TIKVAH-ETHIOPIA
#Update የኢትዮጵያ የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት #መርሳ እና #ግራናን በመቆጣጠር ወደፊት እየገሠገሠ መሆኑን የመንግሥት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት አሳውቋቃ። የአትዮጵያ የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት በቆቦ ግንባር ቀደም ብሎ የዞብል ከፍተኛ ቦታዎችን ተቆጣጥሮ የነበረ ሲሆን፣ በራያ ሰሜናዊ አቅጣጫ ያሉትን ከፍተኛ ቦታዎችን ጨምሮ ተቆጣጥሯል፡፡ በዞብል ደቡብ አቅጣጫ ደግሞ የጉራ ወርቄ አካባቢዎችን ተቆጣጥሮ የነበረው…
#Update
የኢትዮጵያ የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት #ወልዲያን ጨምሮ የተለያዩ ከተሞችን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረ።
የኢትዮጵያ የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት ወልዲያ ከተማን ጨምሮ ፦
- ሀራ፣
- ሳንቃ ፣
- ጎብየ፣
- ሮቢት
- ስሪንቃ እና ቆቦ ከተሞችን #ሙሉ_በሙሉ መቆጣጠሩን የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት አሳውቋል።
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት #ወልዲያን ጨምሮ የተለያዩ ከተሞችን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረ።
የኢትዮጵያ የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት ወልዲያ ከተማን ጨምሮ ፦
- ሀራ፣
- ሳንቃ ፣
- ጎብየ፣
- ሮቢት
- ስሪንቃ እና ቆቦ ከተሞችን #ሙሉ_በሙሉ መቆጣጠሩን የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት አሳውቋል።
@tikvahethiopia
#Professor
11 ምሁራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ተሰጣቸው።
አንጋፋው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ11 ምሁራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጥቷል።
በዩኒቨርሲቲ የውስጥና ውጭ ገምጋሚዎች በጥልቀት ተመርመሮ ፣ በኮሌጆች የአካዳሚክ ኮሚሽኖች ተፈትሾ ፣ በዩኒቨርሲቲው ሴኔት ታይቶና ይሁንታ አግኝቶ የቀረበለትን መረጃ ከተመለከተ በኋላ የየኒቨርሲቲው የሥራ አመራር ቦርድ ለ11 ምሁራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጥቷል።
የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ የተሰጣቸው፦
1. ዶ/ር ቁምላቸው የሺጥላ፣
2. ዶ/ር ሽመልስ አሰፋ፣
3. ዶ/ር መንግስቱ ለገሰ፣
4. ዶ/ር ጉታ ዘነበ፣
5. ዶ/ር ፋሲል አሰፋ፣
6. ዶ/ር ጥልዬ ፈይሳ፣
7. ዶ/ር ብሩክ ላምቢሶ፣
8. ዶ/ር ብርሀኑ ነጋ አለሙ፣
9. ዶ/ር ዘበነ ክፍሌ፣
10. ዶ/ር ተረፈ ደገፋ እና
11. ዶ/ር ንጉሴ ደየሳ መሆናቸውን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ምሁራኑ የ #ሙሉ_ፕሮፌሰርነት ማዕረግ የተሰጣቸው
በመማር ማስተማር፣ በጥናትና ምርምር እንዲሁም በማኅበረሰብ ዐቀፍ እና ሙያዊ አገልግሎት የነበራቸው አበርክቶ ተገምግሞ መሆኑ ታውቋል።
@tikvahuniversity @tikvahethiopia
11 ምሁራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ተሰጣቸው።
አንጋፋው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ11 ምሁራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጥቷል።
በዩኒቨርሲቲ የውስጥና ውጭ ገምጋሚዎች በጥልቀት ተመርመሮ ፣ በኮሌጆች የአካዳሚክ ኮሚሽኖች ተፈትሾ ፣ በዩኒቨርሲቲው ሴኔት ታይቶና ይሁንታ አግኝቶ የቀረበለትን መረጃ ከተመለከተ በኋላ የየኒቨርሲቲው የሥራ አመራር ቦርድ ለ11 ምሁራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጥቷል።
የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ የተሰጣቸው፦
1. ዶ/ር ቁምላቸው የሺጥላ፣
2. ዶ/ር ሽመልስ አሰፋ፣
3. ዶ/ር መንግስቱ ለገሰ፣
4. ዶ/ር ጉታ ዘነበ፣
5. ዶ/ር ፋሲል አሰፋ፣
6. ዶ/ር ጥልዬ ፈይሳ፣
7. ዶ/ር ብሩክ ላምቢሶ፣
8. ዶ/ር ብርሀኑ ነጋ አለሙ፣
9. ዶ/ር ዘበነ ክፍሌ፣
10. ዶ/ር ተረፈ ደገፋ እና
11. ዶ/ር ንጉሴ ደየሳ መሆናቸውን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ምሁራኑ የ #ሙሉ_ፕሮፌሰርነት ማዕረግ የተሰጣቸው
በመማር ማስተማር፣ በጥናትና ምርምር እንዲሁም በማኅበረሰብ ዐቀፍ እና ሙያዊ አገልግሎት የነበራቸው አበርክቶ ተገምግሞ መሆኑ ታውቋል።
@tikvahuniversity @tikvahethiopia