TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#ባህር_ዳር_ከነማ

የቀድሞው የቅዱስ ጊዮርጊስ እግር ኳስ ቡድን ተጫዋች እና ምክትል አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ ባህር ዳር ከነማን ለማሰልጠን #ስምምነት ላይ ደርሷል፡፡ አሁን በኢትዮጵያ የወንዶች እግር ኳስ ብሔራዊ ቡድን ዋሊዎቹ በምክትል አሰልጣኝት እየሰራ የሚገኘው ፋሲል ተካልኝ የጣናው ሞገድን ለማሰልጠን በቃል ደረጃ ተስማምቷል፡፡ ከዋሊያዎቹ ጋር ድሬዳዋ የሚገኘው ፋሲል ተካልኝ የባህርዳር ከነማ አሰልጣኝ ለመሆን እንደተስማማ የባህርዳር ከነማ እግር ኳስ ቡድን የቦርድ ሰብሳቢ አቶ አማረ ዓለሙ ለአብመድ ገልጸዋል፡፡

Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ባህር_ዳር_ከነማ

አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ ለአንድ ዓመት ባሕር ዳር ከነማን ለማሰልጠን ዛሬ ፈርሟል፡፡ ቡድኑን ለማሰልጠን በቃል ደረጃ ተስማምቶ የነበረው አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ ዛሬ ሐምሌ 30/2011 ዓ.ም ፊርማውን አስቀምጧል።

Via #AMMA
ፎቶ: #SoccerEthiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia