TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.5K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
TIKVAH-ETHIOPIA
#AddisAbaba አዲስ አበባ በአፍሪካ ሕብረት ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ የሚመጡ የሀገራት መሪዎችን እየተቀበለች ትገኛለች። እስካሁን ድረስ ፦ 🇸🇸 የደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲት 🇨🇮 የኮትዲቯር ም/ፕሬዜዳንት ቲሞኮ ሚዬሊ ኮኔ 🇰🇲 የኮሞሮስ ፕሬዜዳንት አዛሊ ኡሱማኒ 🇳🇬 የናይጄሪያ ፕሬዜዳንት ቦላ አሕመድ ቲኒቡ 🇸🇱 የሴራሊዮን ም/ፕሬዜዳንት  መሀመድ ዡሌ ዣሎህ 🇸🇿 የስዋቲኒ ጠ/ሚ ሩሴል…
#Update

አዲስ አበባ በአፍሪካ ሕብረት ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ የሚመጡ የሀገራት መሪዎችን እየተቀበለች ትገኛለች።

እስካሁን ድረስ የየትኞች ሀገራት መሪዎች ገቡ ?

🇸🇸 የደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲት
🇨🇮 የኮትዲቯር ም/ፕሬዜዳንት ቲሞኮ ሚዬሊ ኮኔ
🇰🇲 የኮሞሮስ ፕሬዜዳንት አዛሊ ኡሱማኒ
🇳🇬 የናይጄሪያ ፕሬዜዳንት ቦላ አሕመድ ቲኒቡ
🇸🇱 የሴራሊዮን ም/ፕሬዜዳንት  መሀመድ ዡሌ ዣሎህ
🇸🇿 የስዋቲኒ ጠ/ሚ ሩሴል ዲላሚኒ
🇹🇩 የቻድ ጠ/ሚ ሉክሴ ማስራ
🇨🇻 የኬፕቨርዴ ፕሬዜዳንት ጆሲ ማሪያ ፔሬራ ኔቬስ
🇹🇬 የቶጎ ጠ/ሚ ቪክቶር ቶሜጋህ ዶግቤ
🇷🇼 የሩዋንዳ ፕሬዜዳንት ፖል ካጋሜ
🇸🇴 የሶማሊያ ፕሬዜዳንት ሀሰን ሼክ ሞሀሙድ
🇲🇷 የሞሪታኒያው ፕሬዚዳንት ሞሃመድ ኦውልድ ጋዙዋኒ
🇿🇦 የደቡብ አፍሪካ ሲሪል ራማፎሳ
🇦🇴 የአንጎላ ፕሬዜዳንት ዣኦ ኤማኑኤል ሌሪንሾ
🇹🇳 የቱኒዝያ ጠቅላይ ሚኒስትር አህመድ ያቻኒ
🇩🇯 የጅቡቲ ፕሬዜዳንት ኢሳሜኤል ኦማር ጌሌህ
🇧🇮 የብሩንዲ ፕሬዝዳንት ኤቨሪስቴ ዳይሺሚዬ አዲስ አበባ ገብተዋል።

የአፍሪካ የልማት ባንክ ፕሬዜዳንት ዶክተር አኪንውሚ አዴሲና እና የኢጋድ ዋና ፀሀፊ ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ ለሕብረቱ ስብሰባ አዲስ አበባ ናቸው።

ሌሎች የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች እየተጠበቁ ይገኛሉ።

@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
የመውጫ ፈተና ዛሬ በጤና ትምህርት ፕሮግራሞች  መሰጠት ጀምሯል። ትምህርት ሚኒስቴር የሁለተኛው ዙር የመውጫ ፈተና ከዛሬ ካቲት 6/2016 ዓ.ም ጀምሮ መሰጠት እንደተጀመረ ገልጿል። በዛሬው እለት በጤና ፕሮግራሞች በተጀመረው ፈተና ጠዋት 15,440 ተማሪዎች በ23 የጤና ፕሮግራሞች የተፈተኑ ሲሆን ከሰዓት 14,807 ተማሪዎች በ13 ፕሮግራሞች ተፈትነዋል። ፈተናው በሁሉም የፈተና ማዕከላት ከተማ እየተሰጠ…
" ብሔራዊ መውጫ ፈተናውን ሁሉም በላቀ ውጤት አልፈዋል። ... 70% የማዕረግ ምሩቃን ናቸው " - አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ

አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በነገው እለት የካቲት 9 ቀን 2016 ዓ/ም 249 #የህክምና_ዶክተሮችን እንደሚያስመርቅ አሳውቋል።

ከነዚህ ተመራቂዎች መካከል 70 በመቶ የማዕረግ ምሩቃን ናቸው።

የብሔራዊ የመውጫ ፈተናውን ደግሞ ሁሉም ተመራቂዎች (100%) በላቀ ውጤት አልፈዋል።

ከዚህ በተጨማሪ ነገ 22 ተማሪዎች በአንስቴዥያ የህክምና ዘርፍ የሚመረቁ ይሆናል።

@tikvahethiopia
የተረክ በM-PESA 4ተኛ ዙር ተሸላሚዎች፤ እንኳን ደስ አላችሁ!
የአዲስ አበባ ልጆች መኪና እና ባጃጅ ተረክ አድርገዋል!
የድሬ ፣የጅግጅጋ እና የካራሚሌዎቹም ወሳኞች አልተቻሉም የባጃጅ ቁልፏን ወስደዋል ፤ እናንተስ?

M-PESA ላይ እንመዝገብ፣ በM-PESA እንገበያይ፣ ቀጣይ እድለኛ አሸናፊዎች እንሁን።

🔗 የM-PESA ሳፋሪኮምን መተግበሪያ በዚህ ሊንክ ያውርዱ፡ https://bit.ly/M-PESA_SafaricomEthiopia

#MPESASafaricom #TerekBeMPESA #FurtherAheadTogether
#በአብሮነት_ወደፊት
#SPACECOMPUTER

አዳዲስ እና ዱባይ ዩዝድ ላፕቶፕችን ለተማሪዎች ለጌመሮች ለቢሮ ሠራተኞች በብዛት በቅናሽ ዋጋ ከአሥተማማኝ የ1 አመት ዋሥትና ጋር  ከእኛ ጋ ያገኛሉ
ለተጨማሪ መረጃ
ለተጨማሪ መረጃ Telegram http://yangx.top/spacecomputeer
ሥልክ ቁጥር 0911679759
0964640064
አድራሻ ቦሌ መዳህኒያለም አውሎ ቢዝነሥ ሤንተር 1ኛ ፎቅ
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#Update

ራስ ገዙ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በጤና ሳይንስ ኮሌጁ ለአመታት ሲያስተምራቸው የቆያቸውን 271 የህክምና ተማሪዎችን ዛሬ አስመርቋል።

በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ እና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ሳሙዔል ክፍሌን ጨምሮ ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተው ነበር።

ከተመራቂዎች መካከል 158 ወንዶች ሲሆኑ 113 ደግሞ ሴቶች ናቸው።

ከነዚህ ውስጥ ፦
- በህክምና ትምህርት ዶክትሬት ዲግሪ 240፣
- በጥርስ ህክምና ዶክትሬት ዲግሪ 9
- በ 'ቢኤስሲ' አኔስቴዥያን ባችለር ዲግሪ 22 ተማሪዎችን አስመርቋል።

ከተመራቂዎች መካከል 198 የሚሆኑት በማዕረግ፣ በከፍተኛ ማዕረግ እና በእጅግ ከፍተኛ ማዕረግ የተመረቁ ናቸው።

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የህክምና ተማሪዎችን አሰተምሮ ሲያስመርቅ የዛሬው ለ52ኛ ጊዜ መሆኑን ኢዜአ ዘግቧል።

@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update አዲስ አበባ በአፍሪካ ሕብረት ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ የሚመጡ የሀገራት መሪዎችን እየተቀበለች ትገኛለች። እስካሁን ድረስ የየትኞች ሀገራት መሪዎች ገቡ ? 🇸🇸 የደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲት 🇨🇮 የኮትዲቯር ም/ፕሬዜዳንት ቲሞኮ ሚዬሊ ኮኔ 🇰🇲 የኮሞሮስ ፕሬዜዳንት አዛሊ ኡሱማኒ 🇳🇬 የናይጄሪያ ፕሬዜዳንት ቦላ አሕመድ ቲኒቡ 🇸🇱 የሴራሊዮን ም/ፕሬዜዳንት  መሀመድ ዡሌ ዣሎህ…
37ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች መደበኛ ጉባኤ ከጥቂት ደቂቃ በኃላ ይጀምራል።

በአሁን ሰዓት ጉባኤው በሚካሄድበት " ማንዴላ አዳራሽ " መሪዎች እና ተሳታፊዎች በመግባት ቦታ ቦታቸውን ይዘዋል።

በጉባኤው ላይ የኢትዮጵያ ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አሕመድን (ዶ/ር) ጨምሮ ሌሎች መሪዎች የመክፈቻ ንግግር ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።

@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
መንትዮቹ👏

ዛሬ ራዝ ገዙ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 271 የህክምና ተማሪዎቹን አስመርቋል።

ከተመራቂዎቹ  198 የሚሆኑት በማዕረግ፣ በከፍተኛ ማዕረግ እና በእጅግ ከፍተኛ ማዕረግ የተመረቁ ናቸው።

ከነዚህ ውስጥ ደግሞ መንትዮቹ  ዶ/ር ቸርነት ተስፋሁን እና ዶ/ር ብሩክ ተስፋሁን በከፍተኛ ማዕረግ በህክምና ዶክትሬት ተመርቀዋል።

#AAU

@tikvahethiopia