋፊዎች ከአርሰናል ጨዋታ በፊት በክለቡ ስታዲየም አቅራቢያ ተቃዋሚዎችን በማቅረብ ላይ ናቸው።

ደጋፊዎቹ የክለቡን ባለቤት የግሌዘር ቤተሰቦች በመቃወም መፈክሮችን ሲያሰሙ ተስተውለዋል።

በተቃውሞ ሰልፉ የተገኙ የማንችስተር ዩናይትድ ደጋፊዎች በቀረበላቸው ጥሪ መሰረት ጥቁር ለብሰው ታይተዋል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
86 '

ቼልሲ 1-0 ሌስተር ሲቲ

ኩኩሬላ

ቶተንሀም 2 - 2 በርንማውዝ

ሳር             ታቨርኔር
 ሰን             ኢቫኒልሰን

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
ሰማያዊዎቹ ድል አድርገዋል !

በፕርሚየር ሊግ መርሐ ግብር ቼልሲ ከሌስተር ሲቲ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 1ለ0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችለዋል።

የሰማያዊዎቹን የማሸነፊያ ግብ ማርክ ኩኩሬላ ማስቆጠር ችሏል።

ሌስተር ሲቲ ሰባተኛ ተከታታይ ሽንፈታቸውን አስተናግደዋል።

በሌላ ጨዋታ ቶተንሀም ከበርንማውዝ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 2ለ2 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቀዋል።

የቶተንሀምን ግቦች ሰን ሁንግ ሚን እና ሳር ሲያስቆጥሩ ለበርንማውዝ ታቬርኔር እና ኢቫኒልሰን ከመረብ አሳርፈዋል።

የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?

4️⃣ ቼልሲ :- 49 ነጥብ
1️⃣9️⃣ ሌስተር ሲቲ :- 17 ነጥብ

ቀጣይ መርሐግብር ?

እሁድ - አርሰናል ከ ቼልሲ

እሁድ - ሌስተር ሲቲ ከ ማንችስተር ዩናይትድ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe