TIKVAH-SPORT
#Tennis እውቁ ስዊዘርላንዳዊው የሜዳ ቴኒስ ተጫዋች ሮጀር ፌዴሬር በቀጣይ ሳምንት ከሚያደርገው የላቨር ካፕ ውድድር በኋላ ራሱን ከውድድር እንደሚያገል አሳውቋል። የ 41ዓመቱ ሮጀር ፌዴሬር እያጋጠሙት ያሉት ጉዳቶች እና በርከት ያሉ ቀዶ ጥገናዎችን ማድረጉ ከውድድሩ ራሱን እንዲያገል ምክንያት መሆናቸው ተገልጿል። የሀያ ጊዜው የግራንድ ስላም አሸናፊው ሮጀር ፌዴሬር ከአንድ ዓመት በላይ በጉዳት ከውድድር…
#Tennis🥎
ስዊዘርላንዳዊው ታሪክ አይሽሬ የሜዳ ቴኒስ ተጫዋች ሮጀር ፌደረር ዛሬ ሌሊት የመጨረሻው ጨዋታውን በላቨር ካፕ ካደረገ በኋላ ራሱን ከውድድር አለም ማግለሉን አሳውቋል።
በውድድሩ ላይ በርካታ ታዳሚያን በመገኘት ተወዳጁን ተጫዋች በእምባ ታጅበው ሲሸኙ " ደስተኛ ነኝ አልተከፋሁም " በማለት ለወዳጁቹ ሮጀር ፌዴረር መልዕክቱን አስተላልፏል።
ሮጀር ፌዴረር ምን አይነት ክብሮችን ተጎናፅፏል ?
🙌 369 ጨዋታዎችን አሸንፏል
🏆 103 የኤቲፒ የነጠላ ውደድር ባለድል
🏆 20 ጊዜ የግራንድ ስላም ሻምፒዮን
🏅 2 ጊዜ የኦሎምፒክ የወርቅ ባለሜዳሊያ
🏅በ 36ዓመቱ የአለም ቁጥር አንድ በመሆን በእድሜ አንጋፋ የሜዳ ቴኒስ ተጫዋች
🏅237 ተከታታይ ሳምንት የአለም ቁጥር አንድ ካስመዘገባቸው #ጥቂት ስኬቶች መካከል ናቸው።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ስዊዘርላንዳዊው ታሪክ አይሽሬ የሜዳ ቴኒስ ተጫዋች ሮጀር ፌደረር ዛሬ ሌሊት የመጨረሻው ጨዋታውን በላቨር ካፕ ካደረገ በኋላ ራሱን ከውድድር አለም ማግለሉን አሳውቋል።
በውድድሩ ላይ በርካታ ታዳሚያን በመገኘት ተወዳጁን ተጫዋች በእምባ ታጅበው ሲሸኙ " ደስተኛ ነኝ አልተከፋሁም " በማለት ለወዳጁቹ ሮጀር ፌዴረር መልዕክቱን አስተላልፏል።
ሮጀር ፌዴረር ምን አይነት ክብሮችን ተጎናፅፏል ?
🙌 369 ጨዋታዎችን አሸንፏል
🏆 103 የኤቲፒ የነጠላ ውደድር ባለድል
🏆 20 ጊዜ የግራንድ ስላም ሻምፒዮን
🏅 2 ጊዜ የኦሎምፒክ የወርቅ ባለሜዳሊያ
🏅በ 36ዓመቱ የአለም ቁጥር አንድ በመሆን በእድሜ አንጋፋ የሜዳ ቴኒስ ተጫዋች
🏅237 ተከታታይ ሳምንት የአለም ቁጥር አንድ ካስመዘገባቸው #ጥቂት ስኬቶች መካከል ናቸው።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
TIKVAH-SPORT
ባርሴሎና ተጫዋቾቹ ተጎድተዋል ! በአውሮፓ ኔሽንስ ሊግ ሀገራቸውን የወከሉት የካታላኑ ክለብ ባርሴሎና ሁለት ተጫዋቾች ጉዳት እንዳጋጠማቸው ተገልጿል። የመሐል ተከላካዩ ጁሌስ ኩንዴ ሀገሩ ፈረንሳይ 2ለ0 ኦስትርያን ባሸነፉበት ጨዋታ በሀያ ሶስተኛው ደቂቃ ተቀይሮ ሲወጣ ጉዳቱ #ለሳምንታት ከሜዳ እንደሚያርቀው ተጠቁሟል። ሌላኛው የቡድኑ ተጫዋች የፊት መስመር አጥቂ ሜምፊስ ዴፓይ ጉዳት ያጋጠመው ተጫዋች ሲሆን…
ባርሴሎና ተጫዋቹን ለሳምንታት ሊያጣ ነው !
የካታላኑ ክለብ ባርሴሎና ፈረንሳዊው የመሐል ተከላካይ ጁሌስ ኩንዴ ከቀናት በፊት ባጋጠመው ጉዳት ለአራት ሳምንት ከሜዳ ሊርቅ እንደሚችል የክለቡ ቅርብ የመረጃ ምንጮች ዘግበዋል።
ጄሌስ ኩንዴ ለአንድ ወር ከሜዳ መራቁን ተከትሎ ጥቅምት 6/2015ዓ.ም የሚካሄደው የኤል ክላሲኮ ጨዋታ ሊያመልጠው እንደሚችል ተጠቁሟል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የካታላኑ ክለብ ባርሴሎና ፈረንሳዊው የመሐል ተከላካይ ጁሌስ ኩንዴ ከቀናት በፊት ባጋጠመው ጉዳት ለአራት ሳምንት ከሜዳ ሊርቅ እንደሚችል የክለቡ ቅርብ የመረጃ ምንጮች ዘግበዋል።
ጄሌስ ኩንዴ ለአንድ ወር ከሜዳ መራቁን ተከትሎ ጥቅምት 6/2015ዓ.ም የሚካሄደው የኤል ክላሲኮ ጨዋታ ሊያመልጠው እንደሚችል ተጠቁሟል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#ኢትዮጵያ 🇪🇹
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህል ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ፣ በወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ ፣ በታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ መካከል በሰኔ 1 ቀን በከተማዋ እንደ ስፖርት ያሉ ቱሪስቶች የመሳብ አቅም ያላቸውን እንቅስቃሴዎች በጋራ በማበልፅግ የስፖርት ቱሪዝምን እንዲስፋፋ ለመስራት የሶስትዮሽ ስምምነት እንደተደረገ ይታወሳል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህል ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ሀላፊ ክብርት ዶክተር ሂሩት ካሳው ፣ የወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ ሀላፊ አቶ አብርሃም ታደሰ እና የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ መስራች ሻለቃ ሀይሌ ገብረስላሴ በተገኙበት ስምምነቱ ተካሂዶ ነበር።
ይህንንም መነሻ በማድረግ ላለፋት ሶስት ወራት ተቋርጦ የነበረው የእንጦጦ ፖርክ ሩጫ ከመስከረም ወር ጀምሮ እንደሚጀመር ይፋ ሆኗል።
ለዚህም ወርሀዊ ውድድር ምዝገባ የፊታችን ሰኞ ጠዋት 12 ሰአት ጀምሮ በኦንላይን ተወዳዳሪዎች መመዝገብ የሚችሉ ይሆናል።
መመዝገቢያ :- www.entotoparkrun.com
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህል ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ፣ በወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ ፣ በታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ መካከል በሰኔ 1 ቀን በከተማዋ እንደ ስፖርት ያሉ ቱሪስቶች የመሳብ አቅም ያላቸውን እንቅስቃሴዎች በጋራ በማበልፅግ የስፖርት ቱሪዝምን እንዲስፋፋ ለመስራት የሶስትዮሽ ስምምነት እንደተደረገ ይታወሳል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህል ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ሀላፊ ክብርት ዶክተር ሂሩት ካሳው ፣ የወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ ሀላፊ አቶ አብርሃም ታደሰ እና የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ መስራች ሻለቃ ሀይሌ ገብረስላሴ በተገኙበት ስምምነቱ ተካሂዶ ነበር።
ይህንንም መነሻ በማድረግ ላለፋት ሶስት ወራት ተቋርጦ የነበረው የእንጦጦ ፖርክ ሩጫ ከመስከረም ወር ጀምሮ እንደሚጀመር ይፋ ሆኗል።
ለዚህም ወርሀዊ ውድድር ምዝገባ የፊታችን ሰኞ ጠዋት 12 ሰአት ጀምሮ በኦንላይን ተወዳዳሪዎች መመዝገብ የሚችሉ ይሆናል።
መመዝገቢያ :- www.entotoparkrun.com
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#TikvahImages🇪🇹
ሀገራዊ ስፖርታዊ ውድድሮች ላይ የሚነሱ ምስሎችን በፌስቡክ ፣ ኢንስታግራም እና ትዊተር ማህበራዊ ትስስር ገፆቻችን ያገኛሉ።
ትዊተር :- https://twitter.com/KYoftahe/status/1573354055623213056?t=pgVtvU_J0HAq5hD5hjD94Q&s=19
ፌስቡክ :- https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid02VWnfunVPVimrRzJNsPyaGMWtLcsUsBXUw3bGVQ9LNzehz2NQwb2YYMwSyaG7EWBEl&id=100078710023164
ኢንስታግራም :- https://www.instagram.com/p/Ci4WBpXo9C-/?igshid=YmMyMTA2M2Y=
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ሀገራዊ ስፖርታዊ ውድድሮች ላይ የሚነሱ ምስሎችን በፌስቡክ ፣ ኢንስታግራም እና ትዊተር ማህበራዊ ትስስር ገፆቻችን ያገኛሉ።
ትዊተር :- https://twitter.com/KYoftahe/status/1573354055623213056?t=pgVtvU_J0HAq5hD5hjD94Q&s=19
ፌስቡክ :- https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid02VWnfunVPVimrRzJNsPyaGMWtLcsUsBXUw3bGVQ9LNzehz2NQwb2YYMwSyaG7EWBEl&id=100078710023164
ኢንስታግራም :- https://www.instagram.com/p/Ci4WBpXo9C-/?igshid=YmMyMTA2M2Y=
@tikvahethsport @kidusyoftahe
8 አዳዲስ፣ ማራኪ እና ልብ አንጠልጣይ ጨዋታዎች ከቤቲካ ፋስታ! ለፈጣን ጨዋታ ቤቲካ ፋስታ!
አሁኑኑ ለመጫወት ሊንኩን ይጫኑ
https://bit.ly/3DyG2qq
ቤቲካ የአሸናፊዎች ቤት!
አሁኑኑ ለመጫወት ሊንኩን ይጫኑ
https://bit.ly/3DyG2qq
ቤቲካ የአሸናፊዎች ቤት!
🔊 ለ12ተኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ተፈታኞች መልካም ዜና 🥳
✅ባሎት አጭር ግዜ የተሳካ ጥናት
✅በፈተናው ከፍተኛ ዉጤት ለማስመዝገብ
✅ሁሉም የት/ት አይነቶች ከበቂ ማብራሪያ በ አንድ የያዘ
✅ የረጅም ግዜ ልምድ ባላቸዉ ብቁ መምህራን የተዘጋጀ
✅ መተግበሪያውን በስልኮ በቀላሉ ከ playstore ያዉርዱ👇
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.exam_time.exam
ቴሌ ግራም ቻናላችንን ይቀላቀላሉ https://yangx.top/+lyPp2lqLL9wzNDRk
መተግበሪያውን ለመጠቀም የሚያስችል መመርያ ዩትዩብ ቻናላችን ላይ ያገኛሉ https://youtu.be/wEAOVVSM8PM
✅ባሎት አጭር ግዜ የተሳካ ጥናት
✅በፈተናው ከፍተኛ ዉጤት ለማስመዝገብ
✅ሁሉም የት/ት አይነቶች ከበቂ ማብራሪያ በ አንድ የያዘ
✅ የረጅም ግዜ ልምድ ባላቸዉ ብቁ መምህራን የተዘጋጀ
✅ መተግበሪያውን በስልኮ በቀላሉ ከ playstore ያዉርዱ👇
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.exam_time.exam
ቴሌ ግራም ቻናላችንን ይቀላቀላሉ https://yangx.top/+lyPp2lqLL9wzNDRk
መተግበሪያውን ለመጠቀም የሚያስችል መመርያ ዩትዩብ ቻናላችን ላይ ያገኛሉ https://youtu.be/wEAOVVSM8PM
ከሴካፋ ውድድር አንድ ሀገር ራሷን አገለለች !
በቀጣይ ሳምንት በሀገራችን አዘጋጅነት በሚካሄደው የሴካፋ ከ 17ዓመት በታች ውድድር #ሩዋንዳ በውድድሩ #እንደማትሳተፍ ተገልጿል።
የሩዋንዳ ከ 17ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን እስከ አሁን ዝግጅት አለመጀመራቸው ሲገለፅ ለውድድሩ ወደ ኢትዮጵያ #እንደማይመጡ ታውቋል።
ሩዋንሳ በምድብ ሁለት ከዩጋንዳ ፣ ብሩንዲ ፣ ጅቡቲ እና ሱዳን ጋር ተደልድላ እንደነበረ ይታወቃል።
የሴካፋ ውድድር በአበበ ቢቂላ ስታዲየም የሚደረግ ሲሆን ተጨማሪ አንድ ሀገር በውድድሩ የመሳተፏ ነገር #አጣብቂኝ ውስጥ ሲገኝ ለአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ የሚረዳው ውድድር #በስምንት ሀገራት እንደሚደረግ ይጠበቃል።
ለመጨረሻ ጊዜ የተካሄደው ከሴካፋ ከ 17ዓመት በታች ውድድር #ሩዋንዳ ስታዘጋጅ #በስምንት ሀገራት መካከል መደረጉ የሚታወስ ነው።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በቀጣይ ሳምንት በሀገራችን አዘጋጅነት በሚካሄደው የሴካፋ ከ 17ዓመት በታች ውድድር #ሩዋንዳ በውድድሩ #እንደማትሳተፍ ተገልጿል።
የሩዋንዳ ከ 17ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን እስከ አሁን ዝግጅት አለመጀመራቸው ሲገለፅ ለውድድሩ ወደ ኢትዮጵያ #እንደማይመጡ ታውቋል።
ሩዋንሳ በምድብ ሁለት ከዩጋንዳ ፣ ብሩንዲ ፣ ጅቡቲ እና ሱዳን ጋር ተደልድላ እንደነበረ ይታወቃል።
የሴካፋ ውድድር በአበበ ቢቂላ ስታዲየም የሚደረግ ሲሆን ተጨማሪ አንድ ሀገር በውድድሩ የመሳተፏ ነገር #አጣብቂኝ ውስጥ ሲገኝ ለአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ የሚረዳው ውድድር #በስምንት ሀገራት እንደሚደረግ ይጠበቃል።
ለመጨረሻ ጊዜ የተካሄደው ከሴካፋ ከ 17ዓመት በታች ውድድር #ሩዋንዳ ስታዘጋጅ #በስምንት ሀገራት መካከል መደረጉ የሚታወስ ነው።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
TIKVAH-SPORT
ከሴካፋ ውድድር አንድ ሀገር ራሷን አገለለች ! በቀጣይ ሳምንት በሀገራችን አዘጋጅነት በሚካሄደው የሴካፋ ከ 17ዓመት በታች ውድድር #ሩዋንዳ በውድድሩ #እንደማትሳተፍ ተገልጿል። የሩዋንዳ ከ 17ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን እስከ አሁን ዝግጅት አለመጀመራቸው ሲገለፅ ለውድድሩ ወደ ኢትዮጵያ #እንደማይመጡ ታውቋል። ሩዋንሳ በምድብ ሁለት ከዩጋንዳ ፣ ብሩንዲ ፣ ጅቡቲ እና ሱዳን ጋር ተደልድላ እንደነበረ…
ኤርትራ ራሷን ከሴካፋ ውድድር አግልላለች !
ከ 17ዓመት በታች የሴካፋ ውድድር ከኢትዮጵያ ጋር በአንድ ምድብ የተደለደለችው #ኤርትራ በውድድሩ እንደማትሳተፍ በደብዳቤ አሳውቃለች።
በምድብ አንድ ከአዘጋጇ ሀገር ኢትዮጵያ ፣ ታንዛኒያ ፣ ሶማሊያ እና ደቡብ ሱዳን ጋር ተደልድላ የነበረችው ኤርትራ ለአወዳዳሪው አካል ውሳኔዋን ማሳወቋ ተረጋግጧል።
የሴካፋ ከ 17ዓመት በታች ውድድር ከመስከረም 20 እስከ ጥቅምት 9/2015 በአበበ ቢቂላ ስታዲየም #በስምንት ሀገራት መካከል የሚደረግ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ከ 17ዓመት በታች የሴካፋ ውድድር ከኢትዮጵያ ጋር በአንድ ምድብ የተደለደለችው #ኤርትራ በውድድሩ እንደማትሳተፍ በደብዳቤ አሳውቃለች።
በምድብ አንድ ከአዘጋጇ ሀገር ኢትዮጵያ ፣ ታንዛኒያ ፣ ሶማሊያ እና ደቡብ ሱዳን ጋር ተደልድላ የነበረችው ኤርትራ ለአወዳዳሪው አካል ውሳኔዋን ማሳወቋ ተረጋግጧል።
የሴካፋ ከ 17ዓመት በታች ውድድር ከመስከረም 20 እስከ ጥቅምት 9/2015 በአበበ ቢቂላ ስታዲየም #በስምንት ሀገራት መካከል የሚደረግ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#Results
በትላንትናው ዕለት የተደረጉ የአውሮፓ ኔሽን ሊግ ጨዋታዎች ውጤት ከላይ በምስሉ ላይ ተያይዟል።
ሰፔን በሜዳዋ ስትሸነፍ ዩክሬን ፣ ፖርቹጋል እና ሰርቢያ ተጋጣሚዎቻቸውን ማሸነፍ ችለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በትላንትናው ዕለት የተደረጉ የአውሮፓ ኔሽን ሊግ ጨዋታዎች ውጤት ከላይ በምስሉ ላይ ተያይዟል።
ሰፔን በሜዳዋ ስትሸነፍ ዩክሬን ፣ ፖርቹጋል እና ሰርቢያ ተጋጣሚዎቻቸውን ማሸነፍ ችለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe