በሰው መግደል የተከሰሰው ኔዘርላንዳዊ ተጫዋች !
የ ኔዘርላንድ ብሄራዊ ቡድን እና የ ስፓርትክ ሞስኮ የመስመር ተጫዋች ኩዊንሲ ፕሮምስ ከ አመት በፊት ፈፀመ በታበለው የሰው መግደል ወንጀል ክስ ሊመሰረትበት መሆኑ ተገልጿል ።
ፖሊስ በ ግንቦት ወር ምርመራውን አጠናቆ ፋይሉን በ አምስተርዳም ወደሚገኘው ፍርድ ቤት ማስተላለፉ ሲገለፅ ከ ክረምቱ የ አውሮፓ ዋንጫ በኋላ አቃቤ ህግ ምርመራውን አድርጎ ክስ መመስረቱ ተገልጿል ።
ፕሮምስ በ ቤተሰቡ አንድ ግለሰብ ላይ በስለት በመመውጋት ከባድ ጉዳት ማድረሱ ሲገለፅ ጥፋተኛ ሆነ ከተገኘ በሀገሪቱ መቅጫ ህግ ከ 24 እስከ 42 ወራት የሚደርስ እስራት እንደሚቀጣ ተዘግቧል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ኔዘርላንድ ብሄራዊ ቡድን እና የ ስፓርትክ ሞስኮ የመስመር ተጫዋች ኩዊንሲ ፕሮምስ ከ አመት በፊት ፈፀመ በታበለው የሰው መግደል ወንጀል ክስ ሊመሰረትበት መሆኑ ተገልጿል ።
ፖሊስ በ ግንቦት ወር ምርመራውን አጠናቆ ፋይሉን በ አምስተርዳም ወደሚገኘው ፍርድ ቤት ማስተላለፉ ሲገለፅ ከ ክረምቱ የ አውሮፓ ዋንጫ በኋላ አቃቤ ህግ ምርመራውን አድርጎ ክስ መመስረቱ ተገልጿል ።
ፕሮምስ በ ቤተሰቡ አንድ ግለሰብ ላይ በስለት በመመውጋት ከባድ ጉዳት ማድረሱ ሲገለፅ ጥፋተኛ ሆነ ከተገኘ በሀገሪቱ መቅጫ ህግ ከ 24 እስከ 42 ወራት የሚደርስ እስራት እንደሚቀጣ ተዘግቧል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የ ቡንደስሊጋው የወሩ ምርጥ ተጫዋች !
የ ጀርመን ቡንደስሊጋ የወርሀ ጥቅምት የሊጉ ምርጥ ተጫዋች ይፋ ሆኗል ።
ይህንንም ተከትሎ አስደናቂ የውድድር ዓመትን እያሳለፈ የሚገኘው የ ሌፕዚጉ ክሪስቶፈር ንኩንኩ የ ሊጉ የወሩ ምርጥ ተጫዋች በመባል መመረጡ ተገልጿል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ጀርመን ቡንደስሊጋ የወርሀ ጥቅምት የሊጉ ምርጥ ተጫዋች ይፋ ሆኗል ።
ይህንንም ተከትሎ አስደናቂ የውድድር ዓመትን እያሳለፈ የሚገኘው የ ሌፕዚጉ ክሪስቶፈር ንኩንኩ የ ሊጉ የወሩ ምርጥ ተጫዋች በመባል መመረጡ ተገልጿል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
" ቤንዜማ ባሎን ዶርን ማሸነፍ አለበት "
ስፔናዊው የቀኝ መስመር ተጫዋች አልቫሮ ኦድሪዮዞላ የ ቡድን አጋሩ የ ባሎን ዶርን ማሸነፍ እንደሚገባው ጠቁሟል ።
" የ ቤንዜማ የ ባሎን ዶር ሽልማት ማሸነፍ ለ እግር ኳስ ድል ነው " ሲል ኦድሪዮዞላ ከ ስፔን መገናኛ ብዙሀን ጋር ባደረገው ቆይታ ተናግሯል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ስፔናዊው የቀኝ መስመር ተጫዋች አልቫሮ ኦድሪዮዞላ የ ቡድን አጋሩ የ ባሎን ዶርን ማሸነፍ እንደሚገባው ጠቁሟል ።
" የ ቤንዜማ የ ባሎን ዶር ሽልማት ማሸነፍ ለ እግር ኳስ ድል ነው " ሲል ኦድሪዮዞላ ከ ስፔን መገናኛ ብዙሀን ጋር ባደረገው ቆይታ ተናግሯል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ሬንጀርስ አዲስ አሰልጣኝ ሾመ !
ከ ስቴቨን ጄርራድ ጋር ከ ተለያዩ በኋላ አዲስ አሰልጣኝ በመፈለግ ላይ ይገኙ የነበሩት ሬንጀርሶች አዲስ አሰልጣኝ መሾማቸው ይፋ ሆኗል ።
ኔዘርላንዳዊው ጆቫኒ ቫን ብሮኮስት አምስት ቀናት ከፈጀ ድርድር በኋላ የ ግላስኮውን ክለብ ለማሰልጣን መስማማታቸውን ክለቡ ይፋ አድርጓል ።
ቫን ብሮንኮስት ሬንጀርስን በቋሚነት ለማሰልጠን የተስማማው አስራ ሰባተኛው አሰልጣኝ መሆኑን ክለቡ አሳውቋል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ከ ስቴቨን ጄርራድ ጋር ከ ተለያዩ በኋላ አዲስ አሰልጣኝ በመፈለግ ላይ ይገኙ የነበሩት ሬንጀርሶች አዲስ አሰልጣኝ መሾማቸው ይፋ ሆኗል ።
ኔዘርላንዳዊው ጆቫኒ ቫን ብሮኮስት አምስት ቀናት ከፈጀ ድርድር በኋላ የ ግላስኮውን ክለብ ለማሰልጣን መስማማታቸውን ክለቡ ይፋ አድርጓል ።
ቫን ብሮንኮስት ሬንጀርስን በቋሚነት ለማሰልጠን የተስማማው አስራ ሰባተኛው አሰልጣኝ መሆኑን ክለቡ አሳውቋል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የፈረንሳይ ሊግ የወሩ ምርጥ ተጫዋች !
የ ፈረንሳይ ሊግ የወርሀ ጥቅምት የሊጉ ምርጥ ተጫዋች ይፋ ሆኗል ።
ብራዚላዊው የ ሊዮን ተጫዋች ሉካስ ፓኩዌታ የ ሊጉ የወሩ ምርጥ ተጫዋች በመባል መመረጡ ተገልጿል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ፈረንሳይ ሊግ የወርሀ ጥቅምት የሊጉ ምርጥ ተጫዋች ይፋ ሆኗል ።
ብራዚላዊው የ ሊዮን ተጫዋች ሉካስ ፓኩዌታ የ ሊጉ የወሩ ምርጥ ተጫዋች በመባል መመረጡ ተገልጿል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
" ከ ቱርክ ወደ ጣልያን በእግሬ እሄዳለው "
ጣልያናዊው የፊት መስመር አጥቂ ማርዮ ባላቶሊ በ ቱርክ የ እግር ኳስ ህይወቱን እየመራ ሲገኝ ዳግም ወደ ጣልያን ብሄራዊ ቡድንን መመለስ እንደሚያልም ተናግሯል ።
" ካለፉት ሁለት ዓመታት ተኩል ወዲህ በእግር ኳስ ህይወቴ ጥሩ ስሜት ይሰማኛል ፣ ወደ ጣልያን ብሄራዊ ቡድን ለመመለስ ዝግጁ እንደሆንክ ይሰማኛል።
ህልም ይሆን ይሆናል ፣ በመጋቢት ወር በ ጣሊያን ቡድን ውስጥ እንደምሆን ካወቅኩ ከ አሁኑ ከ ቱርክ ወደ ጣልያን በእግር እሄዳለው " ሲል ተደምጧል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ጣልያናዊው የፊት መስመር አጥቂ ማርዮ ባላቶሊ በ ቱርክ የ እግር ኳስ ህይወቱን እየመራ ሲገኝ ዳግም ወደ ጣልያን ብሄራዊ ቡድንን መመለስ እንደሚያልም ተናግሯል ።
" ካለፉት ሁለት ዓመታት ተኩል ወዲህ በእግር ኳስ ህይወቴ ጥሩ ስሜት ይሰማኛል ፣ ወደ ጣልያን ብሄራዊ ቡድን ለመመለስ ዝግጁ እንደሆንክ ይሰማኛል።
ህልም ይሆን ይሆናል ፣ በመጋቢት ወር በ ጣሊያን ቡድን ውስጥ እንደምሆን ካወቅኩ ከ አሁኑ ከ ቱርክ ወደ ጣልያን በእግር እሄዳለው " ሲል ተደምጧል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
መድፈኞቹ ተጫዋቻው ከጉዳቱ አገግሟል !
የ ሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሴናል ጋናዊው የመሐል ሜዳ ተጫዋች ቶማስ ፓርቴ ካጋጠመው ጉዳት ሙሉ ለሙሉ በማገገም ለጨዋታ ብቁ መሆኑ ተነግሯል ።
የ 28 ዓመቱ ቶማስ ፓርቴ መድፈኞቹ ወደ መርሲሳይድ አቅንተው ሊቨርፑልን በሚገጥሙበት ጨዋታ ተሰልፎ መጫወት እንደሚችል ተገልጿል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሴናል ጋናዊው የመሐል ሜዳ ተጫዋች ቶማስ ፓርቴ ካጋጠመው ጉዳት ሙሉ ለሙሉ በማገገም ለጨዋታ ብቁ መሆኑ ተነግሯል ።
የ 28 ዓመቱ ቶማስ ፓርቴ መድፈኞቹ ወደ መርሲሳይድ አቅንተው ሊቨርፑልን በሚገጥሙበት ጨዋታ ተሰልፎ መጫወት እንደሚችል ተገልጿል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ኔይማር ወደ ሜዳ መቼ ይመለሳል ?
ብራዚላዊው የ ፒኤስጂ የ መስመር ተጫዋች ኔይማር ከ ጉዳቱ ሙሉ ለሙሉ አለማገገሙን የፈረንሳይ የመገናኛ ብዙሀን ዘግበዋል ።
ይህንንም ተከትሎ ኔይማር በነገው ዕለት ፒኤስጂ ከ ናንትስ የሚያደርጉት ጨዋታ እንደሚያመልጠው ሲገለፅ በቀጣይ ከ ማንችስተር ሲቲ ጋር የሚያደርጉት የ ሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታ ላይ መድረሱ አጠራጣሪ መሆኑ ተገልጿል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ብራዚላዊው የ ፒኤስጂ የ መስመር ተጫዋች ኔይማር ከ ጉዳቱ ሙሉ ለሙሉ አለማገገሙን የፈረንሳይ የመገናኛ ብዙሀን ዘግበዋል ።
ይህንንም ተከትሎ ኔይማር በነገው ዕለት ፒኤስጂ ከ ናንትስ የሚያደርጉት ጨዋታ እንደሚያመልጠው ሲገለፅ በቀጣይ ከ ማንችስተር ሲቲ ጋር የሚያደርጉት የ ሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታ ላይ መድረሱ አጠራጣሪ መሆኑ ተገልጿል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ዚነዲን ዚዳን የቀረበለትን ጥያቄ ውድቅ አደረገ !
የቀድሞው የ ሪያል ማድሪድ አሰልጣኝ ዚነዲን ዚዳን ስሙ ከበርካታ ክለቦች ጋር ቢገናኝም የቀረቡለትን ጥያቄዎች ውድቅ እያደረገ እንደሚገኝ ተገልጿል ።
አሰልጣኙን ዣቪ ያጣው የ ኳታሩ ሀያል ክለብ አል ሳድ ዚዳንን ለመቅጠር ከፍተኛ ፍላጎት ቢያሳይም ዚዳን ጥያዌውን ውድቅ ማድረጉ ተነግሯል ።
ዚዳን ከ ፈረንሳይ ብሄራዊ ቡድን አልያም ፒኤስጂ የሚቀረቡ ጥያቄዎች ለመቀበል ዝግጁ መሆኑ በመረጃው ተያይዞ ተዘግቧል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የቀድሞው የ ሪያል ማድሪድ አሰልጣኝ ዚነዲን ዚዳን ስሙ ከበርካታ ክለቦች ጋር ቢገናኝም የቀረቡለትን ጥያቄዎች ውድቅ እያደረገ እንደሚገኝ ተገልጿል ።
አሰልጣኙን ዣቪ ያጣው የ ኳታሩ ሀያል ክለብ አል ሳድ ዚዳንን ለመቅጠር ከፍተኛ ፍላጎት ቢያሳይም ዚዳን ጥያዌውን ውድቅ ማድረጉ ተነግሯል ።
ዚዳን ከ ፈረንሳይ ብሄራዊ ቡድን አልያም ፒኤስጂ የሚቀረቡ ጥያቄዎች ለመቀበል ዝግጁ መሆኑ በመረጃው ተያይዞ ተዘግቧል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ሞሀመድ ሳላህ ማልያውን ለጨረታ አቀረበ !
ግብፃዊው የ ሊቨርፑል የ ፊት መስመር ተጫዋች ሞሀመድ ሳላህ ማንችስተር ዪናይትድን 5 ለ 0 ሲያሸንፉ የለበሰውን ማልያ ለጨረታ ማቅረቡ ተገልጿል ።
ሳላህ ከጨረታው የተሰበሰበው ገንዘብ በ ግብፅ ውስጥ የ እንስሳትን ጉዳይ ለሚከላከል ማህበር እንደሚለግስ ተዘግቧል ።
ጥቅምት 14 በ ኦልድ ትራፎርድ በተደረገው በዚህ ጨዋታ ሞሀመድ ሳላህ ቀያይ ሴጣኖቹ ላይ ሀትሪክ መስራቱ የሚታወስ ነው ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ግብፃዊው የ ሊቨርፑል የ ፊት መስመር ተጫዋች ሞሀመድ ሳላህ ማንችስተር ዪናይትድን 5 ለ 0 ሲያሸንፉ የለበሰውን ማልያ ለጨረታ ማቅረቡ ተገልጿል ።
ሳላህ ከጨረታው የተሰበሰበው ገንዘብ በ ግብፅ ውስጥ የ እንስሳትን ጉዳይ ለሚከላከል ማህበር እንደሚለግስ ተዘግቧል ።
ጥቅምት 14 በ ኦልድ ትራፎርድ በተደረገው በዚህ ጨዋታ ሞሀመድ ሳላህ ቀያይ ሴጣኖቹ ላይ ሀትሪክ መስራቱ የሚታወስ ነው ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#Ethiopian_PremierLeague
የ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከ #አራተኛ እስከ #ዘጠነኛ ሳምንት በሀዋሳ ከተማ መካሄዱን ሲቀጥል የጨዋታ ሰዓቶች እና የደጋፊዎች የስታዲየም አገባብ አስመልክቶ አክስዮን ማህበሩ ወቅታዊ መረጃ አጋርቷል ።
በፕሮግራሙ መሰረት በየሳምንቱ ስምንት ጨዋታዎች ላይ የመጀመሪያው ጨዋታ በ 9፡00 ሰዓት እንዲሁም ሁለተኛው በ 12፡00 ሰዓት የሚደረጉ ይሆናል ።
በ ሁሉም ጨዋታዎች የኮቪድ ፕሮቶኮሉ ተጠብቆ የ ሐዋሳ ዩንቨርስቲ ስታዲየም ለደጋፊዎች ክፍት ሲሆን ማንኛውም ተመልካች ወደ ስታዲየም ሲመጣ ከመግቢያ ትኬት በተጨማሪ ማንነቱን የሚገልፅ #መታወቂያ መያዝ ይኖርበታል ።
የስታዲየም መግቢያ ትኬት ባለ ሜዳ ክለቦች በሚያመቻቹት መንገድ የሚሸጥ መሆኑን የ አክስዮን ማህበሩ አሳውቋል ።
* ሙሉ የውድድር መርሐ ግብሩ በምስሉ ላይ ተያይዟል ።
#Betika
#CentralHawassaHotel
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከ #አራተኛ እስከ #ዘጠነኛ ሳምንት በሀዋሳ ከተማ መካሄዱን ሲቀጥል የጨዋታ ሰዓቶች እና የደጋፊዎች የስታዲየም አገባብ አስመልክቶ አክስዮን ማህበሩ ወቅታዊ መረጃ አጋርቷል ።
በፕሮግራሙ መሰረት በየሳምንቱ ስምንት ጨዋታዎች ላይ የመጀመሪያው ጨዋታ በ 9፡00 ሰዓት እንዲሁም ሁለተኛው በ 12፡00 ሰዓት የሚደረጉ ይሆናል ።
በ ሁሉም ጨዋታዎች የኮቪድ ፕሮቶኮሉ ተጠብቆ የ ሐዋሳ ዩንቨርስቲ ስታዲየም ለደጋፊዎች ክፍት ሲሆን ማንኛውም ተመልካች ወደ ስታዲየም ሲመጣ ከመግቢያ ትኬት በተጨማሪ ማንነቱን የሚገልፅ #መታወቂያ መያዝ ይኖርበታል ።
የስታዲየም መግቢያ ትኬት ባለ ሜዳ ክለቦች በሚያመቻቹት መንገድ የሚሸጥ መሆኑን የ አክስዮን ማህበሩ አሳውቋል ።
* ሙሉ የውድድር መርሐ ግብሩ በምስሉ ላይ ተያይዟል ።
#Betika
#CentralHawassaHotel
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ስፔናዊው ተስፈኛ ጋቪ ቀጣይ እጣ ፈንታ ?
በ ካታላኑ ክለቡ ባርሴሎና በዘንድሮው የውድድር ዓመት ከታዩ ተስፈኛ ወጣት ተጫዋቾች መካከል አንዱ ጋቪ ሆኖ ይገኛል ።
የ 17 ዓመቱ የ መሐል ሜዳ ተጫዋች ጋቪ የበርካታ ክለቦችን ቀልብ ሲስብ ቼልሲን ጨምሮ በርካታ ቡድኖች አይናቸውን ጥለውበታል ።
ሆኖም ግን አሁን ላይ ባርሴሎና ተስፈኛ ተጫዋቻቸውን አሳልፈው ላለመስጠት ኮንትራቱን ለማራዘም በቀዳሚነት እየሰሩ መሆኑ ተገልጿል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በ ካታላኑ ክለቡ ባርሴሎና በዘንድሮው የውድድር ዓመት ከታዩ ተስፈኛ ወጣት ተጫዋቾች መካከል አንዱ ጋቪ ሆኖ ይገኛል ።
የ 17 ዓመቱ የ መሐል ሜዳ ተጫዋች ጋቪ የበርካታ ክለቦችን ቀልብ ሲስብ ቼልሲን ጨምሮ በርካታ ቡድኖች አይናቸውን ጥለውበታል ።
ሆኖም ግን አሁን ላይ ባርሴሎና ተስፈኛ ተጫዋቻቸውን አሳልፈው ላለመስጠት ኮንትራቱን ለማራዘም በቀዳሚነት እየሰሩ መሆኑ ተገልጿል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ቼልሲ ሁለት ተጫዋቾቹን በጉዳት አያሰለፍም !
የ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ በዚህ ሳምንት በ ፕርሚየር ሊጉ ሌስተር ሲቲን ሲገጥሙ ሁለት ተጫዋቾቻቸውን እንደማያሰልፍ እርግጥ ሆኗል ።
የ ፊት መስመር አጥቂው ሮሜሎ ሉካኩ ከ ጉዳት ተመልሶ ልምምድ ቢጀምርም ለዚህ መርሐ ግብር እንደማይደርስ ሲገለፅ ማትዮ ኮቫቺች ሌላኛው ከዚህ ጨዋታ ውጪ የሆነው ተጫዋች ነው ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ በዚህ ሳምንት በ ፕርሚየር ሊጉ ሌስተር ሲቲን ሲገጥሙ ሁለት ተጫዋቾቻቸውን እንደማያሰልፍ እርግጥ ሆኗል ።
የ ፊት መስመር አጥቂው ሮሜሎ ሉካኩ ከ ጉዳት ተመልሶ ልምምድ ቢጀምርም ለዚህ መርሐ ግብር እንደማይደርስ ሲገለፅ ማትዮ ኮቫቺች ሌላኛው ከዚህ ጨዋታ ውጪ የሆነው ተጫዋች ነው ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#Ethiopia🇪🇹
ለ አፍሪካ የመጀመሪያ የሆነው ቶታል ኢነርጂስ ካፍ የሴቶች ቻምፒዮንስ ሊግ ከሁለት ሳምንታት በፊት በግብፅ ዋና ከተማ ካይሮ ተጀምሯል። ፍፃሜው ደግሞ ዛሬ አርብ ኅዳር 10/2014 ዓ.ም ይሆናል።
ለመሆኑ አፍሪካ በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ የሴቶች ቻምፒዮንስ ሊግ ጨዋታ እንታዘጋጅ ካደረጉት መካከል አንዷ የሆነችው መስከረም ታደሰ ማናት ?👇
ያንብቡ :- https://bbc.in/30ALR5l
#BbcAmharic
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ለ አፍሪካ የመጀመሪያ የሆነው ቶታል ኢነርጂስ ካፍ የሴቶች ቻምፒዮንስ ሊግ ከሁለት ሳምንታት በፊት በግብፅ ዋና ከተማ ካይሮ ተጀምሯል። ፍፃሜው ደግሞ ዛሬ አርብ ኅዳር 10/2014 ዓ.ም ይሆናል።
ለመሆኑ አፍሪካ በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ የሴቶች ቻምፒዮንስ ሊግ ጨዋታ እንታዘጋጅ ካደረጉት መካከል አንዷ የሆነችው መስከረም ታደሰ ማናት ?👇
ያንብቡ :- https://bbc.in/30ALR5l
#BbcAmharic
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ማንችስተር ሲቲ ተጫዋቹ በ ኮቪድ ተያዘ !
ቤልጅዬማዊው የ ማንችስተር ሲቲ የመሐል ሜዳ ተጫዋች ኬቨን ዴብሮይነ በ ኮቪድ መያዙ ይፋ ተደርጓል ።
ይህንንም ተከትሎ ማንችስተር ሲቲ በ ሊጉ እሁድ ከ ኤቨርተን እንዲሁም በ ሻምፒየንስ ሊግ ከ ፒኤስጂ ጋር የሚያደርጉት ጨዋታ የሚያመልጠው ይሆናል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ቤልጅዬማዊው የ ማንችስተር ሲቲ የመሐል ሜዳ ተጫዋች ኬቨን ዴብሮይነ በ ኮቪድ መያዙ ይፋ ተደርጓል ።
ይህንንም ተከትሎ ማንችስተር ሲቲ በ ሊጉ እሁድ ከ ኤቨርተን እንዲሁም በ ሻምፒየንስ ሊግ ከ ፒኤስጂ ጋር የሚያደርጉት ጨዋታ የሚያመልጠው ይሆናል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ጋሪዝ ቤል ተቃውሞ አጋጠመው !
የ ሪያል ማድሪዱ የ መስመር ተጫዋች ጋሪዝ ቤል በ ክለቡ ጥቂት ደጋፊዎች በዛሬው ዕለት ተቃውሞ እንደገጠመው ተገልጿል ።
ጋሪዝ ቤል ከክለቡ የልምምድ ማዕከል ቫልዴባስ በሚወጣበት ወቅት ደጋፊዎች አፀያፊ ስድቦችን ሲሰነዝሩበት ተስተውሏል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ሪያል ማድሪዱ የ መስመር ተጫዋች ጋሪዝ ቤል በ ክለቡ ጥቂት ደጋፊዎች በዛሬው ዕለት ተቃውሞ እንደገጠመው ተገልጿል ።
ጋሪዝ ቤል ከክለቡ የልምምድ ማዕከል ቫልዴባስ በሚወጣበት ወቅት ደጋፊዎች አፀያፊ ስድቦችን ሲሰነዝሩበት ተስተውሏል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
" አርሴናል ትልቅ ተጨዋቾች ያሉት ትልቅ ክለብ ነው "
መድፈኞቹን በ ክረምቱ የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት ከተቀላቀሉ ተጫዋቾች መካከል አንደኛው የሆነው ኑኖ ታቫሬስ በወቅታዊ የ ክለቡ ሁኔታ ከ እንግሊዝ መገናኛ ብዙሀን ጋር ቆይታ አድርጓል ።
ባደረገው ቆይታም " አርሴናል ትልቅ ተጨዋቾች ያሉት ትልቅ ክለብ ነው ፣ ጨዋታዎችን ማሸነፍ ለእኛ የተለመደ ነው ፣ ሰዎች ለምን በጣም እንደሚገረሙ አላውቅም " ሲል በሰጠው አስተያየት ተደምጧል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
መድፈኞቹን በ ክረምቱ የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት ከተቀላቀሉ ተጫዋቾች መካከል አንደኛው የሆነው ኑኖ ታቫሬስ በወቅታዊ የ ክለቡ ሁኔታ ከ እንግሊዝ መገናኛ ብዙሀን ጋር ቆይታ አድርጓል ።
ባደረገው ቆይታም " አርሴናል ትልቅ ተጨዋቾች ያሉት ትልቅ ክለብ ነው ፣ ጨዋታዎችን ማሸነፍ ለእኛ የተለመደ ነው ፣ ሰዎች ለምን በጣም እንደሚገረሙ አላውቅም " ሲል በሰጠው አስተያየት ተደምጧል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ዩራጋይ አሰልጣኟን አሰናበተች !
የ ደቡብ አሜሪካዋ ሀገር ዩራጋይ ያለፉትን አስራ አምስት አመታት ብሄራዊ ቡድኑን ያሰለጠኑትን ኦስካር ታባሬዝን ማሰናበታቸው ይፋ አድርገዋል ።
ዩራጋይ ለ ኳታሩ የአለም ዋንጫ ለማለፍ አጣብቂኝ ውስጥ ሲገኙ ሰባተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠው ይገኛሉ ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ደቡብ አሜሪካዋ ሀገር ዩራጋይ ያለፉትን አስራ አምስት አመታት ብሄራዊ ቡድኑን ያሰለጠኑትን ኦስካር ታባሬዝን ማሰናበታቸው ይፋ አድርገዋል ።
ዩራጋይ ለ ኳታሩ የአለም ዋንጫ ለማለፍ አጣብቂኝ ውስጥ ሲገኙ ሰባተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠው ይገኛሉ ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ተጠባቂ የዛሬ መርሐ ግብሮች !
9:30 ሌስተር ሲቲ ከ ቼልሲ
12:00 ዋትፎርድ ከ ማንችስተር ዩናይትድ
1:00 ፒኤስጂ ከ ናንትስ
2:00 ላዚዮ ከ ጁቬንቱስ
2:30 ሊቨርፑል ከ አርሴናል
5:00 ባርሴሎና ከ እስፓኞል
@tikvahethsport @kidusyoftahe
9:30 ሌስተር ሲቲ ከ ቼልሲ
12:00 ዋትፎርድ ከ ማንችስተር ዩናይትድ
1:00 ፒኤስጂ ከ ናንትስ
2:00 ላዚዮ ከ ጁቬንቱስ
2:30 ሊቨርፑል ከ አርሴናል
5:00 ባርሴሎና ከ እስፓኞል
@tikvahethsport @kidusyoftahe
" ሳላህ ታዳጊ ተጫዋች ስለሆንኩኝ ላያውቀኝ ይችላል "
የመድፈኞቹ የግራ መስመር ተከላካይ ኑኖ ታቫሬዝ ከዛሬው ተጠባቂ ጨዋታ አስቀድሞ በሰጠው አስተያየት በሜዳ ላይ ለማሸነፍ እንደሚጫወቱ ተናግሯል ።
ታቫሬዝ ሲናገር " እኛ ጥሩ ቡድን አለን ፤ በተመሳሳይ ሊቨርፑልም ጥሩ ቡድን ነው ፣ በሜዳ ላይ የምንችለውን ሁሉ ማድረግ ይኖርብናል " ።
ታቫሬዝ አክሎም ስለ ግብፃዊ ኮከብ ሞሀመድ ሳላህ ሀሳቡን ሲሰጥ " ሳላህ ታዳጊ ስለሆንኩኝ ላያውቀኝ ይችላል " ሲል ከ ጋዜጠኞች ጋር የነበረውን ቆይታ አገባዷል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የመድፈኞቹ የግራ መስመር ተከላካይ ኑኖ ታቫሬዝ ከዛሬው ተጠባቂ ጨዋታ አስቀድሞ በሰጠው አስተያየት በሜዳ ላይ ለማሸነፍ እንደሚጫወቱ ተናግሯል ።
ታቫሬዝ ሲናገር " እኛ ጥሩ ቡድን አለን ፤ በተመሳሳይ ሊቨርፑልም ጥሩ ቡድን ነው ፣ በሜዳ ላይ የምንችለውን ሁሉ ማድረግ ይኖርብናል " ።
ታቫሬዝ አክሎም ስለ ግብፃዊ ኮከብ ሞሀመድ ሳላህ ሀሳቡን ሲሰጥ " ሳላህ ታዳጊ ስለሆንኩኝ ላያውቀኝ ይችላል " ሲል ከ ጋዜጠኞች ጋር የነበረውን ቆይታ አገባዷል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe