TIKVAH-ETHIOPIA
በኢትዮጵያ ተጨማሪ 129 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋገጠ! ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 5,500 የላብራቶሪ ምርመራ አንድ መቶ ሃያ ዘጠኝ (129) ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡ በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 1934 ደርሷል፡፡ ቫይረሱ የተገኘባቸው 75 ወንድ እና 54 ሴት ሲሆኑ የዕድሜ ክልላቸው ከ1 እስከ 90 ዓመት ውስጥ ይገኛል። በዜግነት…
#TikvahEthiopia #AtoKanGalwak
በጋምቤላ ክልል የተመዘገበው የመጀመሪያው ኬዝ !
የጋምቤላ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ የሆኑት አቶ ካን ጋልዋክ ዛሬ በቫይረሱ መያዙ የተረጋገጠው ግለሰብ የ28 ዓመት እድሜ ያለው ደቡብ ሱዳናዊ መሆኑን ነገረውናል።
ድንበር ከተዘጋ በኃላ ደንበሩን አቋርጦ ወደ ጋምቤላ ክልል የገባና በለይቶ ማቆያ ውስጥ የነበረ ነው።
ግለሰቡ ወደ ማቆያ እንዲገባ የተደረገው የዛሬ ሁለት ሳምንት ሲሆን በተደረገለት ምርመራ በቫይረሱ መያዙ ተረጋግጧል። ወደ ህክምና ማዕከልም እንዲገባ ተደርጓል።
ከእሱ በተጨማሪ ወንድሙ አብሮት በለይቶ ማቆያ ውስጥ የነበረ ሲሆን በተደረገለት ምርመራ ከቫይረሱ #ነፃ መሆኑ ተረጋግጧል።
በቫይረሱ የተያዘው ግለሰብ ደንበር በማቋረጥ ተደጋጋሚ ምልልሶች የነበሩት ሲሆን ከእሱ ጋር ንክኪ ያላቸው ሰዎችን ወደ ኳራንቲን ለማስገባት እየተሰራ ይገኛል።
#TikvahEthiopia
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በጋምቤላ ክልል የተመዘገበው የመጀመሪያው ኬዝ !
የጋምቤላ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ የሆኑት አቶ ካን ጋልዋክ ዛሬ በቫይረሱ መያዙ የተረጋገጠው ግለሰብ የ28 ዓመት እድሜ ያለው ደቡብ ሱዳናዊ መሆኑን ነገረውናል።
ድንበር ከተዘጋ በኃላ ደንበሩን አቋርጦ ወደ ጋምቤላ ክልል የገባና በለይቶ ማቆያ ውስጥ የነበረ ነው።
ግለሰቡ ወደ ማቆያ እንዲገባ የተደረገው የዛሬ ሁለት ሳምንት ሲሆን በተደረገለት ምርመራ በቫይረሱ መያዙ ተረጋግጧል። ወደ ህክምና ማዕከልም እንዲገባ ተደርጓል።
ከእሱ በተጨማሪ ወንድሙ አብሮት በለይቶ ማቆያ ውስጥ የነበረ ሲሆን በተደረገለት ምርመራ ከቫይረሱ #ነፃ መሆኑ ተረጋግጧል።
በቫይረሱ የተያዘው ግለሰብ ደንበር በማቋረጥ ተደጋጋሚ ምልልሶች የነበሩት ሲሆን ከእሱ ጋር ንክኪ ያላቸው ሰዎችን ወደ ኳራንቲን ለማስገባት እየተሰራ ይገኛል።
#TikvahEthiopia
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#UPDATE
የቀድሞው ጠ/ሚ አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ የደህንነት ኃላፊ በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። አቶ ኃይለማርያም እና ቤተሰባቸው ምርመራ እስኪደረግላቸው እራሳቸውን አግልለው የቆዩ ሲሆን የምርመራ ውጤታቸው #ነፃ መሆኑን በይፋዊ የትዊተር ገፃቸው አሳውቀዋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የቀድሞው ጠ/ሚ አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ የደህንነት ኃላፊ በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። አቶ ኃይለማርያም እና ቤተሰባቸው ምርመራ እስኪደረግላቸው እራሳቸውን አግልለው የቆዩ ሲሆን የምርመራ ውጤታቸው #ነፃ መሆኑን በይፋዊ የትዊተር ገፃቸው አሳውቀዋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#FDREDefenseForce
በሶማሊያ አሚሶም ሰላም ማስከበር የሴክተር ሶስት 6ኛው ዙር የሠላም አስከባሪ ዘማቾች በአዲሱ የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ግንባታ ስትራቴጅ እና የሰራዊት ግንባታ በአብዮታዊ ዲሞክራሲ ሂሳዊ እይታ በሚሉ ርዕሰ ጉዳዮች ውውይት አካሂደዋል።
በውይይቱ ወቅት የሴክተር ዋና አዛዥ ብርጋዴር ጄነራል አለሙ አየነ ሠራዊቱ የህገ-መንግስቱ ጠባቂና የዜጎች ሃብት እንጂ መንግስታት እና ፓርቲዎች በተቀያየሩ ቁጥር የሚቀያየር እና የሚበተን ሃይል እንዳልሆነ ገልፀዋል። ሰራዊቱ በፖለቲካ ፓርቲዎች እና በድርጅቶች በሚራመዱ አስተሳሰቦች ሰለባ እንዳይሆንም መጠንቀቅ እንዳለበት አስገንዝበዋል።
እኛ እንደ ሰራዊት የድርጅቶችና የፓርቲዎች ርዮት አለም ሃሳብ ተሸካሚዎችና አራማጆች ሳንሆን ፣ ከማንኛውም ፖለቲካ ድርጅት #ነፃ በመሆን በህገ መንግስቱ መሰረት በህዝብ ተመርጦ ወደ ስልጣን የመጣን ሃይል የማክበርና የመደገፍ እንጂ በሃይል መሳሪያ ታጥቆ ህገ መንግስቱን ለማፍረስ እና አገርን ስጋት ላይ የሚጥል ሃይል ካለ ተቀባይነት የለውም ሲሉ አሳስበዋል።
ምንጭ፦ የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በሶማሊያ አሚሶም ሰላም ማስከበር የሴክተር ሶስት 6ኛው ዙር የሠላም አስከባሪ ዘማቾች በአዲሱ የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ግንባታ ስትራቴጅ እና የሰራዊት ግንባታ በአብዮታዊ ዲሞክራሲ ሂሳዊ እይታ በሚሉ ርዕሰ ጉዳዮች ውውይት አካሂደዋል።
በውይይቱ ወቅት የሴክተር ዋና አዛዥ ብርጋዴር ጄነራል አለሙ አየነ ሠራዊቱ የህገ-መንግስቱ ጠባቂና የዜጎች ሃብት እንጂ መንግስታት እና ፓርቲዎች በተቀያየሩ ቁጥር የሚቀያየር እና የሚበተን ሃይል እንዳልሆነ ገልፀዋል። ሰራዊቱ በፖለቲካ ፓርቲዎች እና በድርጅቶች በሚራመዱ አስተሳሰቦች ሰለባ እንዳይሆንም መጠንቀቅ እንዳለበት አስገንዝበዋል።
እኛ እንደ ሰራዊት የድርጅቶችና የፓርቲዎች ርዮት አለም ሃሳብ ተሸካሚዎችና አራማጆች ሳንሆን ፣ ከማንኛውም ፖለቲካ ድርጅት #ነፃ በመሆን በህገ መንግስቱ መሰረት በህዝብ ተመርጦ ወደ ስልጣን የመጣን ሃይል የማክበርና የመደገፍ እንጂ በሃይል መሳሪያ ታጥቆ ህገ መንግስቱን ለማፍረስ እና አገርን ስጋት ላይ የሚጥል ሃይል ካለ ተቀባይነት የለውም ሲሉ አሳስበዋል።
ምንጭ፦ የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ትላንት የፌስቡክ ፣ ዋትስአፕ፣ ኢንስታግራምና ሜሴንጀር መቋረጥ ለሌሎች ተመሳሳይ አይነት አገልግሎት ለሚሰጡ መተግበሪያዎች ትልቅ በር ከፍቶ ነው ያለፈው።
ትዊትር በትላንትናው ዕለት በአንድ ጊዜ ከፍተኛ የሆነ የአገልግሎቱ ተጠቃሚዎች አስመዝግቧል።
ዛሬ ምሽት የቴሌግራም መስራች እንዲሁም ዋና ስራ አስኪያጅ ፓቬል ዱሮቭ ይፋ ባደረጉት መረጃ ፥ በአንድ ቀን ብቻ ከሌሎች ፕላትፎርሞች 70 ሚሊዮን አዳዲስ የቴሌግራም ተጠቃሚዎች ተመዝግበዋል።
ፓቬል ዱሮቭ ፤ አዳዲስ የቴሌግራም ተጠቃሚዎችን "ወደ ትልቁ #ነፃ የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ወደ #ቴሌግራም እንኳን በደህና መጡ" ብለዋል።
@tikvahethiopia
ትዊትር በትላንትናው ዕለት በአንድ ጊዜ ከፍተኛ የሆነ የአገልግሎቱ ተጠቃሚዎች አስመዝግቧል።
ዛሬ ምሽት የቴሌግራም መስራች እንዲሁም ዋና ስራ አስኪያጅ ፓቬል ዱሮቭ ይፋ ባደረጉት መረጃ ፥ በአንድ ቀን ብቻ ከሌሎች ፕላትፎርሞች 70 ሚሊዮን አዳዲስ የቴሌግራም ተጠቃሚዎች ተመዝግበዋል።
ፓቬል ዱሮቭ ፤ አዳዲስ የቴሌግራም ተጠቃሚዎችን "ወደ ትልቁ #ነፃ የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ወደ #ቴሌግራም እንኳን በደህና መጡ" ብለዋል።
@tikvahethiopia
#ነፃ_ዋይፋይ
ኢትዮ ቴሌኮም በአዲስ አበባ ከተማ በመስቀል አደባባይ ፣ እንጦጦ ፣ አንድነት ፓርክ እና የወዳጅነት አደባባዮች በከፍተኛ ወጪ የዋይፋይ (WiFi) አገልግሎት ገንብቶ በነጻ ማቅረቡን ዛሬ ገልጿል።
@tikvahethiopia
ኢትዮ ቴሌኮም በአዲስ አበባ ከተማ በመስቀል አደባባይ ፣ እንጦጦ ፣ አንድነት ፓርክ እና የወዳጅነት አደባባዮች በከፍተኛ ወጪ የዋይፋይ (WiFi) አገልግሎት ገንብቶ በነጻ ማቅረቡን ዛሬ ገልጿል።
@tikvahethiopia