TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#DrLiaTadesse

የባለፉት 24 ሰዓት የኮቪድ-19 ሪፖርት ፦

• የተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ - 5,901
• በበሽታው የተያዙ - 414
• ህይወታቸው ያለፈ - 9
• ከበሽታው ያገገሙ - 935

በአጠቃላይ በሀገራችን 96,583 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ ፤ የ1,478 ሰዎች ህይወት አልፏል ፤ 53,452 ከበሽታው አገግመዋል።

336 ሰዎች በፅኑ ታመው የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia