የ እረፍት ሰዓት ውጤት
ማንችስተር ዩናይትድ 0 - 0 ቪያሪያል
ጁቬንቱስ 0 - 0 ቼልሲ
ባየር ሙኒክ 2 - 0 ዲናሞ ኬይቭ
⚽⚽ ሊዋንዶውስኪ
ቤንፊካ 1 - 0 ባርሴሎና
⚽ ኑኔዝ
ሳልዝበርግ 1 - 0 ሊል
⚽ አድዬሚ
ዎልፍስበርግ 0 - 0 ሲቪያ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ማንችስተር ዩናይትድ 0 - 0 ቪያሪያል
ጁቬንቱስ 0 - 0 ቼልሲ
ባየር ሙኒክ 2 - 0 ዲናሞ ኬይቭ
⚽⚽ ሊዋንዶውስኪ
ቤንፊካ 1 - 0 ባርሴሎና
⚽ ኑኔዝ
ሳልዝበርግ 1 - 0 ሊል
⚽ አድዬሚ
ዎልፍስበርግ 0 - 0 ሲቪያ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ አውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ውጤቶች እና መረጃዎች !
• ክርስቲያኖ ሮናልዶ 178 ጨዋታዎችን በ ውድድሩ በ ማድረግ ቀዳሚው ተጫዋች ሲሆን 136ኛ ጎሉን አስቆጥሯል ።
• ባርሴሎና በ ምድባቸው ያደረጉትን ጨዋታዎች መሸነፋቸውን ተከትሎ በ ምድቡ የ መጨረሻ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል ።
• ሮበርት ሊዋንዶውስኪ በ ሙኒክ ባደረጋቸው ሰባ የ ሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታው #ስልሳ ጎሎችን ከ መረብ ማዋሀድ ችሏል ።
• አሌክስ ቴሌስ ለ ዩናይትድ ግብ ማስቆጠር የቻለ ሰባተኛው ብራዚላዊ ተጫዋች ሆኗል ።
• የ ቼልሲው የ መሐል ሜዳ ተጫዋች ጆርጂንሆ 150ኛ ጨዋታውን ለ ክለቡ አድርጓል ።
• አሌክስ ቴሌስ ለ ቀያይ ሴጣኖቹ የ መጀመሪያ ግቡን ማስቆጠር ችሏል ።
• ሊዋንዶውስኪ በ አልያንዝ አሬና ባደረጋቸው ያለፉት አስራ አራት ጨዋታዎች ሀያ ሰባት ጎሎችን አስቆጥሯል ።
• ብሩኖ ፈርናንዴዝ በ አውሮፓ መድረክ ለ ዩናይትድ ባደረጋቸው ሀያ ሁለት ጨዋታዎች አስራ ሁለት ጎሎችን አስቆጥሮ ሰባት ለ ግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻችቶ ማቀበል ችሏል ።
• ባርሴሎና ተከታታይ ሽንፈት በ ምድብ ጨዋታዎች ሲያስተናግዱ ከ 21 ዓመታት በኋላ ነው ።
* የ ሙሉ ሰዓት ውጤቶች በ ምስሉ ላይ ተገልጿል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
• ክርስቲያኖ ሮናልዶ 178 ጨዋታዎችን በ ውድድሩ በ ማድረግ ቀዳሚው ተጫዋች ሲሆን 136ኛ ጎሉን አስቆጥሯል ።
• ባርሴሎና በ ምድባቸው ያደረጉትን ጨዋታዎች መሸነፋቸውን ተከትሎ በ ምድቡ የ መጨረሻ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል ።
• ሮበርት ሊዋንዶውስኪ በ ሙኒክ ባደረጋቸው ሰባ የ ሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታው #ስልሳ ጎሎችን ከ መረብ ማዋሀድ ችሏል ።
• አሌክስ ቴሌስ ለ ዩናይትድ ግብ ማስቆጠር የቻለ ሰባተኛው ብራዚላዊ ተጫዋች ሆኗል ።
• የ ቼልሲው የ መሐል ሜዳ ተጫዋች ጆርጂንሆ 150ኛ ጨዋታውን ለ ክለቡ አድርጓል ።
• አሌክስ ቴሌስ ለ ቀያይ ሴጣኖቹ የ መጀመሪያ ግቡን ማስቆጠር ችሏል ።
• ሊዋንዶውስኪ በ አልያንዝ አሬና ባደረጋቸው ያለፉት አስራ አራት ጨዋታዎች ሀያ ሰባት ጎሎችን አስቆጥሯል ።
• ብሩኖ ፈርናንዴዝ በ አውሮፓ መድረክ ለ ዩናይትድ ባደረጋቸው ሀያ ሁለት ጨዋታዎች አስራ ሁለት ጎሎችን አስቆጥሮ ሰባት ለ ግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻችቶ ማቀበል ችሏል ።
• ባርሴሎና ተከታታይ ሽንፈት በ ምድብ ጨዋታዎች ሲያስተናግዱ ከ 21 ዓመታት በኋላ ነው ።
* የ ሙሉ ሰዓት ውጤቶች በ ምስሉ ላይ ተገልጿል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ሻምፒየንስ ሊግ የ ሳምንቱ ምርጥ ተጫዋች !
የ አውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የ ምድብ ሁለተኛ ጨዋታዎች መደረጋቸውን ተከትሎ የ ሳምንቱ ምርጥ ተጫዋች እጩዎች ታውቀዋል ።
በዚህም መሰረት ሊሮይ ሳኔ ፣ ዳርዊን ኑኔዝ ፣ ሚላን ስክሪናር እና አትናሲያዲስ በ ሳምንቱ ምርጥ ተጫዋች እጩ ውስጥ ተካተዋል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ አውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የ ምድብ ሁለተኛ ጨዋታዎች መደረጋቸውን ተከትሎ የ ሳምንቱ ምርጥ ተጫዋች እጩዎች ታውቀዋል ።
በዚህም መሰረት ሊሮይ ሳኔ ፣ ዳርዊን ኑኔዝ ፣ ሚላን ስክሪናር እና አትናሲያዲስ በ ሳምንቱ ምርጥ ተጫዋች እጩ ውስጥ ተካተዋል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
" ይሄ ስራዬ ነው "
ፖርቹጋላዊው ኮከብ ትላንት ምሽት በ ጭማሪ ደቂቃ ግብ በ ማግባት ማንችስተር ዩናይትዶች በ ምድቡ የ መጨረሻ ደረጃ ላይ እንዳይቀመጡ ቁልፍ ሚና ተጫውቷል ።
ሮናልዶ ከ ጨዋታው መጠናቀቅ በኋላ ስለ ግቧ ሲጠይቅ " ይሄ ስራዬ ነው " በማለት ሀሳቡን ገልጿል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ፖርቹጋላዊው ኮከብ ትላንት ምሽት በ ጭማሪ ደቂቃ ግብ በ ማግባት ማንችስተር ዩናይትዶች በ ምድቡ የ መጨረሻ ደረጃ ላይ እንዳይቀመጡ ቁልፍ ሚና ተጫውቷል ።
ሮናልዶ ከ ጨዋታው መጠናቀቅ በኋላ ስለ ግቧ ሲጠይቅ " ይሄ ስራዬ ነው " በማለት ሀሳቡን ገልጿል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ሮናልድ ኩማን እና ባርሴሎና ልዩነታቸው እየሰፋ ነው !
የ ካታላኑ ክለብ በ ውጤት ቀውስ ውስጥ ሲገኙ ከ ሀያ አንድ ዓመታት በኋላ በ አውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ምድብ ጨዋታ ተከታታይ ሽንፈት ገጥሟቸዋል ።
ሮናልድ ኩማን ከ ምሽቱ ጨዋታ በኋላ ሲናገሩ " የ ክለቡ ተጫዋቾች ሙሉ ለ ሙሉ ከ እኔ ጎን ናቸው ፣ የ ክለቡን ግን እውነት ለ መናገር አላውቅም " ሲሉ ኮማን አስተያየታቸውን ሰጥተዋል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ካታላኑ ክለብ በ ውጤት ቀውስ ውስጥ ሲገኙ ከ ሀያ አንድ ዓመታት በኋላ በ አውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ምድብ ጨዋታ ተከታታይ ሽንፈት ገጥሟቸዋል ።
ሮናልድ ኩማን ከ ምሽቱ ጨዋታ በኋላ ሲናገሩ " የ ክለቡ ተጫዋቾች ሙሉ ለ ሙሉ ከ እኔ ጎን ናቸው ፣ የ ክለቡን ግን እውነት ለ መናገር አላውቅም " ሲሉ ኮማን አስተያየታቸውን ሰጥተዋል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#AddisAbabaCityCup
15ኛው የ አዲስ አበባ ሲቲ ካፕ ዋንጫ የ ምድብ ሁለት ሁለተኛ ጨዋታዎች ዛሬ ቀጥለው የሚካሄዱ ይሆናል ።
ባህር ዳር ከተማ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ድል የሚቀናቸው ከሆነ ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፋቸውን ያረጋግጣሉ ።
8:00 ባህር ዳር ከተማ ከ ፋሲል ከነማ
10:00 ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ አዳማ ከተማ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
15ኛው የ አዲስ አበባ ሲቲ ካፕ ዋንጫ የ ምድብ ሁለት ሁለተኛ ጨዋታዎች ዛሬ ቀጥለው የሚካሄዱ ይሆናል ።
ባህር ዳር ከተማ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ድል የሚቀናቸው ከሆነ ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፋቸውን ያረጋግጣሉ ።
8:00 ባህር ዳር ከተማ ከ ፋሲል ከነማ
10:00 ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ አዳማ ከተማ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#AddisAbabaCityCup
በ ትላንትናው ዕለት ከተካሄዱ የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ጨዋታዎች የተወሰዱ ምስሎችን ይመልከቱ ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በ ትላንትናው ዕለት ከተካሄዱ የ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ጨዋታዎች የተወሰዱ ምስሎችን ይመልከቱ ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
" ፈታኝ ሁኔታ ላይ ነን "
የ ካታላኑን ክለብ የ መሐል ሜዳ ተጫዋች ሰርጅዮ ቡስኬት ክለቡ ስላለበት ወቅታዊ ሁኔታ ሀሳቡን አካፍሏል ።
ሰርጅዮ ቡስኬት ይናገራል " በ እግር ኳስ ዓለም ቀላሉ ነገር አሰልጣኝን ማባረር ነው ፣ እኛ ግን ሁላችንም ኃላፊነት አለብን አሁን ፈታኝ ሁኔታ ላይ ነን እውነታው ይህ ነው " ሲል ተደምጧል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ካታላኑን ክለብ የ መሐል ሜዳ ተጫዋች ሰርጅዮ ቡስኬት ክለቡ ስላለበት ወቅታዊ ሁኔታ ሀሳቡን አካፍሏል ።
ሰርጅዮ ቡስኬት ይናገራል " በ እግር ኳስ ዓለም ቀላሉ ነገር አሰልጣኝን ማባረር ነው ፣ እኛ ግን ሁላችንም ኃላፊነት አለብን አሁን ፈታኝ ሁኔታ ላይ ነን እውነታው ይህ ነው " ሲል ተደምጧል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ዩሮፓ ሊግ የ ምድቦቹ ሁለተኛ የ ጨዋታ መርሐ ግብሮች በ ዛሬው ዕለት መካሄዳቸውን ይቀጥላሉ ።
ሙሉ የ ዛሬ መርሐ ግብሮች በ ምስሉ ላይ ተገልጿል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ሙሉ የ ዛሬ መርሐ ግብሮች በ ምስሉ ላይ ተገልጿል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ያልተሸነፉት ክለቦች !
የ አውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የ ምድብ ሁለተኛ ጨዋታዎች በ ትላንትናው ዕለት ምሽት በተካሄዱ ጨዋታዎች ተጠናቀዋል ።
ይህንንም ተከትሎ ስድስት ክለቦች ብቻ እስከ አሁን #አንድም ሽንፈት ያላስተናገዱ ( ሙሉ ሶስት ነጥብ ያገኙ ) ክለቦች ሲሆኑ ሼሪፍ ፣ አያክስ ፣ ባየር ሙኒክ ፣ ዶርትመንድ ፣ ሊቨርፑል እና ጁቬንቱስ ናቸው ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ አውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የ ምድብ ሁለተኛ ጨዋታዎች በ ትላንትናው ዕለት ምሽት በተካሄዱ ጨዋታዎች ተጠናቀዋል ።
ይህንንም ተከትሎ ስድስት ክለቦች ብቻ እስከ አሁን #አንድም ሽንፈት ያላስተናገዱ ( ሙሉ ሶስት ነጥብ ያገኙ ) ክለቦች ሲሆኑ ሼሪፍ ፣ አያክስ ፣ ባየር ሙኒክ ፣ ዶርትመንድ ፣ ሊቨርፑል እና ጁቬንቱስ ናቸው ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ ፕርሚየር ሊጉ የወሩ ምርጥ ተጫዋች !
የ እንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ የ ወርሀ መስከረም ምርጥ ተጫዋች እጩዎች ይፋ ተደርገዋል ።
ጇ ካንሴሎ ፣ ክርስቲያኖ ሮናልዶ ፣ አንቶኒ ሩዲገር ፣ ሴንት ማክሲም ፣ሞሀመድ ሳላህ እና ሳር በ ወሩ ምርጥ ተጫዋችነት እጩ ውስጥ ተካተዋል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ እንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ የ ወርሀ መስከረም ምርጥ ተጫዋች እጩዎች ይፋ ተደርገዋል ።
ጇ ካንሴሎ ፣ ክርስቲያኖ ሮናልዶ ፣ አንቶኒ ሩዲገር ፣ ሴንት ማክሲም ፣ሞሀመድ ሳላህ እና ሳር በ ወሩ ምርጥ ተጫዋችነት እጩ ውስጥ ተካተዋል ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#Ethiopia🇪🇹
ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ፕሬዝዳንት ሆነች
ዶ/ር ፍትህ ወልደ ሰንበት የመጀመሪያ ኢትዮጵያዊ የ አፍሪካ እጅ ኳስ ኮንፌዴሬሽን የ ዞን አምስት ፕሬዝደንት ሆነው ተሾሙ።
የ ኢትዮጵያ እጅ ኳስ ፌዴሬሽንን በ ስኬት ላለፋት 5 ዓመታት የመሩት ዶ/ር ፍትህ በ ዛሬው ዕለት በ በይነ መረብ በተደረገ የ ምስራቅ አፍሪካ ዞን 5 የ ምርጫ ኮንግረስ ስብሰባ ላይ ነው የኡጋንዳዎን እጩ ስድስት ለ ሶስት በሆነ ድምፅ በ በላይነት የዞን አምስት ፕሬዝደንት አድርጎ መርጦቸዋል።
ላለፋት ሶስት አመታት ዞኑን ሲመሩ የቆዩት የ ኡጋንዳዋ እጩ ፕሬዝደንት ወ/ሮ ሺላ ሪቻርድ ነበሩ።
#Photo Credited - Ethiopian Handball Federation
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ፕሬዝዳንት ሆነች
ዶ/ር ፍትህ ወልደ ሰንበት የመጀመሪያ ኢትዮጵያዊ የ አፍሪካ እጅ ኳስ ኮንፌዴሬሽን የ ዞን አምስት ፕሬዝደንት ሆነው ተሾሙ።
የ ኢትዮጵያ እጅ ኳስ ፌዴሬሽንን በ ስኬት ላለፋት 5 ዓመታት የመሩት ዶ/ር ፍትህ በ ዛሬው ዕለት በ በይነ መረብ በተደረገ የ ምስራቅ አፍሪካ ዞን 5 የ ምርጫ ኮንግረስ ስብሰባ ላይ ነው የኡጋንዳዎን እጩ ስድስት ለ ሶስት በሆነ ድምፅ በ በላይነት የዞን አምስት ፕሬዝደንት አድርጎ መርጦቸዋል።
ላለፋት ሶስት አመታት ዞኑን ሲመሩ የቆዩት የ ኡጋንዳዋ እጩ ፕሬዝደንት ወ/ሮ ሺላ ሪቻርድ ነበሩ።
#Photo Credited - Ethiopian Handball Federation
@tikvahethsport @kidusyoftahe