ቱርክ በሶሪያ በኩርዶች ይዞታ ሥር የሚገኙ አካባቢዎች ላይ ጥቃት መፈፀሟን እንድታስቆም አሜሪካ ላይ ጫና እየበረታባት ነው። የመከላከያ ሚኒስትሩ ፀኃፊ ማርክ ኤስፐር "ጠበቅ ያለ ርምጃ" ሊወሰድ እንደሚችል ሲያስጠነቅቁ፤ የገንዘብ ሚኒስትሩ ፀኃፊ ስቴቨን ሙንቺን በበኩላቸው አዲስ ማዕቀብ ሊጣል የሚችልበትን ዕድል ተናግረዋል። መከላከያ ሚኒስትር ፀኃፊው አክለውም ፕሬዝዳንት ኤርዶጋን " መዘዙ ብዙ የሆነ ርምጃ" እንደወሰዱ በመናገር ድርጊቱ " የአይ ኤስ ወታደሮች ታስረውበት ያለውን ሥፍራ አደጋ ላይ የሚጥል ነው" ሲሉ አስጠንቅቀዋል።
Via #BBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #BBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከአንድ ሺህ በላይ የጎዳና ተዳዳሪዎች አንድነት ፓርክን ጎበኝተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ፣ ቀዳማዊ እመቤት ዝናሽ ታያቸው እና ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በጉብኝቱ ወቅት ተገኝተዋል። በታላቁ ቤተ መንግስት የተገነባው አንድነት ፓርክ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይና የተለያዩ የምስራቅ አፍሪካ አገራት መሪዎች ባለፈው ሀሙስ ተመርቆ ስራ መጀመሩ ይታወቃል።
Via #ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ለሀገሪቱ ሰላምና ለህዝቧ ደህንነት ቅድሚያ በመስጠት ሰልፉን ሰርዟል!"
የአዲስ አበባ "ባለአደራ ምክር ቤት" ጥቅምት 2/2012 ዓ.ም የጠራውን ሰልፍ የአዲስ አበባ መስተዳድር በህጉ መሠረት በዝምታ ፍቃድ ከሰጠ በኃላ፣ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጥቅምት 1 2012 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ ክልከላ አድርጎበታል ብሏል።
ይህን አስመልክቶ ምክር ቤቱ ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ፣ ምክር ቤቱ ቀደም ብሎ በጉዳዩ ዙሪያ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ባስቀመጠው አቅጣጫ መሠረት፣ለሀገሪቱ ሰላምና ለህዝቧ ደህንነት ቅድሚያ በመስጠት ሰልፉን ሰርዟል።
https://telegra.ph/ETH-10-12-6
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የአዲስ አበባ "ባለአደራ ምክር ቤት" ጥቅምት 2/2012 ዓ.ም የጠራውን ሰልፍ የአዲስ አበባ መስተዳድር በህጉ መሠረት በዝምታ ፍቃድ ከሰጠ በኃላ፣ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጥቅምት 1 2012 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ ክልከላ አድርጎበታል ብሏል።
ይህን አስመልክቶ ምክር ቤቱ ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ፣ ምክር ቤቱ ቀደም ብሎ በጉዳዩ ዙሪያ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ባስቀመጠው አቅጣጫ መሠረት፣ለሀገሪቱ ሰላምና ለህዝቧ ደህንነት ቅድሚያ በመስጠት ሰልፉን ሰርዟል።
https://telegra.ph/ETH-10-12-6
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ሻሸመኔ
የኦሮሚያ ክልል 114 ባለ 75 ፈረስ ጉልበት ትራክተሮችን ለ114 ኢንተርፕራይዞች አስረከበ። የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳዳር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በምዕራብ አርሲ ዞን ሻሸመኔ ከተማ በተከናወነ ስነ ስርዓት ላይ ተገኝተው የትራክተሮቹን ቁልፍ ለኢንተርፕራይዞቹ አስረክበዋል።
አቶ ሽመልስ በዚሁ ፕሮግራም ላይ ባደረጉት ንግግር በክልሉ የሚደረገው የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ አስተማማኝ እየሆነ መምጣቱን ገልጸዋል። አርሶ አደሩ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ወደ ሜካናይዜሽን እንዲገባ ለማድረግ በርካታ ስራዎች እንደሚከናወኑም ነው የተናገሩት።
በቅርብ ጊዚያትም በ4 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ከውጭ የግብርና ማሽነሪዎችን ለማስገባት እየተሰራ እንደሆነም አንስተዋል። ምክትል ርዕሰ መስተዳደሩ የኬኛ ግብርና መሳሪያዎች ማምረቻ ፋብሪካንም ጎብኝተዋል።
ፋብሪካው በዚህ ዓመት 2 ሺህ ትራክተሮችን ለመገጣጠም እየሰራ እንደሆነም ነው በዚሁ ወቅት የተገለፀው። ከዚህ ቀደም ስራ አጥ የነበሩ 500 ወጣቶች ተደራጅተው በክላስተር ያረሱትን የ83 ሄክታር መሬት የቢራ ገብስ እርሻንም ምክትል ርእሰ መስተዳድሩ ጎብኝተዋል።
Via #FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኦሮሚያ ክልል 114 ባለ 75 ፈረስ ጉልበት ትራክተሮችን ለ114 ኢንተርፕራይዞች አስረከበ። የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳዳር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በምዕራብ አርሲ ዞን ሻሸመኔ ከተማ በተከናወነ ስነ ስርዓት ላይ ተገኝተው የትራክተሮቹን ቁልፍ ለኢንተርፕራይዞቹ አስረክበዋል።
አቶ ሽመልስ በዚሁ ፕሮግራም ላይ ባደረጉት ንግግር በክልሉ የሚደረገው የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ አስተማማኝ እየሆነ መምጣቱን ገልጸዋል። አርሶ አደሩ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ወደ ሜካናይዜሽን እንዲገባ ለማድረግ በርካታ ስራዎች እንደሚከናወኑም ነው የተናገሩት።
በቅርብ ጊዚያትም በ4 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ከውጭ የግብርና ማሽነሪዎችን ለማስገባት እየተሰራ እንደሆነም አንስተዋል። ምክትል ርዕሰ መስተዳደሩ የኬኛ ግብርና መሳሪያዎች ማምረቻ ፋብሪካንም ጎብኝተዋል።
ፋብሪካው በዚህ ዓመት 2 ሺህ ትራክተሮችን ለመገጣጠም እየሰራ እንደሆነም ነው በዚሁ ወቅት የተገለፀው። ከዚህ ቀደም ስራ አጥ የነበሩ 500 ወጣቶች ተደራጅተው በክላስተር ያረሱትን የ83 ሄክታር መሬት የቢራ ገብስ እርሻንም ምክትል ርእሰ መስተዳድሩ ጎብኝተዋል።
Via #FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከ1.8 ቢልየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የዋርዴር-ቀብሪደሐር መንገድ ፕሮጀክት በይፋ ተጀመረ። የሶማሌ ብሔራዊ ክልላዊ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስተፌ መሀመድ፣ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኢንጂ.ሀብታሙ ተገኘ ፣ ከፌደራል ጥሪ የተደረገላቸው ባለስልጣናት እንዲሁም የአካባቢው የሀገር ሽማግሌዎች በተገኙበት ዛሬ መንገዱን በይፋ የማስጀመር ስነ-ስርዓቱ ተካሂዷል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
3ኛው የጣና ሽልማት አሸናፊዎች ይፋ ሆነዋል!
በ2011 ዓ.ም ማኅበራዊ የትስስር ገፆችን ለአዕምሮ ሰላምና ለኢትዮጵያዊነት ሲጠቀሙ የነበሩ ግለሰቦችና ድርጅቶች ተለይተዋል። ከ60 በላይ እጩዎች ሲወዳደሩበት በነበረው በዘንድሮው የጣና ሽልማት በ21 ዘርፎች አበርክቶት የነበራቸው ግለሰቦችና ድርጅቶች ሽልማት ተበርክቶላቸዋል። በዚህም መሠረት፦
በፈጣን፣ ወቅታዊና ሚዛናዊ መረጃ ዘርፍ- ኤልያስ መሰረት ፣ በባህልና ቱሪዝም ዘርፍ -ቁምነገር ተከተል፣ በስፖር ዘርፍ-ሶከር ኢትዮጵያ፣ በስነ ጥበባዊ ምስሎችና ትርክቶች ዘርፍ- ሀበሻ ሚም፣ በፎቶ ግራፍ ዘርፍ - ኦስማን ካሊፋ፣ በጤና ዘርፍ- ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል፣ በስነ ጽሁፍ ዘርፍ- ተመስገን ባዲሶ፣ በንግድና ቢዝነስ ዘርፍ- "ኢትዮ ጆብስ ቫካንሲ "፣ በበጎ አድራጎትና አካባቢ ልማት ዘርፍ- ስለእናት የበጎ አድራጎት ማህበር፣ ተስፋ በሚጣልበት ወንድ ወጣት ዘርፍ- ዋልተ ንጉስ ዘሸገር፣ ተስፋ በሚጣልባት ሴት ወጣት ዘሮፍ -ሰሎሜ በቃ ዕጹብ፣ በጀማሪ የስነ ፁሁፍ ሰው- ትረካዎች በታዴ፣ በመገናኛ ብዙኃን የማኅበራዊ ሚዲያ ዘርፍ - አማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት፣ በአረንጓዴ ልማት እና አካባቢ ፅዳት - ራስ በረከት አንዳርጌ፣ በሳይንስና ቴክኖሎጅ ዘርፍ - ኢዘዲን ከማል፣ በታሪክ ዘርፍ - ሙሉጌታ አንበርብር ፣ በስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ዘርፍ -አጋላጭ፣ በፈጣን፣ ወቅታዊና ሚዛናዊ መረጃ ቲዩብ - ራማ ሚዲያ፣ በዓመቱ በብዛት የታየ የሙዚቃ ቪዲዮ- ሆፕ ኢንተርቴይመንት - በሠላማዊት ዮሐንስ የሙዚቃ ቪዲዮ፣ በዓመቱ በብዛት የታየ ፊልም - ነፀብራቅ ሚዲያ - በይዋጣልን ፊልም፣ ልዩ ተሸላሚ - ወይዘሮ ሳምራዊት ፍቅሬ - በ ራይድ ናቸው።
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-10-12-7
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በ2011 ዓ.ም ማኅበራዊ የትስስር ገፆችን ለአዕምሮ ሰላምና ለኢትዮጵያዊነት ሲጠቀሙ የነበሩ ግለሰቦችና ድርጅቶች ተለይተዋል። ከ60 በላይ እጩዎች ሲወዳደሩበት በነበረው በዘንድሮው የጣና ሽልማት በ21 ዘርፎች አበርክቶት የነበራቸው ግለሰቦችና ድርጅቶች ሽልማት ተበርክቶላቸዋል። በዚህም መሠረት፦
በፈጣን፣ ወቅታዊና ሚዛናዊ መረጃ ዘርፍ- ኤልያስ መሰረት ፣ በባህልና ቱሪዝም ዘርፍ -ቁምነገር ተከተል፣ በስፖር ዘርፍ-ሶከር ኢትዮጵያ፣ በስነ ጥበባዊ ምስሎችና ትርክቶች ዘርፍ- ሀበሻ ሚም፣ በፎቶ ግራፍ ዘርፍ - ኦስማን ካሊፋ፣ በጤና ዘርፍ- ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል፣ በስነ ጽሁፍ ዘርፍ- ተመስገን ባዲሶ፣ በንግድና ቢዝነስ ዘርፍ- "ኢትዮ ጆብስ ቫካንሲ "፣ በበጎ አድራጎትና አካባቢ ልማት ዘርፍ- ስለእናት የበጎ አድራጎት ማህበር፣ ተስፋ በሚጣልበት ወንድ ወጣት ዘርፍ- ዋልተ ንጉስ ዘሸገር፣ ተስፋ በሚጣልባት ሴት ወጣት ዘሮፍ -ሰሎሜ በቃ ዕጹብ፣ በጀማሪ የስነ ፁሁፍ ሰው- ትረካዎች በታዴ፣ በመገናኛ ብዙኃን የማኅበራዊ ሚዲያ ዘርፍ - አማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት፣ በአረንጓዴ ልማት እና አካባቢ ፅዳት - ራስ በረከት አንዳርጌ፣ በሳይንስና ቴክኖሎጅ ዘርፍ - ኢዘዲን ከማል፣ በታሪክ ዘርፍ - ሙሉጌታ አንበርብር ፣ በስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ዘርፍ -አጋላጭ፣ በፈጣን፣ ወቅታዊና ሚዛናዊ መረጃ ቲዩብ - ራማ ሚዲያ፣ በዓመቱ በብዛት የታየ የሙዚቃ ቪዲዮ- ሆፕ ኢንተርቴይመንት - በሠላማዊት ዮሐንስ የሙዚቃ ቪዲዮ፣ በዓመቱ በብዛት የታየ ፊልም - ነፀብራቅ ሚዲያ - በይዋጣልን ፊልም፣ ልዩ ተሸላሚ - ወይዘሮ ሳምራዊት ፍቅሬ - በ ራይድ ናቸው።
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-10-12-7
@tsegabwolde @tikvahethiopia
እንኳን ደስ አለህ!
የረጅም ጊዜ የቤተሰባችን አባል፤ ማህበራዊ ሚዲያው ላይ ተፅኖ በመፍጠር ግንባር ቀደም፤ እውነተኛ መረጃዎችና ሚዛናዊ መረጃዎችን በማቅረብ ቀዳሚ፣ የAssociated Press ጋዜጠኛው ኤልያስ መሰረት ዛሬ በጣና አዋርድ ተሸላሚ ሆኗል፤ ወዳጃችን ይገባሃል👌እንኳን ደስ አለህ ለማለት እንወዳለን!! በነገራችን ላይ በማህበራዊ ሚዲያው ላይ ህብረተሰቡን የሚያገለግለው የራሱን ጊዜ መሥዕዋት አድርጎ ነው። በቋሚነት የሚሰራው ለAssociated Press ቢሆንም በሀገር ውስጥ የሚነዙ ሀሰተኛ መረጃዎች ጉዳት እንዳያመጡ በተቻለው አቅሙ እያጣራ መረጃዎችን እያጋራ የሚገኝ ጋዜጠኛ ነው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የረጅም ጊዜ የቤተሰባችን አባል፤ ማህበራዊ ሚዲያው ላይ ተፅኖ በመፍጠር ግንባር ቀደም፤ እውነተኛ መረጃዎችና ሚዛናዊ መረጃዎችን በማቅረብ ቀዳሚ፣ የAssociated Press ጋዜጠኛው ኤልያስ መሰረት ዛሬ በጣና አዋርድ ተሸላሚ ሆኗል፤ ወዳጃችን ይገባሃል👌እንኳን ደስ አለህ ለማለት እንወዳለን!! በነገራችን ላይ በማህበራዊ ሚዲያው ላይ ህብረተሰቡን የሚያገለግለው የራሱን ጊዜ መሥዕዋት አድርጎ ነው። በቋሚነት የሚሰራው ለAssociated Press ቢሆንም በሀገር ውስጥ የሚነዙ ሀሰተኛ መረጃዎች ጉዳት እንዳያመጡ በተቻለው አቅሙ እያጣራ መረጃዎችን እያጋራ የሚገኝ ጋዜጠኛ ነው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
“የዶክተር ዐብይ የኖቤል ሽልማት ለኢትዮጵያውያን ተስፋ ፤ ለአገር መሪዎች እና ለሲቪክ ማህበራት ቃልኪዳን ነው” ዶክተር አብይ አህመድን ለኖቤል እጩነት ያቀረቡት ዶክተር ግሩም ዘለቀ
https://telegra.ph/ETH-10-12-8
@tsegabwolde @tikvahethiopia
https://telegra.ph/ETH-10-12-8
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በአፋር ክልል በ9ሺህ 371 ሄክታር መሬት ላይ የነበረው ሰብልና እጽዋት ከበረሀ አንበጣ መንጋ ጥቃት ነጻ መደረጉን የግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል። በክልሉ ያለው ዝናባማ የአየር ጠባይና የግንዛቤ ማነስ የአንበጣ መንጋውን የመቆጣጣር ሂደት አዳጋች ያደረገው መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር ገልጿል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የመቐለ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ፕሮፌሰር ክንደያ ገ/ህይወት በትላንትናው ዕለት አዲሱን የመቐለ ዩኒቨርሲቲ "መለስ ዜናዊ ካምፓስ" ተዘዋውረው መጎብኘታቸውን በትዊተር ገፃቸው አስፍረዋል። አዲሱ ካምፓስ ተማሪዎችን ለመቀበል በበቂ ሁኔታ መዘጋጀቱን በመግለፅ የተማሪዎች መግቢያ/የምዝገባ ጊዜ በቅርቡ ይፋ እንደሚደረግ ገልፀዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#UnitedStates
Congratulations on the Awarding of the Nobel Peace Prize to Prime Minister Abiy
MICHAEL R. POMPEO, SECRETARY OF STATE
https://www.state.gov/congratulations-on-the-awarding-of-the-nobel-peace-prize-to-prime-minister-abiy/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Congratulations on the Awarding of the Nobel Peace Prize to Prime Minister Abiy
MICHAEL R. POMPEO, SECRETARY OF STATE
https://www.state.gov/congratulations-on-the-awarding-of-the-nobel-peace-prize-to-prime-minister-abiy/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Al Jazeera News
Arrests Come One Day After Prime Minister Awarded Nobel Peace Prize! #BilleneSeyoum said she is not aware of the arrest.
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Arrests Come One Day After Prime Minister Awarded Nobel Peace Prize! #BilleneSeyoum said she is not aware of the arrest.
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የኖቤል የሰላም ሽልማት ማግኘትን በማስመልከት በዛሬው እለት በተለያዩ ከተሞች የደስታ መግለጫ ሰልፎች እየተካሄዱ ነው። ሰልፎቹ አዳማ፣ ጅማ፣ አምቦ፣ መቱ፣ ዱከም እና ገላንን ጨምሮ በተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞች ተካሂደዋል።
Via FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከደጀን ወደ አዲስ አበባ የሚወስደው መንገድ ተከፍቷል። ደጀን ከተማ ላይ ቆመው የነበሩ መንገደኞች በተለይም አዲስ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ወደ አዲስ አበባ እየገቡ እንደሆነ ግልፀውልናል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#DIREDAWA
የቅንጅት ለዲሞክራሲና ለነፃነት የተባለ ፓርቲ ትላንት በድሬዳዋ ከተማ የምስረታ ጉባኤውን አካሂዷል። ዋና መቀመጫውን ጅግጅጋ ያደረገው ፓርቲው በሱማሌ ክልል ብቻ ሳይሆን በመላው ሀገሪቱ ነፃነትና እኩልነት እንዲሰፍን ይስራል ሲሉ የመስራች ኮሚቴ አባላት ተናግረዋል።
Via ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የቅንጅት ለዲሞክራሲና ለነፃነት የተባለ ፓርቲ ትላንት በድሬዳዋ ከተማ የምስረታ ጉባኤውን አካሂዷል። ዋና መቀመጫውን ጅግጅጋ ያደረገው ፓርቲው በሱማሌ ክልል ብቻ ሳይሆን በመላው ሀገሪቱ ነፃነትና እኩልነት እንዲሰፍን ይስራል ሲሉ የመስራች ኮሚቴ አባላት ተናግረዋል።
Via ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#NobelPeacePrize
ጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ አህመድ የኖቤል ሽልማት በማሸነፋቻው በበርካታ የኦሮሚያ ክልል ከተሞች የደስታ መግለጫ ሰልፎች በመደረግ ላይ ይገኛሉ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ አህመድ የኖቤል ሽልማት በማሸነፋቻው በበርካታ የኦሮሚያ ክልል ከተሞች የደስታ መግለጫ ሰልፎች በመደረግ ላይ ይገኛሉ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#NobelPeacePrize
ዱከም፣ ገላን፣ ሻሸመኔ፣ አምቦ፣ ወሊሶ፣ ሱሉልታ፣ ባሌ ሮቤ፣ ጅማ፣ መቱ፣ በደሌ፣ ባቱ፣አዳማ፣ ጉጂ ዞን፣ ቦረና ዞን፣ እኔ ሌሎች በርካታ ከተሞች የደስታ ሰልፎች እየተደረጉ ናቸው።
Via EBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ዱከም፣ ገላን፣ ሻሸመኔ፣ አምቦ፣ ወሊሶ፣ ሱሉልታ፣ ባሌ ሮቤ፣ ጅማ፣ መቱ፣ በደሌ፣ ባቱ፣አዳማ፣ ጉጂ ዞን፣ ቦረና ዞን፣ እኔ ሌሎች በርካታ ከተሞች የደስታ ሰልፎች እየተደረጉ ናቸው።
Via EBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Arbaminch
ከጠቅላይ ሚኒስተር ጽህፈት ቤትና ከውጭ ሃገር የመጡ የቴክኒክ አባላት በአርባምንጭ ከተማ ለሚገነባው ስመጥርና አለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ ሆቴልና ሪዞርት ግንባታ ጅማሮ የሚሆን የቦታ መረጣና ቅኝት ስራዎችን አጠናቀው ተመልሰዋል፡፡ በቅርቡ ጠቅላይ ሚኒስተር ዶክተር አብይ አህመድ ለህዝብ እንደራሴ አባላት በአፍሪካ ሲሼልስ ከሚገኘው ግዙፉ ሆቴልና ሪዞርት በመቀጠል በአርባምንጭ ከተማ ስለሚገነባው ሆቴልና ሪዞርት ገለፃ ማድረጋቸው ይታወሳል፡፡
https://telegra.ph/ETH-10-13
ምንጭ፦ የከተማ አስተዳደሩ ኮሚኒኬሽን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከጠቅላይ ሚኒስተር ጽህፈት ቤትና ከውጭ ሃገር የመጡ የቴክኒክ አባላት በአርባምንጭ ከተማ ለሚገነባው ስመጥርና አለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ ሆቴልና ሪዞርት ግንባታ ጅማሮ የሚሆን የቦታ መረጣና ቅኝት ስራዎችን አጠናቀው ተመልሰዋል፡፡ በቅርቡ ጠቅላይ ሚኒስተር ዶክተር አብይ አህመድ ለህዝብ እንደራሴ አባላት በአፍሪካ ሲሼልስ ከሚገኘው ግዙፉ ሆቴልና ሪዞርት በመቀጠል በአርባምንጭ ከተማ ስለሚገነባው ሆቴልና ሪዞርት ገለፃ ማድረጋቸው ይታወሳል፡፡
https://telegra.ph/ETH-10-13
ምንጭ፦ የከተማ አስተዳደሩ ኮሚኒኬሽን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"የኢትዮጵያ መንግስት ምን እንደሚጠብቅ አልገባንም!" አቶ ጋአስ አህመድ
በትላንትናው ዕለት ከጅቡቲ የመጡ ወታደሮች "ኦብኖ" በሚባል አካባቢ ጥቃት ፈፅመው የ16 ሰዎችን ህይወት ማጥፋታቸውን የአፋር የሰብዓዊ መብቶች ድርጅት ሊቀመንበር አቶ ጋአስ አህመድ ለTIKVAH-ETH በላኩት የድምፅ መልዕክት ገልፀዋል። አቶ ጋአስ እንደሚሉት ወታደሮቹ የመጡት ከጅቡቲ ነው፤ ከባድ መሳሪያም የታጠቁ ነበሩ፤ ስልጠናም የወሰዱ ናቸው። እነዚህ ወታደሮች የሲቪል ልብስ በመልበስ ነው ጥቃት የፈፀሙት ያሉት አቶ ጋአስ፤ የኢትዮጵያ መንግስት ምን እንደሚጠብቅ አልገባንም ሲሉ ተናግረዋል። መንግስት አስፈላጊውን እርምጃ መውሰድ ካልቻለ የዜጎችን ህይወት መታደግ አይቻልም፤ የአፋር ህዝብ ከሚደርስበት ጥቃት የራሱን ቤተሰብ እና ንብረት በራሱ አቅም እየተከላከለ እንደሚገኝ አስገንዝበዋል። በጅቡቲ መንግስት የሚታገዙ ወታደሮችና ታጣቂዎች በጣም ብዙ ህይወት እያጠፉና ጉዳት እያደረሱ ይገኛሉ፤ ይህ ጉዳይ እጅግ በጣም አሳዝኝ ነው መንግስት አስፈላጊውን ትኩረት ሊሰጥ ይገባል ሲሉ አቶ ጋአስ አህመድ አሳስበዋል።
----------
በጉዳዩ ላይ ምላሽ መስጠት የምትፈልጉና ተጨማሪ መረጃ ያላችሁ የመንግስት አካላት በ @tsegabwolde ወይም በ @tsegabtikvah ላይ የድምፅ መልዕክት ማስቀመጥ ትችላላችሁ!
TIKVAH ETH FAMILY
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በትላንትናው ዕለት ከጅቡቲ የመጡ ወታደሮች "ኦብኖ" በሚባል አካባቢ ጥቃት ፈፅመው የ16 ሰዎችን ህይወት ማጥፋታቸውን የአፋር የሰብዓዊ መብቶች ድርጅት ሊቀመንበር አቶ ጋአስ አህመድ ለTIKVAH-ETH በላኩት የድምፅ መልዕክት ገልፀዋል። አቶ ጋአስ እንደሚሉት ወታደሮቹ የመጡት ከጅቡቲ ነው፤ ከባድ መሳሪያም የታጠቁ ነበሩ፤ ስልጠናም የወሰዱ ናቸው። እነዚህ ወታደሮች የሲቪል ልብስ በመልበስ ነው ጥቃት የፈፀሙት ያሉት አቶ ጋአስ፤ የኢትዮጵያ መንግስት ምን እንደሚጠብቅ አልገባንም ሲሉ ተናግረዋል። መንግስት አስፈላጊውን እርምጃ መውሰድ ካልቻለ የዜጎችን ህይወት መታደግ አይቻልም፤ የአፋር ህዝብ ከሚደርስበት ጥቃት የራሱን ቤተሰብ እና ንብረት በራሱ አቅም እየተከላከለ እንደሚገኝ አስገንዝበዋል። በጅቡቲ መንግስት የሚታገዙ ወታደሮችና ታጣቂዎች በጣም ብዙ ህይወት እያጠፉና ጉዳት እያደረሱ ይገኛሉ፤ ይህ ጉዳይ እጅግ በጣም አሳዝኝ ነው መንግስት አስፈላጊውን ትኩረት ሊሰጥ ይገባል ሲሉ አቶ ጋአስ አህመድ አሳስበዋል።
----------
በጉዳዩ ላይ ምላሽ መስጠት የምትፈልጉና ተጨማሪ መረጃ ያላችሁ የመንግስት አካላት በ @tsegabwolde ወይም በ @tsegabtikvah ላይ የድምፅ መልዕክት ማስቀመጥ ትችላላችሁ!
TIKVAH ETH FAMILY
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ላለፉት 2 ቀናት ዝግ ሆኖ የቆየው አዲስ አበባ ከተማን ከባህርዳር ከተማ የሚያገናኘው መንገድ ዛሬ ተከፍቷል።
#ELU
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ELU
@tsegabwolde @tikvahethiopia