" ለማሸነፍ ሁሉንም መስጠት አለብን " ቴንሀግ
የማንችስተር ዩናይትዱ ዋና አሰልጣኝ ኤሪክ ቴንሀግ ከነገው የኒውካስል ዩናይትድ የሊግ መርሐ ግብር በፊት ከጋዜጠኞች ጋር ቆይታ አድርገዋል።
አሰልጣኙ በቆይታቸው ምን አሉ ?
- " ነገ ከኒውካስል ጋር የምናደርገው በጣም አስፈላጊ ጨዋታ ነው ድሉ ያስፈልገናል ለማሸነፍ ሁሉንም ነገር መስጠት አለብን።
- ብሩኖ ፈርናንዴዝ ብዙ የግብ እድል ይፈጥራል አመቻችቶ ያቀብላል ግብ ያስቆጥራል በጣም እሱ አስፈላጊ ተጨዋቻችን ነው።
- ራስሙስ ሆይሉንድን የገዛነው ለአሁን እና ለወደፊት ነው በዚህ አመት ሶስት ጉዳቶች አጋጥመውታል ነገርግን አስራ አራት ግብ አስቆጥሯል ለወጣት ተጨዋች ትልቅ ቁጥር ይመስለኛል።" ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የማንችስተር ዩናይትዱ ዋና አሰልጣኝ ኤሪክ ቴንሀግ ከነገው የኒውካስል ዩናይትድ የሊግ መርሐ ግብር በፊት ከጋዜጠኞች ጋር ቆይታ አድርገዋል።
አሰልጣኙ በቆይታቸው ምን አሉ ?
- " ነገ ከኒውካስል ጋር የምናደርገው በጣም አስፈላጊ ጨዋታ ነው ድሉ ያስፈልገናል ለማሸነፍ ሁሉንም ነገር መስጠት አለብን።
- ብሩኖ ፈርናንዴዝ ብዙ የግብ እድል ይፈጥራል አመቻችቶ ያቀብላል ግብ ያስቆጥራል በጣም እሱ አስፈላጊ ተጨዋቻችን ነው።
- ራስሙስ ሆይሉንድን የገዛነው ለአሁን እና ለወደፊት ነው በዚህ አመት ሶስት ጉዳቶች አጋጥመውታል ነገርግን አስራ አራት ግብ አስቆጥሯል ለወጣት ተጨዋች ትልቅ ቁጥር ይመስለኛል።" ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ቡድኖች እኩል ነጥብ ካመጡ በምን ይለያሉ ?
በዘንድሮው የ2023/24 የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ ውድድር የዋንጫ ፉክክር ላይ የሚገኙት አርሰናል እና ማንችስተር ሲቲ ሊጉን በአኩል ነጥብ እና ጎል የማጠናቀቅ እድል አላቸው።
ሊጉን በእኩል ነጥብ የሚያጠናቅቁ ክለቦች ሲፈጠሩ አሸናፊው የሚለይባቸው ህጎች የትኞቹ ናቸው ?
- ከሁለት በላይ ክለቦች ሊጉን በእኩል ነጥብ ካጠናቀቁ በቀጣይ ለመለየት የጎል ልዩነት የሚታይ ይሆናል።
- ክለቦቹ ተመሳሳይ የጎል ልዩነት ካላቸው ብዙ ግብ ያስቆጠረው ክለብ የሚለይ ይሆናል።
- ክለቦቹ ያስቆጠሩት ግብ ተመሳሳይ ሆኖ ከተገኘ የክለቦቹ እርስ በእርስ ግንኙነት ውጤት የሚታይ ይሆናል።
- በመቀጠልም በእርስ በእርስ ግንኙነታቸው ከሜዳ ውጪ ብዙ ግብ ያስቆጠረው ክለብ የሚለይ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በዘንድሮው የ2023/24 የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ ውድድር የዋንጫ ፉክክር ላይ የሚገኙት አርሰናል እና ማንችስተር ሲቲ ሊጉን በአኩል ነጥብ እና ጎል የማጠናቀቅ እድል አላቸው።
ሊጉን በእኩል ነጥብ የሚያጠናቅቁ ክለቦች ሲፈጠሩ አሸናፊው የሚለይባቸው ህጎች የትኞቹ ናቸው ?
- ከሁለት በላይ ክለቦች ሊጉን በእኩል ነጥብ ካጠናቀቁ በቀጣይ ለመለየት የጎል ልዩነት የሚታይ ይሆናል።
- ክለቦቹ ተመሳሳይ የጎል ልዩነት ካላቸው ብዙ ግብ ያስቆጠረው ክለብ የሚለይ ይሆናል።
- ክለቦቹ ያስቆጠሩት ግብ ተመሳሳይ ሆኖ ከተገኘ የክለቦቹ እርስ በእርስ ግንኙነት ውጤት የሚታይ ይሆናል።
- በመቀጠልም በእርስ በእርስ ግንኙነታቸው ከሜዳ ውጪ ብዙ ግብ ያስቆጠረው ክለብ የሚለይ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የአርሰናል ሴት ቡድን በኤምሬትስ ሊጫወት ነው !
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ሴቶች ቡድን በሚቀጥለው የውድድር አመት አብዛኛውን የሜዳ ጨዋታዎች በኤምሬትስ ስታዲየም ሊያደርግ መሆኑ ተገልጿል።
የአርሰናል ሴቶች ቡድን ከዚህ በፊት የሜዳ ጨዋታዎቹን በሜዶው ፓርክ የሚያደርግ ቢሆንም በዚህ አመት የተመልካች ቁጥር መጨመሩን ተከትሎ ወደ ኤምሬትስ ስታዲየም ለማዛወር መወሰኑ ተነግሯል።
በዚህ አመት ሁለት ጨዋታዎች ትኬቶች ተሸጠው መጠናቀቃቸውን የገለፀው ክለቡ ቀጣይ አመት ኤምሬትስ ስታዲየምን ዋና ሜዳው ማድረጉ ተጨማሪ ደጋፊዎችን ለመሳብ እንደሚያግዘው ጠቁሟል።
ክለቡ በሚቀጥለው አመት በኤምሬትስ ስታዲየም ስምንት የሴቶች ሱፐር ሊግ እና ሶስት የሴቶች ሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታዎች ለማድረግ ማቀዱን አስታውቋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ሴቶች ቡድን በሚቀጥለው የውድድር አመት አብዛኛውን የሜዳ ጨዋታዎች በኤምሬትስ ስታዲየም ሊያደርግ መሆኑ ተገልጿል።
የአርሰናል ሴቶች ቡድን ከዚህ በፊት የሜዳ ጨዋታዎቹን በሜዶው ፓርክ የሚያደርግ ቢሆንም በዚህ አመት የተመልካች ቁጥር መጨመሩን ተከትሎ ወደ ኤምሬትስ ስታዲየም ለማዛወር መወሰኑ ተነግሯል።
በዚህ አመት ሁለት ጨዋታዎች ትኬቶች ተሸጠው መጠናቀቃቸውን የገለፀው ክለቡ ቀጣይ አመት ኤምሬትስ ስታዲየምን ዋና ሜዳው ማድረጉ ተጨማሪ ደጋፊዎችን ለመሳብ እንደሚያግዘው ጠቁሟል።
ክለቡ በሚቀጥለው አመት በኤምሬትስ ስታዲየም ስምንት የሴቶች ሱፐር ሊግ እና ሶስት የሴቶች ሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታዎች ለማድረግ ማቀዱን አስታውቋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
" ጥሩ ስራ እየሰራን ነው " ፖቼቲኖ
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ዋና አሰልጣኝ ማውሪስዮ ፖቼቲኖ ቡድናቸው ከጨዋታ ጨዋታ እየተሻሻለ እና ጥሩ ስራ እየሰራ መሆኑን ከነገው የብራይተን ጨዋታ በፊት ገልጸዋል።
" በሚቀጥለው የውድድር አመት ስለቡድናችን ወጣትነት እና ስለጉዳት ማውራት አልፈልግም " ያሉት ፖቼቲኖ ጥሩ ባልሆነ ሁኔታ ውስጥ ሆነንም ጥሩ ስራ እየሰራን ነው ብዬ አስባለሁ ብለዋል።
" አስተሳሰባችንን ማጠንከር አለብን የአውሮፓ መድረክ ቦታ እንደምናገኝ ማመን አለብን ዋናው ማመን ነው ቡድኑ ጥሩ እየሰራ ነው ባለፉት ጨዋታ ድንቅ ነው።" ፖቼቲኖ
የነገው የቼልሲ ተጋጣሚ ብራይተን አሰልጣኝ ሮቤርቶ ዲ ዘርቢ በበኩላቸው " ቼልሲ ጥሩ ይጫወታሉ ለአውሮፓ መድረክ መፋለም ይገባቸዋል " በማለት ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ዋና አሰልጣኝ ማውሪስዮ ፖቼቲኖ ቡድናቸው ከጨዋታ ጨዋታ እየተሻሻለ እና ጥሩ ስራ እየሰራ መሆኑን ከነገው የብራይተን ጨዋታ በፊት ገልጸዋል።
" በሚቀጥለው የውድድር አመት ስለቡድናችን ወጣትነት እና ስለጉዳት ማውራት አልፈልግም " ያሉት ፖቼቲኖ ጥሩ ባልሆነ ሁኔታ ውስጥ ሆነንም ጥሩ ስራ እየሰራን ነው ብዬ አስባለሁ ብለዋል።
" አስተሳሰባችንን ማጠንከር አለብን የአውሮፓ መድረክ ቦታ እንደምናገኝ ማመን አለብን ዋናው ማመን ነው ቡድኑ ጥሩ እየሰራ ነው ባለፉት ጨዋታ ድንቅ ነው።" ፖቼቲኖ
የነገው የቼልሲ ተጋጣሚ ብራይተን አሰልጣኝ ሮቤርቶ ዲ ዘርቢ በበኩላቸው " ቼልሲ ጥሩ ይጫወታሉ ለአውሮፓ መድረክ መፋለም ይገባቸዋል " በማለት ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
" ሲቲን ለማሸነፍ ያለንን ሁሉ እንሰጣለን "
የሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሀም የመሐል ሜዳ ተጨዋች ጄምስ ማዲሰን በምሽቱ ጨዋታ ቡድናቸው ማንችስተር ሲቲን ለማሸነፍ ያለውን ሁሉ ለመስጠት መዘጋጀቱን ተናግሯል።
" እኛ እግርኳሱን እናከብራለን ምሽት የምንጫወተው ሲቲን ለማሸነፍ ሁሉንም ነገር በመስጠት ነው " ያለው ማዲሰን ሻምፒየንስ ሊግ የምንገባበት ብቸኛው ተስፋ ቀሪ ሁለት ጨዋታዎችን ማሸነፍ ነው ብሏል።
ቡድናቸው ማንችስተር ሲቲን ካሸነፈ አርሰናል ስለመጠቀሙ ደጋፊዎች ይነጋገሩበት እኛ ተጨዋቾችን አይመለከትም ሲል ማዲሰን አክሎ ተናግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሀም የመሐል ሜዳ ተጨዋች ጄምስ ማዲሰን በምሽቱ ጨዋታ ቡድናቸው ማንችስተር ሲቲን ለማሸነፍ ያለውን ሁሉ ለመስጠት መዘጋጀቱን ተናግሯል።
" እኛ እግርኳሱን እናከብራለን ምሽት የምንጫወተው ሲቲን ለማሸነፍ ሁሉንም ነገር በመስጠት ነው " ያለው ማዲሰን ሻምፒየንስ ሊግ የምንገባበት ብቸኛው ተስፋ ቀሪ ሁለት ጨዋታዎችን ማሸነፍ ነው ብሏል።
ቡድናቸው ማንችስተር ሲቲን ካሸነፈ አርሰናል ስለመጠቀሙ ደጋፊዎች ይነጋገሩበት እኛ ተጨዋቾችን አይመለከትም ሲል ማዲሰን አክሎ ተናግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሴካፋ ካጋሜ ካፕ ውድድር ሊካሄድ ነው !
በሴካፋ አባል ሀገራት የውድድር አሸናፊ ክለቦች መካከል የሚደረገው የሴካፋ ካጋሜ ካፕ ውድድር በቀጣይ ሐምሌ ወር በታንዛኒያ አዘጋጅነት ሊካሄድ መሆኑ ይፋ ተደርጓል።
በውድድሩ ሀገራችን ኢትዮጵያን ጨምሮ የአስራ ሁለት የሴካፋ አባል ሀገራት አሸናፊ ክለቦች እንዲሁም አራት ተጋባዥ ክለቦች እንደሚሳተፉ ተገልጿል።
ይህም ማለት የዘንድሮው የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ አሸናፊ ክለብ ኢትዮጵያን ወክሎ በውድድሩ ተሳታፊ የሚሆን ይሆናል።
ላለፉት አመታት ተቋርጦ የነበረው ውድድሩ በታንዛንያ አዘጋጅነት ከሐምሌ 13 /2016 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 28/2016 ዓ.ም እንደሚካሄድ ይፋ ሆኗል።
የሴካፋ የክለቦች ካጋሜ ካፕ ውድድር ለመጨረሻ ጊዜ የተደረገው ከሶስት አመት በፊት 2021 ታንዛኒያ ዳሬ ሰላም ከተማ እንደነበር ይታወሳል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በሴካፋ አባል ሀገራት የውድድር አሸናፊ ክለቦች መካከል የሚደረገው የሴካፋ ካጋሜ ካፕ ውድድር በቀጣይ ሐምሌ ወር በታንዛኒያ አዘጋጅነት ሊካሄድ መሆኑ ይፋ ተደርጓል።
በውድድሩ ሀገራችን ኢትዮጵያን ጨምሮ የአስራ ሁለት የሴካፋ አባል ሀገራት አሸናፊ ክለቦች እንዲሁም አራት ተጋባዥ ክለቦች እንደሚሳተፉ ተገልጿል።
ይህም ማለት የዘንድሮው የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ አሸናፊ ክለብ ኢትዮጵያን ወክሎ በውድድሩ ተሳታፊ የሚሆን ይሆናል።
ላለፉት አመታት ተቋርጦ የነበረው ውድድሩ በታንዛንያ አዘጋጅነት ከሐምሌ 13 /2016 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 28/2016 ዓ.ም እንደሚካሄድ ይፋ ሆኗል።
የሴካፋ የክለቦች ካጋሜ ካፕ ውድድር ለመጨረሻ ጊዜ የተደረገው ከሶስት አመት በፊት 2021 ታንዛኒያ ዳሬ ሰላም ከተማ እንደነበር ይታወሳል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ብራይተን የተጨዋቾቹን ውል አራዘመ !
በአሰልጣኝ ሮቤርቶ ዲ ዘርቢ የሚመራው ብራይተን የተጨዋቾቹ ጄምስ ሚልነር እና ዳኒ ዌልቤክን ኮንትራት ለተጨማሪ አመታት ማራዘማቸውን ይፋ አድርገዋል።
ጄምስ ሚልነር ለተጨማሪ አንድ አመት ውሉን ሲያራዝም ዳኒ ዌልቤክ የሁለት አመት ኮንትራት መፈረሙ ይፋ ሆኗል።
አሰልጣኝ ሮቤርቶ ዲ ዘርቢ ስለተጫዋቾቹ ሲናገሩ " የእነሱ የእግርኳስ ተጨዋችነት ጥራት በግልጽ የሚታይ ነው እንደግለሰብም ጥሩ ናቸው ውላቸውን ማራዘማቸው ለእኛ ጥሩ ዜና ነው " ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በአሰልጣኝ ሮቤርቶ ዲ ዘርቢ የሚመራው ብራይተን የተጨዋቾቹ ጄምስ ሚልነር እና ዳኒ ዌልቤክን ኮንትራት ለተጨማሪ አመታት ማራዘማቸውን ይፋ አድርገዋል።
ጄምስ ሚልነር ለተጨማሪ አንድ አመት ውሉን ሲያራዝም ዳኒ ዌልቤክ የሁለት አመት ኮንትራት መፈረሙ ይፋ ሆኗል።
አሰልጣኝ ሮቤርቶ ዲ ዘርቢ ስለተጫዋቾቹ ሲናገሩ " የእነሱ የእግርኳስ ተጨዋችነት ጥራት በግልጽ የሚታይ ነው እንደግለሰብም ጥሩ ናቸው ውላቸውን ማራዘማቸው ለእኛ ጥሩ ዜና ነው " ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
Forwarded from Post Bot
ሄኒከን የተለያዩ አጓጊ የሆኑ ሽልማቶችን አዘጋጅቶ በየሳምንቱ እጅ ከስጦታ ይሎታል።
እርስዎሰ ባለ እድል ለመሆን ምን ይጠብቃሉ?
ይምጡ ሊንኩን በመከተል ይቀላቀሉ የቀረቡ ጥያቄዎችን በመመለስ ሰጦታዎችን የግልዎ ያድርጉ።
@HNKQuizBot
መልካም እድል!
እርስዎሰ ባለ እድል ለመሆን ምን ይጠብቃሉ?
ይምጡ ሊንኩን በመከተል ይቀላቀሉ የቀረቡ ጥያቄዎችን በመመለስ ሰጦታዎችን የግልዎ ያድርጉ።
@HNKQuizBot
መልካም እድል!
Forwarded from WANAW SPORT
🎁 በድጋሚ #ይገምቱ፣ #ይሸለሙ! 🎁
🇬🇧 የዛሬውን ምሽት ወሳኝ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ማን ያሸንፍ ይሆን?
🇬🇧 ቶተንሃም ወይስ ማንቺስተር ሲቲ 🇬🇧
💬 ግምትዎን በቴሌግራም ገፃችን (https://yangx.top/wanawsportwear) ኮሜንት ላይ ብቻ ያስቀምጡልን!
⚠️ የውድድሩ ህጎች፦
👉🏾 የጨዋታውን አሸናፊ ክለብ እስከ የግብ መጠኑ #በትክክል ቀድመው የሚገምቱ #3 ተከታታዮቻችን የዋናውን የጂም ማልያዎች ይሸለማሉ።
👉🏾 የዋናውን ማህበራዊ ገፆች መከተል፣ መወዳጀትና ማጋራት አይዘንጉ።
👉🏾 የተስተካከሉ መልሶች ተቀባይነት የላቸውም።
Instagram | Facebook | TikTok
🏅 ዋናው ወደፊት...
@wanawsportwear
💬 ግምትዎን በቴሌግራም ገፃችን (https://yangx.top/wanawsportwear) ኮሜንት ላይ ብቻ ያስቀምጡልን!
⚠️ የውድድሩ ህጎች፦
👉🏾 የጨዋታውን አሸናፊ ክለብ እስከ የግብ መጠኑ #በትክክል ቀድመው የሚገምቱ #3 ተከታታዮቻችን የዋናውን የጂም ማልያዎች ይሸለማሉ።
👉🏾 የዋናውን ማህበራዊ ገፆች መከተል፣ መወዳጀትና ማጋራት አይዘንጉ።
👉🏾 የተስተካከሉ መልሶች ተቀባይነት የላቸውም።
Instagram | Facebook | TikTok
🏅 ዋናው ወደፊት...
@wanawsportwear
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ብሩኖ ፈርናንዴዝ በዩናይትድ ቤት ይቆያል !
ፖርቹጋላዊው የመሐል ሜዳ ተጨዋች ብሩኖ ፈርናንዴዝ ባለፈው ሳምንት በማንችስተር ዩናይትድ የወደፊት ቆይታው ዙሪያ ከክለቡ ጋር ለንግግር ተቀምጦ እንደነበር ተገልጿል።
ማንችስተር ዩናይትድ ብሩኖ ፈርናንዴዝን በቀጣይ በክለቡ የማቆየት ፍላጎት እንዳላቸውና እንዲለቅ እንደማይፈልጉ መግለፃቸው ተነግሯል።
ብሩኖ ፈርናንዴዝ በበኩሉ በማንችስተር ዩናይትድ ቤት የመቀጠል ፍላጎት እንዳለው ለክለቡ ማረጋገጡ ተገልጿል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ፖርቹጋላዊው የመሐል ሜዳ ተጨዋች ብሩኖ ፈርናንዴዝ ባለፈው ሳምንት በማንችስተር ዩናይትድ የወደፊት ቆይታው ዙሪያ ከክለቡ ጋር ለንግግር ተቀምጦ እንደነበር ተገልጿል።
ማንችስተር ዩናይትድ ብሩኖ ፈርናንዴዝን በቀጣይ በክለቡ የማቆየት ፍላጎት እንዳላቸውና እንዲለቅ እንደማይፈልጉ መግለፃቸው ተነግሯል።
ብሩኖ ፈርናንዴዝ በበኩሉ በማንችስተር ዩናይትድ ቤት የመቀጠል ፍላጎት እንዳለው ለክለቡ ማረጋገጡ ተገልጿል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#PremiereLeague 🏴
ቶተንሀም ከማንችስተር ሲቲ ጋር በሜዳው ያደረጋቸውን ያለፉት አራት የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ ጨዋታዎች ምንም ግብ ሳይቆጠርበት ሁሉንም በአሸናፊነት መወጣት ችለዋል።
ማንችስተር ሲቲ በአሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ስር ከየትኛውም ክለብ በላይ በቶተንሀም ስድስት የፕርሚየር ሊግ ጨዋታዎችን ተሸንፏል።
ቶተንሀም ባለፉት ሶስት አመታት ካደረጋቸው የሊጉ የመጨረሻ የሜዳ ጨዋታዎች በሁለቱ ሲሸነፍ በአንዱ አቻ ተለያይቷል።
ማንችስተር ሲቲ በቶተንሀም ስታዲየም ካደረጋቸው ሀያ ስድስት ጨዋታዎች ማሸነፍ የቻለው በስድስቱ ብቻ ነው።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ቶተንሀም ከማንችስተር ሲቲ ጋር በሜዳው ያደረጋቸውን ያለፉት አራት የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ ጨዋታዎች ምንም ግብ ሳይቆጠርበት ሁሉንም በአሸናፊነት መወጣት ችለዋል።
ማንችስተር ሲቲ በአሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ስር ከየትኛውም ክለብ በላይ በቶተንሀም ስድስት የፕርሚየር ሊግ ጨዋታዎችን ተሸንፏል።
ቶተንሀም ባለፉት ሶስት አመታት ካደረጋቸው የሊጉ የመጨረሻ የሜዳ ጨዋታዎች በሁለቱ ሲሸነፍ በአንዱ አቻ ተለያይቷል።
ማንችስተር ሲቲ በቶተንሀም ስታዲየም ካደረጋቸው ሀያ ስድስት ጨዋታዎች ማሸነፍ የቻለው በስድስቱ ብቻ ነው።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
" ይህ ስታዲየም ሁልጊዜ አስቸጋሪ ነው " ጋርዲዮላ
የማንችስተር ሲቲው ዋና አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ከደቂቃዎች በኋላ ጨዋታቸውን የሚያደርጉበት የቶተንሀም ስታዲየም ሁልጊዜ አስቸጋሪ መሆኑን ተናግረዋል።
ቶተንሀምን በዚህ ስታዲየም መግጠም ሁልጊዜም አስቸጋሪ እንደሆነብን ነው እነሱ ጥራት አላቸው በማለት የተናገሩት ፔፕ ጋርዲዮላ ሁሉም ተመልክቶታል የተደበቀ አይደለም ብለዋል።
አሰልጣኝ አንሄ ፖስቴኮግሉ በበኩላቸው " በቻልነው መጠን ጨዋታውን ለማንችስተር ሲቲ ከባድ ለማድረግ እንሞክራለን ጫና ለማሳደር ጥረት እናደርጋለን ቡድኑ ማሸነፍ ይፈልጋል " ሲሉ ተደምጠዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የማንችስተር ሲቲው ዋና አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ከደቂቃዎች በኋላ ጨዋታቸውን የሚያደርጉበት የቶተንሀም ስታዲየም ሁልጊዜ አስቸጋሪ መሆኑን ተናግረዋል።
ቶተንሀምን በዚህ ስታዲየም መግጠም ሁልጊዜም አስቸጋሪ እንደሆነብን ነው እነሱ ጥራት አላቸው በማለት የተናገሩት ፔፕ ጋርዲዮላ ሁሉም ተመልክቶታል የተደበቀ አይደለም ብለዋል።
አሰልጣኝ አንሄ ፖስቴኮግሉ በበኩላቸው " በቻልነው መጠን ጨዋታውን ለማንችስተር ሲቲ ከባድ ለማድረግ እንሞክራለን ጫና ለማሳደር ጥረት እናደርጋለን ቡድኑ ማሸነፍ ይፈልጋል " ሲሉ ተደምጠዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ተጀመረ
ቶተንሀም 0 - 0 ማንችስተር ሲቲ
- ቶተንሀም በ 4-3-3 የጨዋታ አሰላለፍ ወደ ሜዳ ሲገቡ ማንችስተር ሲቲዎች 4-2-3-1 በሆነ የጨዋታ አሰላለፍ ጨዋታውን ጀምረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ቶተንሀም 0 - 0 ማንችስተር ሲቲ
- ቶተንሀም በ 4-3-3 የጨዋታ አሰላለፍ ወደ ሜዳ ሲገቡ ማንችስተር ሲቲዎች 4-2-3-1 በሆነ የጨዋታ አሰላለፍ ጨዋታውን ጀምረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የእረፍት ሰዓት !
በእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ ተስተካካይ መርሐ ግብር ቶተንሀም ከማንችስተር ሲቲ ጋር እያደረጉ የሚገኙትን ጨዋታ 0ለ0 በሆነ አቻ ውጤት ወደ መልበሻ ቤት አምርተዋል።
- በመጀመሪያው አጋማሽ በቶተንሀም በኩል ቤንታንኩር የማስጠንቀቂያ ካርድ ተመልክቷል።
⚽ የጨዋታው የኳስ ቁጥጥር ምን ይመስላል ?
- በመጀመሪያው አጋማሽ ቶተንሀም 55% - 45% የኳስ ቁጥጥር ብልጫ ነበራቸው።
- ሁለቱ ክለቦች በመጀመሪያው አጋማሽ አንድ ኢላማውን የጠበቀ ሙከራ ማድረግ ችለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ ተስተካካይ መርሐ ግብር ቶተንሀም ከማንችስተር ሲቲ ጋር እያደረጉ የሚገኙትን ጨዋታ 0ለ0 በሆነ አቻ ውጤት ወደ መልበሻ ቤት አምርተዋል።
- በመጀመሪያው አጋማሽ በቶተንሀም በኩል ቤንታንኩር የማስጠንቀቂያ ካርድ ተመልክቷል።
⚽ የጨዋታው የኳስ ቁጥጥር ምን ይመስላል ?
- በመጀመሪያው አጋማሽ ቶተንሀም 55% - 45% የኳስ ቁጥጥር ብልጫ ነበራቸው።
- ሁለቱ ክለቦች በመጀመሪያው አጋማሽ አንድ ኢላማውን የጠበቀ ሙከራ ማድረግ ችለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ማንችስተር ሲቲ የሊጉን መሪነት ተረከበ !
ማንችስተር ሲቲ ከቶተንሀም ጋር ያደረገውን የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ ሰላሳ አራተኛ ሳምንት ተስተካካይ መርሐ ግብር 2ለ0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ የሊጉን መሪነት መረከብ ችለዋል።
የማንችስተር ሲቲን የማሸነፊያ ግቦች ኤርሊንግ ሀላንድ 2x ከመረብ ማሳረፍ ችሏል።
ኬቨን ዴብሮይን አንድ መቶ አስራ ሁለተኛ ለግብ የሆነ ኳሱን አመቻችቶ በማቀበል በሊጉ ታሪክ ብዙ አመቻችቶ ያቀበለ #ሁለተኛው ተጨዋች ሆኗል።
ኖርዊያዊው የፊት መስመር ተጨዋች ኤርሊንግ ሀላንድ በውድድር ዘመኑ ሀያ ሰባተኛ የሊግ ግቡን ማስቆጠር ችሏል።
ማንችስተር ሲቲ በአዲሱ የቶተንሀም ስታዲየም የመጀመሪያ የፕርሚየር ሊግ ጎል ማስቆጠር ችሏል።
በሊጉ ደረጃ ሰንጠረዥ ስንተኛ ናቸው ?
1️⃣ ማንችስተር ሲቲ :- 88 ነጥብ
5️⃣ ቶተንሀም :- 63 ነጥብ
ቀጣይ ጨዋታ ምን ይመስላል ?
እሁድ - ማንችስተር ሲቲ ከ ዌስትሀም ዩናይትድ
እሁድ - ሼፍልድ ከ ቶተንሀም
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ማንችስተር ሲቲ ከቶተንሀም ጋር ያደረገውን የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ ሰላሳ አራተኛ ሳምንት ተስተካካይ መርሐ ግብር 2ለ0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ የሊጉን መሪነት መረከብ ችለዋል።
የማንችስተር ሲቲን የማሸነፊያ ግቦች ኤርሊንግ ሀላንድ 2x ከመረብ ማሳረፍ ችሏል።
ኬቨን ዴብሮይን አንድ መቶ አስራ ሁለተኛ ለግብ የሆነ ኳሱን አመቻችቶ በማቀበል በሊጉ ታሪክ ብዙ አመቻችቶ ያቀበለ #ሁለተኛው ተጨዋች ሆኗል።
ኖርዊያዊው የፊት መስመር ተጨዋች ኤርሊንግ ሀላንድ በውድድር ዘመኑ ሀያ ሰባተኛ የሊግ ግቡን ማስቆጠር ችሏል።
ማንችስተር ሲቲ በአዲሱ የቶተንሀም ስታዲየም የመጀመሪያ የፕርሚየር ሊግ ጎል ማስቆጠር ችሏል።
በሊጉ ደረጃ ሰንጠረዥ ስንተኛ ናቸው ?
1️⃣ ማንችስተር ሲቲ :- 88 ነጥብ
5️⃣ ቶተንሀም :- 63 ነጥብ
ቀጣይ ጨዋታ ምን ይመስላል ?
እሁድ - ማንችስተር ሲቲ ከ ዌስትሀም ዩናይትድ
እሁድ - ሼፍልድ ከ ቶተንሀም
@tikvahethsport @kidusyoftahe