TIKVAH-ETHIOPIA via @like
"ኢትዮጵያን በዚህ ሰአት #እያደማት ያለው ከአብራኳ የወጣ #እውቅና ፈላጊ የፌስቡክ አክቲቪስት እና የዩትዩብ ጡረተኛ ዜጋዋ ነው።"
©አዲሲቷ ኢትዮጵያ እኔ ነኝ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
©አዲሲቷ ኢትዮጵያ እኔ ነኝ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አክሱም ዩኒቨርሲቲ‼️
አክሱም ዩኒቨርሲቲ ግጭት እንዳይፈጠርና የመማር ማስተማር ሂደቱ ሰላማዊ እንዲሆን አስተዋጽዖ ላበረከቱ አካላት #እውቅና ተሰጠ።
ዩኒቨርሲቲው በእስከ ዛሬው የመማር ማስተማር ሂደት ውስጥ ግጭት ያልተፈጠረበትና ተማሪዎች በሰላም ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ በማድረግ ምሳሌ መሆን ችሏል።
ይህ እንዲሆን የበኩላቸውን ላበረከቱ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ነው ዛሬ እውቅና የተሰጣቸው።
እውቅና የተሰጣቸው የሃይማኖት አባቶች፣ የአገር ሽማግሌዎች፣ የዞኑና የከተማው የተማሪዎች የወጣቶች ኮማንድ ፖስት፣ የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ እንዲሁም የአካባቢው ነዋሪዎች መሆናቸው ታውቋል።
ዩኒቨርሲቲው በሶስት ካምፓሶች የሚማሩ ከ14 ሺህ በላይ ተማሪዎች ሲኖሩት ከነዚህ መካከል አራት ሺዎቹ ዘንድሮ የገቡ ናቸው።
ምንጭ፦ ኢዜአ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አክሱም ዩኒቨርሲቲ ግጭት እንዳይፈጠርና የመማር ማስተማር ሂደቱ ሰላማዊ እንዲሆን አስተዋጽዖ ላበረከቱ አካላት #እውቅና ተሰጠ።
ዩኒቨርሲቲው በእስከ ዛሬው የመማር ማስተማር ሂደት ውስጥ ግጭት ያልተፈጠረበትና ተማሪዎች በሰላም ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ በማድረግ ምሳሌ መሆን ችሏል።
ይህ እንዲሆን የበኩላቸውን ላበረከቱ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ነው ዛሬ እውቅና የተሰጣቸው።
እውቅና የተሰጣቸው የሃይማኖት አባቶች፣ የአገር ሽማግሌዎች፣ የዞኑና የከተማው የተማሪዎች የወጣቶች ኮማንድ ፖስት፣ የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ እንዲሁም የአካባቢው ነዋሪዎች መሆናቸው ታውቋል።
ዩኒቨርሲቲው በሶስት ካምፓሶች የሚማሩ ከ14 ሺህ በላይ ተማሪዎች ሲኖሩት ከነዚህ መካከል አራት ሺዎቹ ዘንድሮ የገቡ ናቸው።
ምንጭ፦ ኢዜአ
@tsegabwolde @tikvahethiopia