TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.5K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ #ከቅዳሜ ጀምሮ አገልግሎቴ ስለተቋረጠ ይቅርታ እጠይቃለሁ ብሏል፤ ተፈጥሮ የነበረው ችግር ዛሬ ላይ ተቀርፎ ሙሉ በሙሉ የተሟላ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል ብሏል።

#ShegerFM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
20,042 ተማሪዎች ፈተናውን ወድቀዋል!

ከአዲስ አበባ የ8ኛ ክፍል ተፈታኞች መካከል 4 ተማሪዎች ብቻ የዘንድሮውን ከፍተኛ ማርክ (96) አምጥተዋል፡፡ በተቃራኒው 20,042 ተማሪዎች ወደ 9ኛ ክፍል አላለፉም፡፡

Via #shegerFM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
20,042 ተማሪዎች ፈተናውን ወድቀዋል!

ከአዲስ አበባ የ8ኛ ክፍል ተፈታኞች መካከል 4 ተማሪዎች ብቻ የዘንድሮውን ከፍተኛ ማርክ (96%) አምጥተዋል፡፡ በተቃራኒው 20,042 ተማሪዎች ወደ 9ኛ ክፍል አላለፉም፡፡

Via #shegerFM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ሃብት የሚያባክኑ የመንግሥት ሹማምንትንና ከፍተኛ ባለሙያዎችን በሕግ ለመጠየቅ መርማሪ ቡድን አቋቁሜያለሁ- ብሏል የፌደራሉ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ፡፡ የሹማምንቱን ማንነትም በቅርቡ ይፋ እንደሚያደርግ ገልጿል።

Via #shegerFM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#update በኦሮሚያ ክልል በባንክ ዝርፊያ የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው ጉዳያቸው በህግ እየታየ ይገኛል፤ የሚፈለጉም አሉ ተብሏል፡፡

Via #ShegerFM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በአንዳንድ የግል ኮሌጆች እንዳትጭበረበሩ!

የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ ተማሪዎችና ወላጆች በአንዳንድ የግል ኮሌጆች #እንዳይጭበረበሩ አስጠንቅቋል፡፡

Via #ShegerFM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ለነገ አስቸኳይ ስብሰባ መጥራቱን ሸገር ራድዮ ዘግቧል። ስብሰባው የተጠራው፣ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባለፈው ቅዳሜ ባጸደቀው የፓለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና አሠራር አዋጅ ላይ ለመነጋገር ነው ተብሏል። በርካታ የጋራ ቃል ኪዳን ስምምነቱን ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች አዋጁ የጸደቀው ቀደም ሲል ከብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ጋር ከተስማማንበት መንፈስ ውጭ ነው በማለት እንደሚቃወሙት በጋራ ባወጡት መግለጫ ማስታወቃቸው ይታወሳል።

Via #ShegerFM/wazema
@tsegabwolde @tikvahethiopia