TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#Russia #Africa #Ethiopia

ኢትዮጵያ የነበረባት 163.6 ሚሊዮን ዶላር ዕዳ ተሰረዘላት!

የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ኢትዮጵያ የነበረባትን 163.6 ሚሊዮን ዶላር ዕዳ መሰረዛቸውን ሞስኮ ታይምስ ዘግቧል። እንደዘገባው ሞዛምቢክ 40 ሚሊዮን ዶላር፣ ማዳጋስካር 89 ሚሊዮን ዶላር እንዲሁም ታንዛኒያ መጠኑ ያልታወቀ የብድር መጠን ተሰርዞላቸዋል።

ምንጭ፦ እሸት በቀለ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#AFRICA

በአፍሪካ 46 ሀገራት የኮሮና ቫይረስ [ኮቪድ-19] ተጠቂዎች ቁጥር 3,778 ደርሷል። 109 ሰዎች በቫይረሱ ሞተዋል። በተጠቂዎች ቁጥር ደቡብ አፍሪካ የቀዳሚውን ስፍራ ይዛለች በሀገሯ 1,170 ደርሷል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia