TIKVAH-ETHIOPIA
" ሆሣዕና '' (የዐብይ ፆም 8ኛ ሳምንት) እንኳን አደረሳችሁ ! ሆሣዕና ከስምንቱ የዐቢይ ፆም እሁዶች አንዱና የመጨረሻው ሳምንት ተብሎ የሚጠራው ከትንሣኤ ቀድሞ የሚገኝ የሕማማት መግቢያ ዋዜማ ነው። ሆሣዕና ማለት የቃሉ ትርጉም " እባክህ አሁን አድን " ማለት ነው። ዕለቱ ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ በአህያ ውርንጭላ ላይ ተቀምጦ ወደ ኢየሩሳሌም ሲገባ የሚቀድሙትና የሚከተሉት ሕዝብ በተለይም ሽማግሌዎች…
#ሆሣዕና
ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ የ2015 ዓ.ም የሆሣዕና በዓል ምክንያት በመድረግ በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ተገኝተው ቃለምዕዳንና ቡራኬ ሰጥተዋል።
በዛሬው ዕለት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ የ2015 ዓ,ም ሆሣዕና በዓል አስመልክተው በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም ተገኝተው ጸሎተ ቅዳሴውን በመምራት ሰፊ ትምህርት፣ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ ሰጥተዋል።
መረጃው / ፎቶው የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ፅ/ቤት ነው።
@tikvahethiopia
ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ የ2015 ዓ.ም የሆሣዕና በዓል ምክንያት በመድረግ በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ተገኝተው ቃለምዕዳንና ቡራኬ ሰጥተዋል።
በዛሬው ዕለት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ የ2015 ዓ,ም ሆሣዕና በዓል አስመልክተው በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም ተገኝተው ጸሎተ ቅዳሴውን በመምራት ሰፊ ትምህርት፣ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ ሰጥተዋል።
መረጃው / ፎቶው የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ፅ/ቤት ነው።
@tikvahethiopia