#update ኢትዮ-ቴሌኮም በአዲስ አበባ ስራ አጥነትን ለመቀነስ በሚደረገው ጥረት የራሱን #አስተዋፃኦ ለማበርከት ተዘጋጅቻለሁ አለ። የድርጅቱ ሀላፊ ወ/ሮ ፍሬሕይወት ታምሩ እንደገለፁት በቴክኖሎጂ ለስራ ፈጠራ ዕገዛ በማድረግም ሆነ በሌሎች የስራ ዘርፎች ስራ ፈላጊዎች እንዲሳተፉ ለማድረግ በሩ ክፍት ነው።
ምንጭ፦ ዋዜማ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ ዋዜማ
@tsegabwolde @tikvahethiopia