" በሲቲ ደረጃ አይደለንም "
የመድፈኞቹ ዋና አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ከምሽቱ ሽንፈት በኋላ በሰጡት አስተያየት ቡድናቸው በማንችስተር ሲቲ ደረጃ ላይ እንደማይገኝ ተናግረዋል።
ሚኬል አርቴታ በንግግራቸውም " ለሶስት ሰዓታት እንኳን ብንጫወት ግብ ማስቆጠር የምንችል አይመስልም ነበር ለሽንፈቱ ሀላፊነቱን እኔ እወስዳለሁ።
በማንችስተር ሲቲ ደረጃ እንዳልሆንን አውቃለሁ ፣ ይህ በሶስት ወራት ውስጥ የሚለወጥ አይመስልም መፍትሔ መፈለግ አለበት።"ሲሉ ተደምጠዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የመድፈኞቹ ዋና አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ከምሽቱ ሽንፈት በኋላ በሰጡት አስተያየት ቡድናቸው በማንችስተር ሲቲ ደረጃ ላይ እንደማይገኝ ተናግረዋል።
ሚኬል አርቴታ በንግግራቸውም " ለሶስት ሰዓታት እንኳን ብንጫወት ግብ ማስቆጠር የምንችል አይመስልም ነበር ለሽንፈቱ ሀላፊነቱን እኔ እወስዳለሁ።
በማንችስተር ሲቲ ደረጃ እንዳልሆንን አውቃለሁ ፣ ይህ በሶስት ወራት ውስጥ የሚለወጥ አይመስልም መፍትሔ መፈለግ አለበት።"ሲሉ ተደምጠዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ባርሴሎና ሽንፈት አስተናግዷል !
የላሊጋውን ዋንጫ ማሸነፉን ያረጋገጠው ባርሴሎና ከሪያል ሶሴዳድ ጋር ያደረገውን ጨዋታ 2ለ1 በሆነ ውጤት ተሸንፏል።
የሪያል ሶሴዳድን የማሸነፊያ ግብ መሪኖ እና ሶርሎት ከመረብ ማሳረፍ ሲችሉ ለባርሴሎና ሮበርት ሊዋንዶውስኪ አስቆጥሯል።
የካታላኑ ክለብ ባርሴሎና በውድድር አመቱ አራተኛ ሽንፈታቸውን አስተናግደዋል።
የባርሴሎናው የፊት መስመር ተጨዋች ሮበርት ሊዋንዶውስኪ በውድድር አመቱ ሀያ ሁለተኛ የሊግ ግቡን ከመረብ ማሳረፍ ችሏል።
የሊጉ አሸናፊ ባርሴሎና ሰማንያ አምስት ነጥቦችን ሲሰበስብ ሪያል ሶሴዳድ በስልሳ አምስት ነጥቦች አራተኛ ደረጃን ይዟል።
በቀጣይ የሊጉ መርሐ ግብር ባርሴሎና ከ ሪያል ቫላዶሊድ እንዲሁም ሪያል ሶሴዳድ ከ አልሜሪያ የሚገናኙ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የላሊጋውን ዋንጫ ማሸነፉን ያረጋገጠው ባርሴሎና ከሪያል ሶሴዳድ ጋር ያደረገውን ጨዋታ 2ለ1 በሆነ ውጤት ተሸንፏል።
የሪያል ሶሴዳድን የማሸነፊያ ግብ መሪኖ እና ሶርሎት ከመረብ ማሳረፍ ሲችሉ ለባርሴሎና ሮበርት ሊዋንዶውስኪ አስቆጥሯል።
የካታላኑ ክለብ ባርሴሎና በውድድር አመቱ አራተኛ ሽንፈታቸውን አስተናግደዋል።
የባርሴሎናው የፊት መስመር ተጨዋች ሮበርት ሊዋንዶውስኪ በውድድር አመቱ ሀያ ሁለተኛ የሊግ ግቡን ከመረብ ማሳረፍ ችሏል።
የሊጉ አሸናፊ ባርሴሎና ሰማንያ አምስት ነጥቦችን ሲሰበስብ ሪያል ሶሴዳድ በስልሳ አምስት ነጥቦች አራተኛ ደረጃን ይዟል።
በቀጣይ የሊጉ መርሐ ግብር ባርሴሎና ከ ሪያል ቫላዶሊድ እንዲሁም ሪያል ሶሴዳድ ከ አልሜሪያ የሚገናኙ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
መልካም ዕድል!
ከፍ የተደረጉ ኦዶችን አይተዋል ? እንግዲያውስ ተወራረዱባቸው! እንዳያመልጥዎ!
Man City-Chelsea
Napoli-Inter
ለተሻለ ውርርድ ቤቲካን ይጠቀሙ! አሁኑኑ Betika.et ላይ /በቴሌግራም ቦታችን - @BetikaETBot ይወራረዱ!
ከፍ የተደረጉ ኦዶችን አይተዋል ? እንግዲያውስ ተወራረዱባቸው! እንዳያመልጥዎ!
Man City-Chelsea
Napoli-Inter
ለተሻለ ውርርድ ቤቲካን ይጠቀሙ! አሁኑኑ Betika.et ላይ /በቴሌግራም ቦታችን - @BetikaETBot ይወራረዱ!
ሽመልስ በቀለ 1⃣8⃣ ገስት ሀውስ
በውቢቷ ሀዋሳ ቆይታዎ የት ለማረፍ አስበዋል ? ንፁህ እና በደንበኞቻችን ተወዳጅ በሆነው የእንግዳ ማረፊያችን መጥተው የእረፍት ጊዜውን ያሳልፉ።
እንግዶቻችንን ተቀበልን ለእይታ ሳቢ በሆነው የእንግዳ ማረፊያችን ማስተናገድ ከጀመርን አመታትን አስቆጥረናል።
ለተጨማሪ መረጃ እና ለትዕዛዝዎ ይደውሉልን :- 0928684848
#ShemelesBekele18
በውቢቷ ሀዋሳ ቆይታዎ የት ለማረፍ አስበዋል ? ንፁህ እና በደንበኞቻችን ተወዳጅ በሆነው የእንግዳ ማረፊያችን መጥተው የእረፍት ጊዜውን ያሳልፉ።
እንግዶቻችንን ተቀበልን ለእይታ ሳቢ በሆነው የእንግዳ ማረፊያችን ማስተናገድ ከጀመርን አመታትን አስቆጥረናል።
ለተጨማሪ መረጃ እና ለትዕዛዝዎ ይደውሉልን :- 0928684848
#ShemelesBekele18
የዛሬ ተጠባቂ መርሐ ግብሮች !
9:00 ባህር ዳር ከተማ ከ ሀድያ ሆሳዕና
10:00 ብራይተን ከ ሳውዝሀምፕተን
12:00 ወላይታ ድቻ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ
12:00 ማንችስተር ሲቲ ከ ቼልሲ
12:30 ኦግስበርግ ከ ዶርትመንድ
1:00 ናፖሊ ከ ኢንተር ሚላን
1:30 ቫሌንሽያ ከ ሪያል ማድሪድ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
9:00 ባህር ዳር ከተማ ከ ሀድያ ሆሳዕና
10:00 ብራይተን ከ ሳውዝሀምፕተን
12:00 ወላይታ ድቻ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ
12:00 ማንችስተር ሲቲ ከ ቼልሲ
12:30 ኦግስበርግ ከ ዶርትመንድ
1:00 ናፖሊ ከ ኢንተር ሚላን
1:30 ቫሌንሽያ ከ ሪያል ማድሪድ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የርገን ክሎፕ ሚልነርን ማቅየት ይፈልጉ ነበር !
የመርሲሳይዱ ክለብ ሊቨርፑል ዋና አሰልጣኝ የርገን ክሎፕ የመስመር ተጨዋቹ ጄምስ ሚልነር በሊቨርፑል ቤት ለተጨማሪ አመት እንዲቆይ ፍላጎት እንደነበራቸው ተገልጿል።
ይሁን እንጂ የርገን ክሎፕ ተጨዋቹን ማቆየት ቢፈልጉም የክለቡ አስተዳደር ውሳኔውን አለመቀበሉ እና ውድቅ ማድረጉን ጄምስ ሚልነር ተናግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የመርሲሳይዱ ክለብ ሊቨርፑል ዋና አሰልጣኝ የርገን ክሎፕ የመስመር ተጨዋቹ ጄምስ ሚልነር በሊቨርፑል ቤት ለተጨማሪ አመት እንዲቆይ ፍላጎት እንደነበራቸው ተገልጿል።
ይሁን እንጂ የርገን ክሎፕ ተጨዋቹን ማቆየት ቢፈልጉም የክለቡ አስተዳደር ውሳኔውን አለመቀበሉ እና ውድቅ ማድረጉን ጄምስ ሚልነር ተናግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
አርሰናል አዲስ ታሪክ ፅፈዋል !
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል በዘንድሮው የውድድር አመት በርካታ ቀናትን በሊጉ መሪነት መቆየት ቢችልም በመጨረሻም የሊጉን ዋንጫ በማንችስተር ሲቲ ተቀምቷል።
መድፈኞቹ በፕርሚየር ሊጉ ታሪክ በርካታ ቀናቶችን በሊጉ መሪነት ቆይተው ዋንጫውን ማሸነፍ ያልቻሉ የመጀመሪያው ክለብ የመሆን ችለዋል።
በአሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ የሚመራው አርሰናል በዘንድሮው የውድድር አመት ፕርሚየር ሊጉን ለ 248 ቀናት መምራት መቻላቸው ተገልጿል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል በዘንድሮው የውድድር አመት በርካታ ቀናትን በሊጉ መሪነት መቆየት ቢችልም በመጨረሻም የሊጉን ዋንጫ በማንችስተር ሲቲ ተቀምቷል።
መድፈኞቹ በፕርሚየር ሊጉ ታሪክ በርካታ ቀናቶችን በሊጉ መሪነት ቆይተው ዋንጫውን ማሸነፍ ያልቻሉ የመጀመሪያው ክለብ የመሆን ችለዋል።
በአሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ የሚመራው አርሰናል በዘንድሮው የውድድር አመት ፕርሚየር ሊጉን ለ 248 ቀናት መምራት መቻላቸው ተገልጿል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
" ዘጠና ነጥቦች ያስፈልጋሉ "
የቀድሞ እንግሊዛዊ ተጨዋች ጄሚ ካራገር ከዚህ በኋላ የሊጉን ዋንጫ ማሸነፍ የሚፈልግ ክለብ ከዘጠና በላይ ነጥቦችን መሰብሰብ እንደሚጠበቅበት ገልጿል።
ጄሚ ካራገር በንግግሩም " በማንችስተር ሲቲ ምክንያት አሁን በሁሉም የውድድር አመቶች ዋንጫ ማንሳት የሚፈልግ ክለብ ከዘጠና በላይ ነጥቦችን መሰብሰብ አለበት።"ሲል ተደምጧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የቀድሞ እንግሊዛዊ ተጨዋች ጄሚ ካራገር ከዚህ በኋላ የሊጉን ዋንጫ ማሸነፍ የሚፈልግ ክለብ ከዘጠና በላይ ነጥቦችን መሰብሰብ እንደሚጠበቅበት ገልጿል።
ጄሚ ካራገር በንግግሩም " በማንችስተር ሲቲ ምክንያት አሁን በሁሉም የውድድር አመቶች ዋንጫ ማንሳት የሚፈልግ ክለብ ከዘጠና በላይ ነጥቦችን መሰብሰብ አለበት።"ሲል ተደምጧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
" እነሱም ሻምፒዮን አይሆኑም "
የቀድሞ የሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሀም የመስመር ተጫዋች ሰርጂ አሪየር በአሁን ሰዓት በኖቲንግሀም ፎረስት እየተጫወተ ሲገኝ ቡድኑ በሊጉ መቆየቱን ካረጋገጠ በኋላ መልዕክቱን አስተላልፏል።
ሰርጂ አሪየር በማህበራዊ ትስስር ገፁ ባስተላለፈው መልዕክትም ቶተንሀም ሻምፒዮን ካልሆነ አርሰናልም ሻምፒዮን መሆን እንደሌለበት ተናግሯል።
በመልዕክቱም " የቶተንሀም ቤተሰቦቼ እኛ ሻምፒዮን ካልሆንን እነሱም ሻምፒዮን አይሆኑም " ሲል የአርሰናልን የሻምፒዮንነት ጉዞ ስለማስቀረቱ ተናግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የቀድሞ የሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሀም የመስመር ተጫዋች ሰርጂ አሪየር በአሁን ሰዓት በኖቲንግሀም ፎረስት እየተጫወተ ሲገኝ ቡድኑ በሊጉ መቆየቱን ካረጋገጠ በኋላ መልዕክቱን አስተላልፏል።
ሰርጂ አሪየር በማህበራዊ ትስስር ገፁ ባስተላለፈው መልዕክትም ቶተንሀም ሻምፒዮን ካልሆነ አርሰናልም ሻምፒዮን መሆን እንደሌለበት ተናግሯል።
በመልዕክቱም " የቶተንሀም ቤተሰቦቼ እኛ ሻምፒዮን ካልሆንን እነሱም ሻምፒዮን አይሆኑም " ሲል የአርሰናልን የሻምፒዮንነት ጉዞ ስለማስቀረቱ ተናግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#TikvahImages🇪🇹
ሀገራዊ ስፖርታዊ ውድድሮች ላይ የሚነሱ ምስሎችን በፌስቡክ ፣ ኢንስታግራም እና ትዊተር ማህበራዊ ትስስር ገፆቻችን ያገኛሉ።
ኢንስታግራም :- https://instagram.com/kidusyoftahe?igshid=ZDdkNTZiNTM=
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ሀገራዊ ስፖርታዊ ውድድሮች ላይ የሚነሱ ምስሎችን በፌስቡክ ፣ ኢንስታግራም እና ትዊተር ማህበራዊ ትስስር ገፆቻችን ያገኛሉ።
ኢንስታግራም :- https://instagram.com/kidusyoftahe?igshid=ZDdkNTZiNTM=
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ዋናው....... የታለ ማሊያው ?
ይኸው ማልያዎት 599 ብቻ
• እርጥበት በማይዝ
• ቀላልና ምቾት የሚሰጥ
• ቶሎ የሚደርቅ
•እንዲሁም አየር በሚያስወጣ ምርጥ ጨርቅ ተዘጋጅቶ ለእርስዎ ቀርቦልዎታል።
📞 ይደውሉን :- 📱0910 851 535
📱0901138283
ቻናላችን :- https://yangx.top/wanawsportwear
ይኸው ማልያዎት 599 ብቻ
• እርጥበት በማይዝ
• ቀላልና ምቾት የሚሰጥ
• ቶሎ የሚደርቅ
•እንዲሁም አየር በሚያስወጣ ምርጥ ጨርቅ ተዘጋጅቶ ለእርስዎ ቀርቦልዎታል።
📞 ይደውሉን :- 📱0910 851 535
📱0901138283
ቻናላችን :- https://yangx.top/wanawsportwear
" ሊቨርፑል ላይ ካገባሁ ደስታዬን አልገልፅም "
በትላንትናው ዕለት ከሊቨርፑል ጋር በይፋ የተለያየው አሌክስ ቻምበርሌን በቀጣይ በሌላ ክለብ በሚኖረው ቆይታ ወደ አንፊልድ በሚመለስበት ወቅት ደስታውን እንደማይገልፅ ተናግሯል።
አሌክስ ቻምበርሌን በንግግሩም " በሆነ ወቅት ወደ አንፊልድ እንደምመለስ እርግጠኛ ነኝ ፣ ከዚህ በፊት እንዳደረኩት ከሊቨርፑል ደጋፊዎች ፊት እጫወታለሁ።
በጨዋታው ግብ የማስቆጠር ከሆነ ደስታዬን እንደማልገልፅ ቃል እገባለሁ ፣ እዚህ ያሳለፍኩትን ነገር ሁሉ አከብራለሁ።"ሲል ተደምጧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በትላንትናው ዕለት ከሊቨርፑል ጋር በይፋ የተለያየው አሌክስ ቻምበርሌን በቀጣይ በሌላ ክለብ በሚኖረው ቆይታ ወደ አንፊልድ በሚመለስበት ወቅት ደስታውን እንደማይገልፅ ተናግሯል።
አሌክስ ቻምበርሌን በንግግሩም " በሆነ ወቅት ወደ አንፊልድ እንደምመለስ እርግጠኛ ነኝ ፣ ከዚህ በፊት እንዳደረኩት ከሊቨርፑል ደጋፊዎች ፊት እጫወታለሁ።
በጨዋታው ግብ የማስቆጠር ከሆነ ደስታዬን እንደማልገልፅ ቃል እገባለሁ ፣ እዚህ ያሳለፍኩትን ነገር ሁሉ አከብራለሁ።"ሲል ተደምጧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ማድሪድ የተጨዋቾቹን ውል ሊያራዝም ነው !
ሪያል ማድሪድ የመሐል ሜዳ ተጨዋቾቹ ቶኒ ክሩስ እና ሉካ ሞድሪችን ኮንትራት ለተጨማሪ አመት ለማራዘም ከስምምነት መድረሳቸው ተገልጿል።
ሁለቱም የመሐል ሜዳ ተጨዋቾች በሎስ ብላንኮዎቹ ቤት እስከ 2024 የሚያቆያቸውን አዲስ ውል እንደሚፈርሙ ሲገለፅ በቅርቡም ይፋ እንደሚደረግ ተነግሯል።
ሎስ ብላንኮዎቹ በተጨማሪ የፊት መስመር ተጨዋቹ ቪንሰስ ጁኒየርን ኮንትራት በቅርቡ ማራዘማቸውን ይፋ እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ሪያል ማድሪድ የመሐል ሜዳ ተጨዋቾቹ ቶኒ ክሩስ እና ሉካ ሞድሪችን ኮንትራት ለተጨማሪ አመት ለማራዘም ከስምምነት መድረሳቸው ተገልጿል።
ሁለቱም የመሐል ሜዳ ተጨዋቾች በሎስ ብላንኮዎቹ ቤት እስከ 2024 የሚያቆያቸውን አዲስ ውል እንደሚፈርሙ ሲገለፅ በቅርቡም ይፋ እንደሚደረግ ተነግሯል።
ሎስ ብላንኮዎቹ በተጨማሪ የፊት መስመር ተጨዋቹ ቪንሰስ ጁኒየርን ኮንትራት በቅርቡ ማራዘማቸውን ይፋ እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
" አንዳንዶች ከሲቲ የበለጠ አውጥተዋል "
እንግሊዛዊው የቀድሞ የማንችስተር ዩናይትድ ተጨዋች ጋሪ ኔቭል ማንችስተር ሲቲ እያስመዘገበ የሚገኘው ስኬት በገንዘብ ብቻ የመጣ እንዳልሆነ ተናግሯል።
ጋሪ ኔቭል በንግግሩም " ማንችስተር ሲቲ ባለፉት አራት ወይም አምስት አመታት ያወጡትን ገንዘብ ከተመለከትነው ሌሎች ክለቦች ካወጡት ብዙም የተለየ አይደለም ፣ እንደውም አንዳንዶች ከእነሱ የበለጠ አውጥተዋል።"ሲል ተደምጧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
እንግሊዛዊው የቀድሞ የማንችስተር ዩናይትድ ተጨዋች ጋሪ ኔቭል ማንችስተር ሲቲ እያስመዘገበ የሚገኘው ስኬት በገንዘብ ብቻ የመጣ እንዳልሆነ ተናግሯል።
ጋሪ ኔቭል በንግግሩም " ማንችስተር ሲቲ ባለፉት አራት ወይም አምስት አመታት ያወጡትን ገንዘብ ከተመለከትነው ሌሎች ክለቦች ካወጡት ብዙም የተለየ አይደለም ፣ እንደውም አንዳንዶች ከእነሱ የበለጠ አውጥተዋል።"ሲል ተደምጧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
" ተሻሽዬ እመለሳለሁ " ፖል ፖግባ
ፈረሳዊው የጁቬንቱስ ተጨዋች ፖል ፖግባ በዚህ አመት የገጠመው ጉዳት በቀጣይ አመት ጠንክሮ እንዲመለስ እንደሚያግዘው በማህበራዊ ትስስር ገፁ ለደጋፊዎቹ ባስተላለፈው መልዕክት ገልጿል።
ፖል ፖግባ በመልዕክቱም " አመቱ ለእኔ ከሜዳ ውጪ እና በሜዳ ላይ ባሉ ችግሮች በጣም ከባድ ሆኖብኝ ነበር ፣ በዚህ አንድ አመት ውስጥ ብዙ ነገር ተምሬያለሁ።
ያጋጠመኝ ነገር ሁሉ የበለጠ ተጠናክሬ እንድመለስ ይረዳኛል ፣ በአእምሮም በአካልም በጥሩ ሁኔታ ተመልሼ ክለቤን ለመርዳት እና ዋንጫ ለማሸነፍ የምችለውን ሁሉ አደርጋለሁ።"ሲል ለደጋፊዎቹ ባስተላለፈው መልዕክት ተናግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ፈረሳዊው የጁቬንቱስ ተጨዋች ፖል ፖግባ በዚህ አመት የገጠመው ጉዳት በቀጣይ አመት ጠንክሮ እንዲመለስ እንደሚያግዘው በማህበራዊ ትስስር ገፁ ለደጋፊዎቹ ባስተላለፈው መልዕክት ገልጿል።
ፖል ፖግባ በመልዕክቱም " አመቱ ለእኔ ከሜዳ ውጪ እና በሜዳ ላይ ባሉ ችግሮች በጣም ከባድ ሆኖብኝ ነበር ፣ በዚህ አንድ አመት ውስጥ ብዙ ነገር ተምሬያለሁ።
ያጋጠመኝ ነገር ሁሉ የበለጠ ተጠናክሬ እንድመለስ ይረዳኛል ፣ በአእምሮም በአካልም በጥሩ ሁኔታ ተመልሼ ክለቤን ለመርዳት እና ዋንጫ ለማሸነፍ የምችለውን ሁሉ አደርጋለሁ።"ሲል ለደጋፊዎቹ ባስተላለፈው መልዕክት ተናግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ሀድያ ሆሳዕና ድል አድርጓል !
በቤት ኪንግ የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ሀያ አምስተኛ ሳምንት መርሐ ግብር ሀድያ ሆሳዕና ከ ባህር ዳር ከተማ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፈዋል።
የሀድያ ሆሳዕናን ግቦች ሰመረ ሀፍታይ እና ተመስገን ብርሀኑ ሲያስቆጥሩ ለባህር ዳር ከተማ ቻርለስ ሪቫኖ ከመረብ ማሳረፍ ችሏል።
ባህርዳር ከተማ ሽንፈት ማስተናደገዱን ተከትሎ የሊጉን መሪነት ከቅዱስ ጊዮርጊስ መረከብ የሚችልበትን ዕድል ሳይጠቀም ቀርቷል።
ሀድያ ሆሳዕና በሊጉ ደረጃ ሰንጠረዥ ነጥቦቹን ሰላሳ ስድስት በማድረስ #አምስተኛ ደረጃ ላይ ሲቀመጥ ባህር ዳር ከተማ በሀምሳ ነጥብ #ሀለተኛ ደረጃን ይዟል።
በቀጣይ የሊጉ መርሐ ግብር ባህር ዳር ከተማ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ እንዲሁም ሀድያ ሆሳዕና ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ይገናኛሉ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በቤት ኪንግ የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ሀያ አምስተኛ ሳምንት መርሐ ግብር ሀድያ ሆሳዕና ከ ባህር ዳር ከተማ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፈዋል።
የሀድያ ሆሳዕናን ግቦች ሰመረ ሀፍታይ እና ተመስገን ብርሀኑ ሲያስቆጥሩ ለባህር ዳር ከተማ ቻርለስ ሪቫኖ ከመረብ ማሳረፍ ችሏል።
ባህርዳር ከተማ ሽንፈት ማስተናደገዱን ተከትሎ የሊጉን መሪነት ከቅዱስ ጊዮርጊስ መረከብ የሚችልበትን ዕድል ሳይጠቀም ቀርቷል።
ሀድያ ሆሳዕና በሊጉ ደረጃ ሰንጠረዥ ነጥቦቹን ሰላሳ ስድስት በማድረስ #አምስተኛ ደረጃ ላይ ሲቀመጥ ባህር ዳር ከተማ በሀምሳ ነጥብ #ሀለተኛ ደረጃን ይዟል።
በቀጣይ የሊጉ መርሐ ግብር ባህር ዳር ከተማ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ እንዲሁም ሀድያ ሆሳዕና ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ይገናኛሉ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe