ሰበር ዜና~አዴፓ⬇️
ብአዴን(አዴፓ) ዛሬ ምሽት በሚያካሂደው የማዕከላዊ ኮሚቴነት ምርጫ ባይወዳደሩ ያላቸውን 13 አመራሮች መነሻ አቀረበ፡፡
ድርጅቱ በማዕከላዊ ኮሚቴነት የማይወዳደሩ ብሎ ያቀረበው በትምህርት፣ በአምባሳደርነት እና በክብር የተሰናበቱ የድርጅቱ አባላት በሚል
ነው፡፡
• በትምህርት የሚሰናበቱ አቶ ዓለምነው መኮንን፣አቶ ለገሰ ቱሉ ፣አቶ ጌታቸው ጀምበር፣ አቶ ኢብራሂም ሙሀመድ፣አቶ ደሳለኝ አምባው እና ወይዘሮ ባንቺ ይርጋ መለሰን ባይወዳደሩ ብሎ መነሻ አቅርቧል፡፡
• በክብር ደግሞ አቶ #ደመቀ_መኮንን ፣አቶ ከበደ ጫኔ፣ አቶ መኮንን የለውም ወሰን፣ወይዘሮ ፍሬህይወት አያሌው እና አቶ ጌታቸው አምባየን በክብር ቢሰናበቱ ብሎ አቅርቧል፡፡
• በአምባሳደርነት እያገለገሉ ያሉትን አቶ ካሳ ተክለብርሀንና ወይዘሮ ዘነቡ ታደሰን ከውድድሩ ውጭ ቢሆኑ ብሎ ማዕከላዊ ኮሚቴው መነሻ አቅርቧል፡፡ ማዕከላዊ ኮሚቴው ያቀረበውን ማሻሻያ ሲያስረዳ በፌዴራል ደረጃ የሚገኙ አመራሮች ካላቸው የስራ ጫና ሙሉ ጊዜያቸውን ሰጥተው በክልሉ እንዲሰሩ ታሳቢ በማድረግ እና የአመራር መተካካት አስፈላጊ በመሆኑ ብሏል፡፡
ለትምህርት የተላኩት ደግሞ ፓርቲውን በረዥም ጊዜ ማጠናከር አስፈላጊ በመሆኑ #ማዕከላዊ ኮሚቴው ይህንን መነሻ ይዞ ቀርቧል፡፡
ከላይ የተጠቀሱት 13 አመራሮች ለቀጣይ ማዕከላዊ ኮሚቴ ባይወዳደሩ ብሎ መነሻ አቅርቧል፡፡
ዛሬ ምሽት 65 አባላትን ያካተት የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ ይመረጣል፡፡
ከተመረጡት ውስጥም 13 ለብአዴን(አዴፓ) ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ፣ 9 ደግሞ ለኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ይመረጣሉ፡፡የማዕከላዊ ኮሚቴው ምርጫ ከእራት በኋላ ይቀጥላል፡፡
ብአዴን ስያሜውን ወደ #አዴፓ መቀየሩ ይታወሳል፡፡
ምንጭ፦ አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ብአዴን(አዴፓ) ዛሬ ምሽት በሚያካሂደው የማዕከላዊ ኮሚቴነት ምርጫ ባይወዳደሩ ያላቸውን 13 አመራሮች መነሻ አቀረበ፡፡
ድርጅቱ በማዕከላዊ ኮሚቴነት የማይወዳደሩ ብሎ ያቀረበው በትምህርት፣ በአምባሳደርነት እና በክብር የተሰናበቱ የድርጅቱ አባላት በሚል
ነው፡፡
• በትምህርት የሚሰናበቱ አቶ ዓለምነው መኮንን፣አቶ ለገሰ ቱሉ ፣አቶ ጌታቸው ጀምበር፣ አቶ ኢብራሂም ሙሀመድ፣አቶ ደሳለኝ አምባው እና ወይዘሮ ባንቺ ይርጋ መለሰን ባይወዳደሩ ብሎ መነሻ አቅርቧል፡፡
• በክብር ደግሞ አቶ #ደመቀ_መኮንን ፣አቶ ከበደ ጫኔ፣ አቶ መኮንን የለውም ወሰን፣ወይዘሮ ፍሬህይወት አያሌው እና አቶ ጌታቸው አምባየን በክብር ቢሰናበቱ ብሎ አቅርቧል፡፡
• በአምባሳደርነት እያገለገሉ ያሉትን አቶ ካሳ ተክለብርሀንና ወይዘሮ ዘነቡ ታደሰን ከውድድሩ ውጭ ቢሆኑ ብሎ ማዕከላዊ ኮሚቴው መነሻ አቅርቧል፡፡ ማዕከላዊ ኮሚቴው ያቀረበውን ማሻሻያ ሲያስረዳ በፌዴራል ደረጃ የሚገኙ አመራሮች ካላቸው የስራ ጫና ሙሉ ጊዜያቸውን ሰጥተው በክልሉ እንዲሰሩ ታሳቢ በማድረግ እና የአመራር መተካካት አስፈላጊ በመሆኑ ብሏል፡፡
ለትምህርት የተላኩት ደግሞ ፓርቲውን በረዥም ጊዜ ማጠናከር አስፈላጊ በመሆኑ #ማዕከላዊ ኮሚቴው ይህንን መነሻ ይዞ ቀርቧል፡፡
ከላይ የተጠቀሱት 13 አመራሮች ለቀጣይ ማዕከላዊ ኮሚቴ ባይወዳደሩ ብሎ መነሻ አቅርቧል፡፡
ዛሬ ምሽት 65 አባላትን ያካተት የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ ይመረጣል፡፡
ከተመረጡት ውስጥም 13 ለብአዴን(አዴፓ) ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ፣ 9 ደግሞ ለኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ይመረጣሉ፡፡የማዕከላዊ ኮሚቴው ምርጫ ከእራት በኋላ ይቀጥላል፡፡
ብአዴን ስያሜውን ወደ #አዴፓ መቀየሩ ይታወሳል፡፡
ምንጭ፦ አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ⬆️በዛሬው ዕለት #ማዕከላዊ_እስር_ቤትን የጎበኙ የTIKVAH-ETHIOPIA የቤተሰብ አባላት ከላይ ያሉትን ፎቶዎች #አጋርተውናል!
እርሶስ ማዕከላዊን ጎብኝተው ነበር? ፎቶዎችን ያጋሩ!
ፎቶ©ABEBA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
እርሶስ ማዕከላዊን ጎብኝተው ነበር? ፎቶዎችን ያጋሩ!
ፎቶ©ABEBA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ማዕከላዊ እስር ቤት⬆️#የTIKVAH_ETH ቤተሰብ አባላት #ማዕከላዊ_እስር_ቤትን ተዘዋውረው እየጎበኙ እኛም በያለንበት የእስር ቤቱን ሁኔታ በስልካችን ላይ እንድናየው እያደረጉን ይገኛሉ።
ፎቶ📸CAN
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ📸CAN
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ወንድ ህፃናትን የደፈሩ ግለሰቦች በእስራት ተቀጡ ፦
#አርባ_ምንጭ :
በ10 ዓመት ህጻን ላይ የግብረ-ሰዶም ወንጀል የፈጸመ ግለሰብ በ18 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ መወሰኑን የአርባ ምንጭ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አሳወቀ፡፡
ተከሳሽ አቶ ተመኘሁ ጣሰው የተባለ በከተማው የድልፋና ቀበሌ ነዋሪ የሆነ የ39 ዓመት ግለሰብ በቀበሌው ነዋሪ የሆነውን የ10 ዓመት ህጻን ላይ የግብረ - ሰዶም ወንጀል መፈጸሙን ፍርድ ቤቱ በሰነድና በሰው ማስረጃ አረጋግጧል።
ወንጀሉን ለየት የሚያደርገው በአከባቢው ያልተለመደ እና የግል ተበዳይን በተደጋጋሚ በማስፈራራት ተከሳሽ ወንጀሉን እየፈጸመ መቆየቱና በመጨረሻ በአርባ ምንጭ ከተማ ሼቻ ቀበሌ "ገሮ መኝታ ቤት" ወንጀሉን እየፈጸመ እያለ በአከባቢው ህብረተሰብ ጥቆማ ሊያዝ መቻሉ ነው።
በወንጀል ህግ ቁጥር 631 ንዑስ 1 ሀ መሠረት በአቃቤ ህግ ክስ ቀርቦ ፍርድ ቤቱ ተከሳሽ ወንጀሉን ስለመፈጸሙ የሰውና የሰነድ ማስረጃ በማጣራት በ18 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ተወስኗል።
#ማዕከላዊ_ጎንደር ፡
በአማራ ክልል በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ዐቃቤ ሕግ መምርያ የግብረ ሰዶም ወንጀል የፈፀመውን ግለሰብ በእስራት ቀጥቷል።
ተከሳሽ አቶ የምስራች ዓባይ ጥር 28 ቀን 2013 ዓ.ም. ከቀኑ 5:00 ላይ ታች አርማጭሆ ወረዳ ሙሴ ባንብ ቀበሌ የ8 ዓመት ሕፃን ወንድ ልጅ አስገድዶ ደፍሯል፡፡
የሙሴ ባንብ ንዑስ ወረዳ ፍርድ ቤት የተከሳሽን የወንጀል ድርጊት በሰው እና በሕክምና ማስረጃ ማረጋገጥ ችሏል፡፡
ተከሳሽ የወንጀል ሕግ ቁ631/1/ለ/ ላይ የተደነገገውን በመተላለፉ በ10 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል፡፡
መልዕክት ፦
ወላጆችና አሳዳጊዎች ህጻናት ለወንጀል ተጋላጭ እና ራሳቸውን ለመከላከል ስለማይችሉ የጥቃት ሰለባዎች እንዳይሆኑ የልጆቻቸሁን አዋዋል ልትከታተሉና ልትቆጣጠሩ ይገባል።
በህጻናት ላይ የተለየና አጣራጣሪ ነገሮች ሲያጋጥም ለሚመለከተው አካል ጥቆማ ስጡ።
[ይህ መረጃ የተሰባጠረው ከአርባ ምንጭ ኮሚኒኬሽን ፣ የአርባ ምርጭ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ፕሬዜዳንት አቶ አለማየሁ አልታዬ እና ከአዲስ ዘይቤ /Addis Zeybe/ ደረገፅ ነው]
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#አርባ_ምንጭ :
በ10 ዓመት ህጻን ላይ የግብረ-ሰዶም ወንጀል የፈጸመ ግለሰብ በ18 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ መወሰኑን የአርባ ምንጭ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አሳወቀ፡፡
ተከሳሽ አቶ ተመኘሁ ጣሰው የተባለ በከተማው የድልፋና ቀበሌ ነዋሪ የሆነ የ39 ዓመት ግለሰብ በቀበሌው ነዋሪ የሆነውን የ10 ዓመት ህጻን ላይ የግብረ - ሰዶም ወንጀል መፈጸሙን ፍርድ ቤቱ በሰነድና በሰው ማስረጃ አረጋግጧል።
ወንጀሉን ለየት የሚያደርገው በአከባቢው ያልተለመደ እና የግል ተበዳይን በተደጋጋሚ በማስፈራራት ተከሳሽ ወንጀሉን እየፈጸመ መቆየቱና በመጨረሻ በአርባ ምንጭ ከተማ ሼቻ ቀበሌ "ገሮ መኝታ ቤት" ወንጀሉን እየፈጸመ እያለ በአከባቢው ህብረተሰብ ጥቆማ ሊያዝ መቻሉ ነው።
በወንጀል ህግ ቁጥር 631 ንዑስ 1 ሀ መሠረት በአቃቤ ህግ ክስ ቀርቦ ፍርድ ቤቱ ተከሳሽ ወንጀሉን ስለመፈጸሙ የሰውና የሰነድ ማስረጃ በማጣራት በ18 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ተወስኗል።
#ማዕከላዊ_ጎንደር ፡
በአማራ ክልል በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ዐቃቤ ሕግ መምርያ የግብረ ሰዶም ወንጀል የፈፀመውን ግለሰብ በእስራት ቀጥቷል።
ተከሳሽ አቶ የምስራች ዓባይ ጥር 28 ቀን 2013 ዓ.ም. ከቀኑ 5:00 ላይ ታች አርማጭሆ ወረዳ ሙሴ ባንብ ቀበሌ የ8 ዓመት ሕፃን ወንድ ልጅ አስገድዶ ደፍሯል፡፡
የሙሴ ባንብ ንዑስ ወረዳ ፍርድ ቤት የተከሳሽን የወንጀል ድርጊት በሰው እና በሕክምና ማስረጃ ማረጋገጥ ችሏል፡፡
ተከሳሽ የወንጀል ሕግ ቁ631/1/ለ/ ላይ የተደነገገውን በመተላለፉ በ10 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል፡፡
መልዕክት ፦
ወላጆችና አሳዳጊዎች ህጻናት ለወንጀል ተጋላጭ እና ራሳቸውን ለመከላከል ስለማይችሉ የጥቃት ሰለባዎች እንዳይሆኑ የልጆቻቸሁን አዋዋል ልትከታተሉና ልትቆጣጠሩ ይገባል።
በህጻናት ላይ የተለየና አጣራጣሪ ነገሮች ሲያጋጥም ለሚመለከተው አካል ጥቆማ ስጡ።
[ይህ መረጃ የተሰባጠረው ከአርባ ምንጭ ኮሚኒኬሽን ፣ የአርባ ምርጭ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ፕሬዜዳንት አቶ አለማየሁ አልታዬ እና ከአዲስ ዘይቤ /Addis Zeybe/ ደረገፅ ነው]
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia