ከጅማ ዩኒቨርሲቲ ~ JiT👆
"ሀይ ፀግሽ, እኛ የጅማ ዩኒቨርሲቲ(JIT) አንደኛ አመት #ኦርቶዶክስ ተማሪዎች ከሙስሊም እህቶቻችን ጋር ኢድን እያከበርን እንገኛለን። ዋናው ፍቅር ነዉ!"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ሀይ ፀግሽ, እኛ የጅማ ዩኒቨርሲቲ(JIT) አንደኛ አመት #ኦርቶዶክስ ተማሪዎች ከሙስሊም እህቶቻችን ጋር ኢድን እያከበርን እንገኛለን። ዋናው ፍቅር ነዉ!"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ሶማሌ
በሶማሌ ክልል የኢትዮጵያ #ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስትያን ፓትርያሪክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ እና የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጦፋ ሙሀመድ ዑመር በተገኙበት የችግኝ ተከላ ሥነ-ስርዓት እየተካሄደ ነው።
Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በሶማሌ ክልል የኢትዮጵያ #ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስትያን ፓትርያሪክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ እና የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጦፋ ሙሀመድ ዑመር በተገኙበት የችግኝ ተከላ ሥነ-ስርዓት እየተካሄደ ነው።
Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia