ጥቆማ‼️
ጀሞ 1 አካባቢ ያሉ #ቤት_አልባ ውሾች ከአቅም በላይ ሆነውብናል፤ የሚመለከተው የአስተዳደር ክፍል አፋጣኝ እርምጃ ይውሰድ ሲሉ በአካባቢው የሚኖሩ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት ጠቁመዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጀሞ 1 አካባቢ ያሉ #ቤት_አልባ ውሾች ከአቅም በላይ ሆነውብናል፤ የሚመለከተው የአስተዳደር ክፍል አፋጣኝ እርምጃ ይውሰድ ሲሉ በአካባቢው የሚኖሩ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት ጠቁመዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia