TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.5K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#update ዩጋንዳ የኢቦላ መከላከያ ክትባት መስጠት ጀመረች፡፡ በዩጋንዳ የተጀመረው ክትባት በኢቦላ ምክንያት 1ሺህ 800 ሰዎች ህይወታቸውን ያጡባት ኮንጎ ውስጥም እንደሚጀመር ታውቋል፡፡ ዩጋንዳ በተደጋጋሚ የኢቦላ ቫይረስ ሲከሰትባት፣ የዜጎቿን ህይወትም ስትነጠቅ ቆይታለች፡፡ ክትባቱ በሀገሪቱ ምዕራባዊ ክፍል እስከ 8 መቶ ሰዎችን ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ታውቋል፡፡ ድጋፉ የተገኘውም በለንደን የስነ ንጽህና ትምህርት ቤት እና በድንበር የለሽ የሀኪሞች ቡድን እንደሆነ ተዘግቧል፡፡

Via #CGTN/AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia