#BidenHarris
በአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ዶናልድ ትረምፕን ያሸነፉት ጆ ባይደን ከወዲሁ የአስተዳደር ርክክብ ዝግጅት ፈጥነው ጀምረዋል።
በመጪው ጥር 20 (እ.አ.አ) ቃለ መሃላ ፈጽመው ሲረከቡ ቁልፍ የሆኑ የትረምፕ ፖሊሲዎችን ይቀለብሳሉ ተብሏል።
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ፥ ጆ ባይደን 'በጠባብ አጠቃላይ ድምጽ' ባሸነፉባቸው ክፍለ ግዛቶች ላይ የተፈጸሙ የድምጽ ቆጠራ መዛባቶች ሲፈተሹ ውጤቶቹ ተቀልብሰው አሸናፊ እኔ እሆናለሁ በማለት ክሶች መስርተዋል።
ተመራጩ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን እና ምክትላቸው ካማላ ሃሪስ ትናንት የሽግግር ዌብሳያታቸውን ከፍተዋል።
ፕሬዚዳንት ትረምፕ በምርጫው መሸነፋቸውን ለመቀበልም ሆነ ለጆ ባይደን ስልክ ደውለው ለማነጋገር ፈቃደኛ አልሆኑም ሲል #ቪኦኤ በድረገፁ አስነብቧል።
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
በአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ዶናልድ ትረምፕን ያሸነፉት ጆ ባይደን ከወዲሁ የአስተዳደር ርክክብ ዝግጅት ፈጥነው ጀምረዋል።
በመጪው ጥር 20 (እ.አ.አ) ቃለ መሃላ ፈጽመው ሲረከቡ ቁልፍ የሆኑ የትረምፕ ፖሊሲዎችን ይቀለብሳሉ ተብሏል።
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ፥ ጆ ባይደን 'በጠባብ አጠቃላይ ድምጽ' ባሸነፉባቸው ክፍለ ግዛቶች ላይ የተፈጸሙ የድምጽ ቆጠራ መዛባቶች ሲፈተሹ ውጤቶቹ ተቀልብሰው አሸናፊ እኔ እሆናለሁ በማለት ክሶች መስርተዋል።
ተመራጩ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን እና ምክትላቸው ካማላ ሃሪስ ትናንት የሽግግር ዌብሳያታቸውን ከፍተዋል።
ፕሬዚዳንት ትረምፕ በምርጫው መሸነፋቸውን ለመቀበልም ሆነ ለጆ ባይደን ስልክ ደውለው ለማነጋገር ፈቃደኛ አልሆኑም ሲል #ቪኦኤ በድረገፁ አስነብቧል።
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
አሜሪካ ስለህዳሴው ግድብ ፦
ኢትዮጵያ ፣ ግብጽ እና ሱዳን የታላቁ የኅዳሴ ግድብን (GERD) በተመለከተ ያላቸውን አለመግባባት በትብብር እና ገንቢ በሆነ ጥረት እንዲፈቱ አሜሪካ ድጋፍ መስጠቷን እንደምትቀጥል ማስታወቋን #ቪኦኤ በድረገፁ አስነብቧል።
ሦስቱ ሃገሮች ውጤታማ ወደሆነ ውይይት እንዲመለሱ እናበረታታለን ሲል የዋይት ሃውስ የብሄራዊ ጸጥታ ምክር ቤት ቃል አቀባይ ቢሮ አስታውቋል።
ውዝግቡ ገንቢ መፍትሄ እንዲያገኝ እና በክልሉ ያለው ውጥረት እንዲረግብ ለመርዳት በምንሰጠው ድጋፍ ከግድቡ ጋር የተገናኙ ጉዳዮች ሚዛናዊ በሆነ መንገድ መያዛቸውን በማረጋገጥ መስራታችንን እንቀጥላለን ብሏል መግለጫው።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ኢትዮጵያ ፣ ግብጽ እና ሱዳን የታላቁ የኅዳሴ ግድብን (GERD) በተመለከተ ያላቸውን አለመግባባት በትብብር እና ገንቢ በሆነ ጥረት እንዲፈቱ አሜሪካ ድጋፍ መስጠቷን እንደምትቀጥል ማስታወቋን #ቪኦኤ በድረገፁ አስነብቧል።
ሦስቱ ሃገሮች ውጤታማ ወደሆነ ውይይት እንዲመለሱ እናበረታታለን ሲል የዋይት ሃውስ የብሄራዊ ጸጥታ ምክር ቤት ቃል አቀባይ ቢሮ አስታውቋል።
ውዝግቡ ገንቢ መፍትሄ እንዲያገኝ እና በክልሉ ያለው ውጥረት እንዲረግብ ለመርዳት በምንሰጠው ድጋፍ ከግድቡ ጋር የተገናኙ ጉዳዮች ሚዛናዊ በሆነ መንገድ መያዛቸውን በማረጋገጥ መስራታችንን እንቀጥላለን ብሏል መግለጫው።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
PHOTO : በኮቪድ -19 ምክንያት ለአንድ ዓመት ተራዝሞ የነበረው የቶኪዮ 2020 ኦሎምፒክ ዛሬ አነስ ባለ ነገር ግን በደማቅ የመክፈቻ ሥነ ስርዓት ተጀምሯል።
በየ4 ዓመቱ የሚካሄደው ኦሎምፒክ በዓለም አቀፍ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ለአንድ ዓመት እንዲዘገይ ሆኗል።
በዛሬው በቶኪዮ ኦሊምፒክ ስቴዲየም የመክፈቻ ሥነ ስርዓት ላይ ለኮቪድ-19 ጥንቃቄ ሲባል ወደ 900 የሚሆኑ ተጋባዥ እንግዶች እና ባለሥልጣናት ብቻ በታደሙበት ነው መክፈቻው የተካሄደው።
#ቪኦኤ
Photo Credit : AP
@tikvahethiopoa
በየ4 ዓመቱ የሚካሄደው ኦሎምፒክ በዓለም አቀፍ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ለአንድ ዓመት እንዲዘገይ ሆኗል።
በዛሬው በቶኪዮ ኦሊምፒክ ስቴዲየም የመክፈቻ ሥነ ስርዓት ላይ ለኮቪድ-19 ጥንቃቄ ሲባል ወደ 900 የሚሆኑ ተጋባዥ እንግዶች እና ባለሥልጣናት ብቻ በታደሙበት ነው መክፈቻው የተካሄደው።
#ቪኦኤ
Photo Credit : AP
@tikvahethiopoa