የጎርፍ እና የእሳት አደጋዎች #በአዲስ_አበባ፦
በአዲስ አበባ ከተማ #ቅዳሜና #እሁድ ሁለት የእሳት እንዲሁም ሶስት የጎርፍ አደጋዎች እንደተከሰቱ የእሳትና የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ በአደጋዎቹ ሳብያም የሰው ሂወት አለመጥፋቱን የኮሚሽኑ የህዝብ ግኑኝነት ባለሙያው አቶ ሲለሺ ተስፋዬ ለኢትዮ ኤፍ ኤም ራድዮ ገልጸዋል፡፡
የእሳት አደጋዎቹ የደረሱት በአዲስ ከታማ ክፍለ ከተማ መርካቶ በርበሬ በረንዳ ላይ በሚገኙ የንግድ ሱቆች ላይ ሲሆን በአደጋው ሳቢያም አንድ ሚሊየን ብር የሚገመት ንብረት ወድቧል ተብሏል። ኮሚሽኑ ሀያ ሚሊየን የሚጠጋ ንብረት ከውድመት ታዲጌያለሁ ብሏል።
ሁለተኛው የእሳት አደጋ የደረሰው በኮሊፌ ክፍለ ከተማ ወረዳ አራት ልዩ ስሙ አለም ባንክ አካባቢ በሚገኙ የንግድ ሱቆች ላይ ሲሆን በአደጋው 850 ሺ ብር የሚጠጋ ንብረት እንደጠፋና ስምንት ሚሊየን የሚገመት ንብረት ደግሞ ማዳን ተችላል፡፡
የጎርፍ አደጋዎቹ የደረሱት ደግሞ ሁለቱ በአራዳ ክፍለ ከተማ ሲሆን አንደኛው በወረዳ አምስት ሶር አምባ ሆቴል አካባቢ ሲሆን ሌላኛው የጎርፍ አደጋ ደግሞ በወረዳ ሁለት ጣሊያን ሰፈር አካባቢ በመኖርያ ቤት የደረሰ የጎርፍ አደጋ ነው። በሁለቱም የጎርፍ አደጋዎች በግምት ሁለት መቶ ሺ ብር የሚገመት ንብረት መጥፋቱ ተገልጿል፡፡
Via #ኢትዮ_ኤፍኤም
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በአዲስ አበባ ከተማ #ቅዳሜና #እሁድ ሁለት የእሳት እንዲሁም ሶስት የጎርፍ አደጋዎች እንደተከሰቱ የእሳትና የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ በአደጋዎቹ ሳብያም የሰው ሂወት አለመጥፋቱን የኮሚሽኑ የህዝብ ግኑኝነት ባለሙያው አቶ ሲለሺ ተስፋዬ ለኢትዮ ኤፍ ኤም ራድዮ ገልጸዋል፡፡
የእሳት አደጋዎቹ የደረሱት በአዲስ ከታማ ክፍለ ከተማ መርካቶ በርበሬ በረንዳ ላይ በሚገኙ የንግድ ሱቆች ላይ ሲሆን በአደጋው ሳቢያም አንድ ሚሊየን ብር የሚገመት ንብረት ወድቧል ተብሏል። ኮሚሽኑ ሀያ ሚሊየን የሚጠጋ ንብረት ከውድመት ታዲጌያለሁ ብሏል።
ሁለተኛው የእሳት አደጋ የደረሰው በኮሊፌ ክፍለ ከተማ ወረዳ አራት ልዩ ስሙ አለም ባንክ አካባቢ በሚገኙ የንግድ ሱቆች ላይ ሲሆን በአደጋው 850 ሺ ብር የሚጠጋ ንብረት እንደጠፋና ስምንት ሚሊየን የሚገመት ንብረት ደግሞ ማዳን ተችላል፡፡
የጎርፍ አደጋዎቹ የደረሱት ደግሞ ሁለቱ በአራዳ ክፍለ ከተማ ሲሆን አንደኛው በወረዳ አምስት ሶር አምባ ሆቴል አካባቢ ሲሆን ሌላኛው የጎርፍ አደጋ ደግሞ በወረዳ ሁለት ጣሊያን ሰፈር አካባቢ በመኖርያ ቤት የደረሰ የጎርፍ አደጋ ነው። በሁለቱም የጎርፍ አደጋዎች በግምት ሁለት መቶ ሺ ብር የሚገመት ንብረት መጥፋቱ ተገልጿል፡፡
Via #ኢትዮ_ኤፍኤም
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#መቐለ
የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ባደረገው ጥሪ መሰረት የመቐለ ንግድ ዘርፍ ማህበራት ባደረገው የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት 519 ሚሊየን ብር ቃል እንደተገባ ነው የተገለፀው።
የክልሉ መንግስት የክልሉን ልማት ለማጠናከር እና ስራ አጥነትን ለመቀነስ በማቀድ የህብረተሰቡን የገንዘብ ድጋፍ በጠየቀው መሰረት ነው ቴሌቶኑ የተካሄደው።
ጥሪውን መሰረት በማድረግም የመቐለ ከተማ ባለሃብቶች ባዘጋጁት ቴሌቶን በክልሉ በሃገሪቱና በተለያዩ የአለም ክፍሎች የሚገኙ የትግራይ ወላጆችና ወዳጆች የበኩላቸውን ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገብተዋል።
በገቢ ማሰባሰቢያው 400 ሚሊዮን ብር ለማስገባት ታቅዶ የነበረ ቢሆንም ከዕቅዱ በላይ ማሳካት ተችሏል። የትግራይ ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል በዝግጅቱ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት በገጠርም ሆነ በከተማ ያለውን ችግር ለመፍታት መንግስት ባደረገው የገንዘብ ድጋፍ ጥሪ ሁሉም የራሱን ድርሻ እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል።
Via #etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ባደረገው ጥሪ መሰረት የመቐለ ንግድ ዘርፍ ማህበራት ባደረገው የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት 519 ሚሊየን ብር ቃል እንደተገባ ነው የተገለፀው።
የክልሉ መንግስት የክልሉን ልማት ለማጠናከር እና ስራ አጥነትን ለመቀነስ በማቀድ የህብረተሰቡን የገንዘብ ድጋፍ በጠየቀው መሰረት ነው ቴሌቶኑ የተካሄደው።
ጥሪውን መሰረት በማድረግም የመቐለ ከተማ ባለሃብቶች ባዘጋጁት ቴሌቶን በክልሉ በሃገሪቱና በተለያዩ የአለም ክፍሎች የሚገኙ የትግራይ ወላጆችና ወዳጆች የበኩላቸውን ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገብተዋል።
በገቢ ማሰባሰቢያው 400 ሚሊዮን ብር ለማስገባት ታቅዶ የነበረ ቢሆንም ከዕቅዱ በላይ ማሳካት ተችሏል። የትግራይ ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል በዝግጅቱ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት በገጠርም ሆነ በከተማ ያለውን ችግር ለመፍታት መንግስት ባደረገው የገንዘብ ድጋፍ ጥሪ ሁሉም የራሱን ድርሻ እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል።
Via #etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደሩ ከባንኮች ጋር በመሆን የከተማዋን ወጣቶች ተጠቃሚ የሚያደርግ የተቀናጀ ማዕከል ሊገነባ ነው፡፡ ኢ/ር ታከለ ኡማ ከሁሉም ባንክ ስራ አስፈፃሚዎች ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ የከተማዋን ወጣቶች ተጠቃሚ ለማድረግ ባንኮቹ ከከተማ አስተዳደሩ ጋር ለመስራት ፍላጎት እንዳላቸው ለኢ/ር ታከለ ኡማ ተናግረዋል፡፡
በዚህም ከከተማ አስተዳደሩ ጋር በመተባበር ዘመናዊ የመኪና ማቆሚያ (ፓርኪንግ ) እና የንግድ ማዕከልን አንድ ላይ ያጣመረ የተቀናጀ ማዕከል (Complex Center ) ለመገንባት እና ለወጣቶች ተጨማሪ የስራ ዕድል ለመፍጠር ከስምምነት ላይ ደርሰዋል፡፡
ኢ/ር ታከለ ኡማ በበኩላቸው የገቢ ግብርን ጨምሮ በንግድ ባንክ ብቻ ይሰጥ የነበረው እና በከተማ አስተዳደሩ ስር የሚሰበሰብ ማንኛውም የክፍያ አሰራር አገልግሎቱ በሁሉም የፋይናንስ ተቋማት(ባንኮች) ማድረግ በሚቻልበት ሁኔታ ዙሪያ ጥናት እየተደረገ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡
በመጨረሻም የባንክ ስራ አስፈፃሚዎቹ የከተማ አስተዳደሩ ለመንግስት ት/ቤት ተማሪዎች ዩኒፎርምን ጨምሮ ሌሎች የትምህርት ቁሳቁሶችን ለማቅረብ እያደረገ ያለውን ተግባር ለመደገፍ ቃል መግባታቸውን ከከንቲባው ፅ/ቤት የተገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
Via @mayorofficeAA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በዚህም ከከተማ አስተዳደሩ ጋር በመተባበር ዘመናዊ የመኪና ማቆሚያ (ፓርኪንግ ) እና የንግድ ማዕከልን አንድ ላይ ያጣመረ የተቀናጀ ማዕከል (Complex Center ) ለመገንባት እና ለወጣቶች ተጨማሪ የስራ ዕድል ለመፍጠር ከስምምነት ላይ ደርሰዋል፡፡
ኢ/ር ታከለ ኡማ በበኩላቸው የገቢ ግብርን ጨምሮ በንግድ ባንክ ብቻ ይሰጥ የነበረው እና በከተማ አስተዳደሩ ስር የሚሰበሰብ ማንኛውም የክፍያ አሰራር አገልግሎቱ በሁሉም የፋይናንስ ተቋማት(ባንኮች) ማድረግ በሚቻልበት ሁኔታ ዙሪያ ጥናት እየተደረገ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡
በመጨረሻም የባንክ ስራ አስፈፃሚዎቹ የከተማ አስተዳደሩ ለመንግስት ት/ቤት ተማሪዎች ዩኒፎርምን ጨምሮ ሌሎች የትምህርት ቁሳቁሶችን ለማቅረብ እያደረገ ያለውን ተግባር ለመደገፍ ቃል መግባታቸውን ከከንቲባው ፅ/ቤት የተገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
Via @mayorofficeAA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ ፍትህና ዴሞክራሲያዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢትዮጵያ ምርጫና የፖለቲካ ፓርቲዎች ረቂቅ አዋጅ ላይ ከፖለቲካ ፓርቲዎችና ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ሊያደርገው የነበረውን ውይይት ለቀጣዩ ሳምንት አራዘመ፡፡ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ 27 ቀን 2011 ዓ.ም ባካሄደው 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 47ኛ መደበኛና ልዩ ስብሰባው የኢትዮጵያ ምርጫና የፖለቲካ ፓርቲዎች ረቂቅ አዋጅን ለዝርዝር ዕይታ ለህግ፣ ፍትህና ዴሞክራሲያዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የመራ መሆኑ ይታወሳል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ኢትዮጵያ እና የአዉሮጳ ኅብረት የአየር ንብረት ክብካቤን በተመለከተ ለሚዉሉ መርሃ-ግብሮች ማስፈፀምያ የሚዉል የ36 ሚሊዮን ዩሮ በጀት ተፈራርመዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#አሳዛኝ_ዜና
በሶሪያ የአማፂያን ይዞታ በሆነ በገበያ ቦታ በተፈፀመ የአየር ጥቃት በትንሹ የ16 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ የአየር ድብደባው በሰሜን ሶሪያ ኢድልብ ግዛት ሰዎች በሚበዙበት የገበያ ቦታ በተፈፀመው በዚህ ጥቃት በትንሹ 16 ሰዎች ሲገደሉ 30 ያህል መቁሰላቸው ተነግሯል፡፡
የአየር ጥቃቱ በሶሪያ ወይንም በሩሲያ የጦር አውሮፕኖች እንደተካሄደ የሶሪያ ተቃዋሚ አክቲቪስቶች ገልጸዋል ነው የተባለው፡፡ በአየር ጥቃቱ ከተማዋ በጭስ ታፍና የነበር እና የጥቃቱ ሰለባዎች የእርዳታ ጥሪ ሲያሰሙ እንደነበረ የአይን እማኖች ተናግረዋል፡፡
የኢድልብ ግዛት በተቃዋሚዎች ቁጥጥር ስር ሲሆን፣ በሩሲያ የሚደገፈው የበሻር አል አላሳድ መንግስት ተደጋጋሚ የአየር ጥቃት የሚፈጽምበት እንደሆነ ዘገባው ያስረዳል፡፡
የአላሳድ መንግስት ይህን ጥቃት ባሳለፍነው ሚያዝያ ወር ከጀመረ ጊዜ አንስቶ ከ2ሺህ በላይ ሰዎች መገደላቸውን እና በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ከመኖሪያ ቀያቸው መፈናቀላቸውም ይነገራል፡፡
ምንጭ፡- አልጀዚራ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በሶሪያ የአማፂያን ይዞታ በሆነ በገበያ ቦታ በተፈፀመ የአየር ጥቃት በትንሹ የ16 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ የአየር ድብደባው በሰሜን ሶሪያ ኢድልብ ግዛት ሰዎች በሚበዙበት የገበያ ቦታ በተፈፀመው በዚህ ጥቃት በትንሹ 16 ሰዎች ሲገደሉ 30 ያህል መቁሰላቸው ተነግሯል፡፡
የአየር ጥቃቱ በሶሪያ ወይንም በሩሲያ የጦር አውሮፕኖች እንደተካሄደ የሶሪያ ተቃዋሚ አክቲቪስቶች ገልጸዋል ነው የተባለው፡፡ በአየር ጥቃቱ ከተማዋ በጭስ ታፍና የነበር እና የጥቃቱ ሰለባዎች የእርዳታ ጥሪ ሲያሰሙ እንደነበረ የአይን እማኖች ተናግረዋል፡፡
የኢድልብ ግዛት በተቃዋሚዎች ቁጥጥር ስር ሲሆን፣ በሩሲያ የሚደገፈው የበሻር አል አላሳድ መንግስት ተደጋጋሚ የአየር ጥቃት የሚፈጽምበት እንደሆነ ዘገባው ያስረዳል፡፡
የአላሳድ መንግስት ይህን ጥቃት ባሳለፍነው ሚያዝያ ወር ከጀመረ ጊዜ አንስቶ ከ2ሺህ በላይ ሰዎች መገደላቸውን እና በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ከመኖሪያ ቀያቸው መፈናቀላቸውም ይነገራል፡፡
ምንጭ፡- አልጀዚራ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#አዲስ_አበባ
ሐምሌ 22 በሃገር አቀፍ ደረጃ ለሚካሄደው የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር በአዲስ አበባ ከተማ ደረጃ የጉድጓድ ቁፋሮ በዛሬው ዕለት ኢ/ር ታከለ ኡማ በተገኙበት ተጀምሯል፡፡ በዛሬው ዕለት ብቻ በከተማዋ ሁሉም ወረዳዎች ከ1.5 ሚሊየን በላይ ጉድጓዶች ህብረተሰቡን እና ተቋማትን በማሳተፍ ተካሂዷል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ በከተማ ደረጃ የሶስት ሚሊዮን ችግኝ ተከላ ለማካሄድ የቦታ መረጣ ጨምሮ የችግኝ አቅርቦት እና ሌሎች አስፈላጊ ቅድመ ዝግጅቶችን በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል፡፡
Via @mayorofficeAA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሐምሌ 22 በሃገር አቀፍ ደረጃ ለሚካሄደው የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር በአዲስ አበባ ከተማ ደረጃ የጉድጓድ ቁፋሮ በዛሬው ዕለት ኢ/ር ታከለ ኡማ በተገኙበት ተጀምሯል፡፡ በዛሬው ዕለት ብቻ በከተማዋ ሁሉም ወረዳዎች ከ1.5 ሚሊየን በላይ ጉድጓዶች ህብረተሰቡን እና ተቋማትን በማሳተፍ ተካሂዷል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ በከተማ ደረጃ የሶስት ሚሊዮን ችግኝ ተከላ ለማካሄድ የቦታ መረጣ ጨምሮ የችግኝ አቅርቦት እና ሌሎች አስፈላጊ ቅድመ ዝግጅቶችን በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል፡፡
Via @mayorofficeAA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#አብዛን_ንግድ_ስራ
"ቦታው በፖሊስ ተከቧል ሰውየውም ታስሯል ምንም አይነት ምዝገባ የለም ማንም እንዳይመጣም ብለዋል።" #emy
20,000 ሰው እንፈልጋለን ለተባለው የስራ ማስታወቂያ ለመመዝገብ ወደ ስፍራው የሄዱት የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት ይህን ፎቶ አንስተው ልከዋል...
"...በድርጅታችን ቢሮ ቁጥር 560 ላይ ተከራይቶ ይሰራ የነበረው ለጊዜው ምዝገባው እንደሌለ በትህትና እንገልፃለን!"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ቦታው በፖሊስ ተከቧል ሰውየውም ታስሯል ምንም አይነት ምዝገባ የለም ማንም እንዳይመጣም ብለዋል።" #emy
20,000 ሰው እንፈልጋለን ለተባለው የስራ ማስታወቂያ ለመመዝገብ ወደ ስፍራው የሄዱት የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት ይህን ፎቶ አንስተው ልከዋል...
"...በድርጅታችን ቢሮ ቁጥር 560 ላይ ተከራይቶ ይሰራ የነበረው ለጊዜው ምዝገባው እንደሌለ በትህትና እንገልፃለን!"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ናዝራዊት_አበራ
እፅ በማዘዋወር #ተጠርጥራ ቻይና ጉዋንዡ እስር ቤት የምትገኘው #ኢትዮጵያዊቷ ናዝራዊት አበራ ከወር በፊት ለመጀመሪያ ጊዜ ፍርድ ቤት መቅረቧንና የመጨረሻውን ፍርድ እየተጠባበቁ እንደሆነ እህቷ #ቤተልሔም_አበራ ለቢቢሲ ገለፁ።
ናዝራዊት አበራ በቻይና በእፅ ዝውውር ተጠርጥራ በቁጥጥር ሥር መዋሏ ከተሰማ ስድስት ወራቶች አልፈዋል።
አንድ ሰው እፅ ሲያዘዋውር ከተገኘ #የሞት ፍርድ እንዲበየንበት የሚያዘው የቻይና ህግ በናዝራዊት ላይ ተግባራዊ ይሆናል በሚል በቤተሰቦቿ፣ በቅርብ ዘመዶቿ እንዲሁም በበርካታ ሰዎች ዘንድ ስጋትን አሳድሯል።
የቢቢሲን ዘገባ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/NA-07-22
እፅ በማዘዋወር #ተጠርጥራ ቻይና ጉዋንዡ እስር ቤት የምትገኘው #ኢትዮጵያዊቷ ናዝራዊት አበራ ከወር በፊት ለመጀመሪያ ጊዜ ፍርድ ቤት መቅረቧንና የመጨረሻውን ፍርድ እየተጠባበቁ እንደሆነ እህቷ #ቤተልሔም_አበራ ለቢቢሲ ገለፁ።
ናዝራዊት አበራ በቻይና በእፅ ዝውውር ተጠርጥራ በቁጥጥር ሥር መዋሏ ከተሰማ ስድስት ወራቶች አልፈዋል።
አንድ ሰው እፅ ሲያዘዋውር ከተገኘ #የሞት ፍርድ እንዲበየንበት የሚያዘው የቻይና ህግ በናዝራዊት ላይ ተግባራዊ ይሆናል በሚል በቤተሰቦቿ፣ በቅርብ ዘመዶቿ እንዲሁም በበርካታ ሰዎች ዘንድ ስጋትን አሳድሯል።
የቢቢሲን ዘገባ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/NA-07-22
6 ቀን ቀረው! #እንገናኝ
የዚህ ገፅ ባለቤቶች ሁላችሁም እንደሆናቹ ታውቃላችሁ። ላለፉት አመታት ከተቸገረው ጋር ስትቸገሩ የቆያችሁ፣ በየቦታው ሰላም ሲደፈርስ ቁጭ ባላችሁ ስትጨነቁ ስታድሩ የቆያችሁ፣ እውነተኛና በአይናቹ ያያችሁትን የተረጋገጠ መረጃ ለህዝብ ስታደርሱ የቆያችሁ፣ የታመሙትን #ስታሳክሙ የቆያችሁ፣ በሀዘን ወቅት #ብሄር እና #ዘር ሳትለዩ ስለሰው ልጅ ሁሉ ስታለቅሱ የነበራችሁ፣ ለሀገራችሁ ሰላም መሆን የበኩላችሁን ድርሻ ስትወጡ የቆያችሁ፣ ለመልካም ነገሮ ቀድማችሁ ስትደርሱ የነበራችሁት እናተው ናችሁ!! አዎን ክብር ይገባችኃል!! በሰውነት ጥላ ስር ያሰባሰብን፤ በልዩነቶቻችን የምንከባበርበት፤ በንግግር ችግሮችን የምንፈታበት፤ ጥላቻን የምንፀየፍበት፤ ለሀገር ሰላም ቅድሚያ የምንሰጥበት TIKVAH-ETH #ቤታችን ከተመሰረተ እንሆ ሁለተኛ አመቱን ሊያከብር ሀምሌ 21 ቀጠሮ ይዟል። የዚህ ገፅ ባለቤት #እኔም ነኝ የምትሉ ሁሉ ይህ ቀን የናተ ነውና እሁድ ሀምሌ 21 በአበበች ጎበና ሕፃናት እንክብካቤ እና ልማት ድርጅት ተገኙ፤ ከእናታችሁም #ምርቃት ተቀበሉ!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የዚህ ገፅ ባለቤቶች ሁላችሁም እንደሆናቹ ታውቃላችሁ። ላለፉት አመታት ከተቸገረው ጋር ስትቸገሩ የቆያችሁ፣ በየቦታው ሰላም ሲደፈርስ ቁጭ ባላችሁ ስትጨነቁ ስታድሩ የቆያችሁ፣ እውነተኛና በአይናቹ ያያችሁትን የተረጋገጠ መረጃ ለህዝብ ስታደርሱ የቆያችሁ፣ የታመሙትን #ስታሳክሙ የቆያችሁ፣ በሀዘን ወቅት #ብሄር እና #ዘር ሳትለዩ ስለሰው ልጅ ሁሉ ስታለቅሱ የነበራችሁ፣ ለሀገራችሁ ሰላም መሆን የበኩላችሁን ድርሻ ስትወጡ የቆያችሁ፣ ለመልካም ነገሮ ቀድማችሁ ስትደርሱ የነበራችሁት እናተው ናችሁ!! አዎን ክብር ይገባችኃል!! በሰውነት ጥላ ስር ያሰባሰብን፤ በልዩነቶቻችን የምንከባበርበት፤ በንግግር ችግሮችን የምንፈታበት፤ ጥላቻን የምንፀየፍበት፤ ለሀገር ሰላም ቅድሚያ የምንሰጥበት TIKVAH-ETH #ቤታችን ከተመሰረተ እንሆ ሁለተኛ አመቱን ሊያከብር ሀምሌ 21 ቀጠሮ ይዟል። የዚህ ገፅ ባለቤት #እኔም ነኝ የምትሉ ሁሉ ይህ ቀን የናተ ነውና እሁድ ሀምሌ 21 በአበበች ጎበና ሕፃናት እንክብካቤ እና ልማት ድርጅት ተገኙ፤ ከእናታችሁም #ምርቃት ተቀበሉ!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#አብዛን_ንግድ
"ዛሬ ከጠዋት እስከማታ ድረስ የነበረውን ሁኔታ ስንከታተል ነው የዋልነው የስራው ባለቤት ዕድሜው ከ 24-26 የሚገመት በጣም ወጣት የሚባል አይነት ነው ዛሬ ከቀኑ 10:00 ሰዓት አካባቢ በፖሊስ ታጅቦ ልደታ በሚገኘው የፍሊንትስቶንስ ህንፃ ወደተከራየው ቢሮ መጥቶ ነበር ወደ 1400 ያክል ተመዝጋቢ እንደነበር እና ወደ 3.4 ሚሊዮን ብር አካባቢ እንደሰበሰበ ሰምተናል አንዲት አብራው የምዝገባውን ስራ የምትሰራ ፀሀፊም ታስራ መጥታ ነበር የቅጥር ውል ብቻ እንዳላት እና ሌላውን ነገር እንደማታውቅ ተናግራለች ብዙ ግርግር ነበር ፖሊሶችም ክፍያውን በባንክ የፈፀመ እና ሲፒኦ እጁ ላይ የሚገኝ ተመዝጋቢ ፖሊስ ጣቢያ መጥቶ እንዲያመለክት እና ገንዘቡ ተመላሽ የሚሆንበትን መንገድ እንደሚፈልጉ አስረድተዋል!" Abi ነኝ~የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባል
🏷20 ሺ ሰው ይፈለግበታል ለተባለው ለዚህ የስራ ቅጥር ማስታወቂያ ከአዲስ አበባ ራቅ ካሉ ከተሞች /ከጎንደር እና ከነቀምቴ ሳይቀር/ ወጣቶች ለማመልከት መጥተው ነበር።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ዛሬ ከጠዋት እስከማታ ድረስ የነበረውን ሁኔታ ስንከታተል ነው የዋልነው የስራው ባለቤት ዕድሜው ከ 24-26 የሚገመት በጣም ወጣት የሚባል አይነት ነው ዛሬ ከቀኑ 10:00 ሰዓት አካባቢ በፖሊስ ታጅቦ ልደታ በሚገኘው የፍሊንትስቶንስ ህንፃ ወደተከራየው ቢሮ መጥቶ ነበር ወደ 1400 ያክል ተመዝጋቢ እንደነበር እና ወደ 3.4 ሚሊዮን ብር አካባቢ እንደሰበሰበ ሰምተናል አንዲት አብራው የምዝገባውን ስራ የምትሰራ ፀሀፊም ታስራ መጥታ ነበር የቅጥር ውል ብቻ እንዳላት እና ሌላውን ነገር እንደማታውቅ ተናግራለች ብዙ ግርግር ነበር ፖሊሶችም ክፍያውን በባንክ የፈፀመ እና ሲፒኦ እጁ ላይ የሚገኝ ተመዝጋቢ ፖሊስ ጣቢያ መጥቶ እንዲያመለክት እና ገንዘቡ ተመላሽ የሚሆንበትን መንገድ እንደሚፈልጉ አስረድተዋል!" Abi ነኝ~የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባል
🏷20 ሺ ሰው ይፈለግበታል ለተባለው ለዚህ የስራ ቅጥር ማስታወቂያ ከአዲስ አበባ ራቅ ካሉ ከተሞች /ከጎንደር እና ከነቀምቴ ሳይቀር/ ወጣቶች ለማመልከት መጥተው ነበር።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ባህር_ዳር
የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽነር #አበረ_አዳሙ ለክልሉ ምክር ቤት ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ በአማራ መገናኛ ብዙኻን ዛሬ ባስተላለፉት ማብራሪያ የሰኔ 15ቱ የባለ ሥልጣናት ግድያ ወንጀል ምርመራ እስካሁን ያልተጠናቀቀው ወንጀሉ ውስብስብና ምርመራው ዘርፈ ብዙ ስለሆነ መሆኑን ጠቅሰው፣ በቅርብ ዝርዝር ሪፖርት እናቀርባለን ብለዋል፡፡ ሴራውን በማክሸፋችን ክልላችን ከመፍረስ አድነነዋል፤ ባንቆጣጠረው ኖሮ ግን የባሰ ትርመስ ይፈጠር ነበር ብለዋል፡፡ እስካሁን በተደረሰበት ድምዳሜ ከጀርባ ስላሉ አካላት ይህ ነው ተብሎ የሚቀርብ ድምዳሜ እንደሌለ ተናግረዋል፡፡ አማራን በጎጥ ለመከፋፈል #ፌስቡክ ላይ የሚሰሩ ሃይሎች ግን ከባድ ችግር ስለፈጠሩብን መንግሥት ያግዘን ሲሉ ጥሪ አድርገዋል፡፡
Via #wazemaradio
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽነር #አበረ_አዳሙ ለክልሉ ምክር ቤት ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ በአማራ መገናኛ ብዙኻን ዛሬ ባስተላለፉት ማብራሪያ የሰኔ 15ቱ የባለ ሥልጣናት ግድያ ወንጀል ምርመራ እስካሁን ያልተጠናቀቀው ወንጀሉ ውስብስብና ምርመራው ዘርፈ ብዙ ስለሆነ መሆኑን ጠቅሰው፣ በቅርብ ዝርዝር ሪፖርት እናቀርባለን ብለዋል፡፡ ሴራውን በማክሸፋችን ክልላችን ከመፍረስ አድነነዋል፤ ባንቆጣጠረው ኖሮ ግን የባሰ ትርመስ ይፈጠር ነበር ብለዋል፡፡ እስካሁን በተደረሰበት ድምዳሜ ከጀርባ ስላሉ አካላት ይህ ነው ተብሎ የሚቀርብ ድምዳሜ እንደሌለ ተናግረዋል፡፡ አማራን በጎጥ ለመከፋፈል #ፌስቡክ ላይ የሚሰሩ ሃይሎች ግን ከባድ ችግር ስለፈጠሩብን መንግሥት ያግዘን ሲሉ ጥሪ አድርገዋል፡፡
Via #wazemaradio
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#አሳዛኝ_ዜና
ሶማልያ ዋና ከተማ #ሞቃዲሾ ውስጥ ዛሬ በደረሰ የቦምብ ፍንዳታ፣ በትንሹ 17 ሰዎች #መሞታቸውን የሆስፒታል ምንጮችን ጠቅሶ ቪኦኤ ዘገበ። የሞቃዲሾ ትልቁ ሆስፒታል ዳይሬክተር ዶ/ር ሞሓመድ ዩሱፍ እንደገለፁት፣ ሌሎች 28 ቁስለኞች ሆስፒታል ገብተዋል። አደጋው የደረሰው አንድ ተጠርጣሪ አጥፍቶ ጠፊ፣ ይጓዝባት የነበረችውን ተሽከርካሪ፣ ሕዝብ በሚበዛበት የሞቃዲሾ አውራ-ጎዳና መጋጠሚያ ላይ በማፈንዳቱ እንደሆነም ተገልጿል። ለፍንዳታው አል-ሻባብ ኃላፊነት መውሰዱንም አስታውቋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሶማልያ ዋና ከተማ #ሞቃዲሾ ውስጥ ዛሬ በደረሰ የቦምብ ፍንዳታ፣ በትንሹ 17 ሰዎች #መሞታቸውን የሆስፒታል ምንጮችን ጠቅሶ ቪኦኤ ዘገበ። የሞቃዲሾ ትልቁ ሆስፒታል ዳይሬክተር ዶ/ር ሞሓመድ ዩሱፍ እንደገለፁት፣ ሌሎች 28 ቁስለኞች ሆስፒታል ገብተዋል። አደጋው የደረሰው አንድ ተጠርጣሪ አጥፍቶ ጠፊ፣ ይጓዝባት የነበረችውን ተሽከርካሪ፣ ሕዝብ በሚበዛበት የሞቃዲሾ አውራ-ጎዳና መጋጠሚያ ላይ በማፈንዳቱ እንደሆነም ተገልጿል። ለፍንዳታው አል-ሻባብ ኃላፊነት መውሰዱንም አስታውቋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በደቡብ ክልል ካለፈው ሐሙስ ወዲህ በተከሰተ ተቃውሞ፣ ግጭት እና ሁከት የሞቱት ሰዎች ቁጥር ወደ 60 መጠጋቱን ተቃዋሚው የሲዳማ አርነት ንቅናቄ (ሲአን) አስታወቀ። የሲአን ዋና ጸሐፊ አቶ ለገሠ ላንቃሞ ዛሬ ለጀርመን ራድዮ እንደተናገሩት በይርጋለም፣ አለታ ወንዶ እና ለኩ ከተሞች እንደዚሁም ከሁላ (ሀገረ ሰላም) እና ማልጋ ወረዳዎች ባሰባሰቡዋቸው መረጃዎች የሟቾቹ ቁጥር ቀድሞ ከነበረው አሻቅቧል።
ዛሬ ወደ ማልጋ ወረዳ መጉዋዛቸውን የተናገሩት ዋና ጸሐፊው ከቀናት በፊት የወረዳው ነዋሪዎች ከመከላከያ እና ከልዩ ኃይል ጋር በተጋጩበት ወቅት ከቆስሉት መካከል የተወሰኑት በመሞታቸው በዚያ የነበረው የሟቾቹ ቁጥርም ጨምሯል። በማልጋ ወረዳ በፀጥታ ኃይሉ እና በሕዝቡ መካከል በተፈጠረ ግጭት የሞቱት ቁጥር 14 እንደነበረ የተናገሩት አቶ ለገሠ ከቆሰሉት ውስጥ 4 ተጨማሪ ሰዎች በመሞታቸው የሟቾች ቁጥር 18 መድረሱን አስረድተዋል። በሌሎች ከተሞች ተመሳሳይ ሁኔታ መኖሩንም ገልጸዋል።
«ማልጋ ዛሬ የሄድኩት ቀብር ነበር እና የቆሰሉ ሰዎች ነበሩ፤ በእለቱ ያልሞቱ እነዛም የቆሰሉትም ሞተዋል። በዛ ቀብር ላይም ነበርኩ። ይርጋለምም አምስት ነበር የሞተው፤ አለታ ወንዶ ላይ አንድ ሞቷል። ለኩ ላይ አምስት ሞቷል። በአጠቃላይ ከሀገረ ሰላሙ ጋር ወደ 60 እየተጠጋ ነው።» በማልጋ ወረዳ በተከሰተው ግጭት ሕዝቡ መደናገጡን የተናገሩት አቶ ለገሠ ባለሥልጣናት ህዝቡን የማረጋጋት ሥራ በማከናወን ላይ ናቸው ብለዋል። ሲአን በሲዳማ ባለው አጠቃላይ ሁኔታ ላይ ነገ በሐዋሳ መግለጫ እንደሚሰጥም አቶ ለገሠ ጨምረው ገልጸዋል።
Via የጀርመን ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ዛሬ ወደ ማልጋ ወረዳ መጉዋዛቸውን የተናገሩት ዋና ጸሐፊው ከቀናት በፊት የወረዳው ነዋሪዎች ከመከላከያ እና ከልዩ ኃይል ጋር በተጋጩበት ወቅት ከቆስሉት መካከል የተወሰኑት በመሞታቸው በዚያ የነበረው የሟቾቹ ቁጥርም ጨምሯል። በማልጋ ወረዳ በፀጥታ ኃይሉ እና በሕዝቡ መካከል በተፈጠረ ግጭት የሞቱት ቁጥር 14 እንደነበረ የተናገሩት አቶ ለገሠ ከቆሰሉት ውስጥ 4 ተጨማሪ ሰዎች በመሞታቸው የሟቾች ቁጥር 18 መድረሱን አስረድተዋል። በሌሎች ከተሞች ተመሳሳይ ሁኔታ መኖሩንም ገልጸዋል።
«ማልጋ ዛሬ የሄድኩት ቀብር ነበር እና የቆሰሉ ሰዎች ነበሩ፤ በእለቱ ያልሞቱ እነዛም የቆሰሉትም ሞተዋል። በዛ ቀብር ላይም ነበርኩ። ይርጋለምም አምስት ነበር የሞተው፤ አለታ ወንዶ ላይ አንድ ሞቷል። ለኩ ላይ አምስት ሞቷል። በአጠቃላይ ከሀገረ ሰላሙ ጋር ወደ 60 እየተጠጋ ነው።» በማልጋ ወረዳ በተከሰተው ግጭት ሕዝቡ መደናገጡን የተናገሩት አቶ ለገሠ ባለሥልጣናት ህዝቡን የማረጋጋት ሥራ በማከናወን ላይ ናቸው ብለዋል። ሲአን በሲዳማ ባለው አጠቃላይ ሁኔታ ላይ ነገ በሐዋሳ መግለጫ እንደሚሰጥም አቶ ለገሠ ጨምረው ገልጸዋል።
Via የጀርመን ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ኢዜማ
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ/#ኢዜማ/ በሀገሪቱ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ በነገው ዕለት ጋዜጣዊ መግለጫ እንደሚሰጥ አሳውቋል። መግለጫውን የሚሰጠው ከጠዋቱ 4 ሰዓት ጀምሮ በቅሎ ቤት አካባቢ በሚገኘው የኢዜማ ጽሕፈት ቤት እንደሆነ ነው ፓርቲው የገለፀው። በሚሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ሁሉም የሀገር ውስጥ እና የውጭ መገናኛ ብዙሃን እንዲገኙም ጥሪ አስተላልፏል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ/#ኢዜማ/ በሀገሪቱ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ በነገው ዕለት ጋዜጣዊ መግለጫ እንደሚሰጥ አሳውቋል። መግለጫውን የሚሰጠው ከጠዋቱ 4 ሰዓት ጀምሮ በቅሎ ቤት አካባቢ በሚገኘው የኢዜማ ጽሕፈት ቤት እንደሆነ ነው ፓርቲው የገለፀው። በሚሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ሁሉም የሀገር ውስጥ እና የውጭ መገናኛ ብዙሃን እንዲገኙም ጥሪ አስተላልፏል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ባለ_1_መኝታ🔝
የመከላከያ ሰራዊት አባል ለሆናችሁ የTIKVAH-ETH ቤተሰቦች በሙሉ፦
የመከ/ሰራዊት ፋውንዴሽን #የጋራ መኖሪያ ቤት ተመዝጋቢዎች እጣ የወጣላቸው እና የቤት እድለኞች ቼክሊስት!
#TIKVAH_ETHIOPIA
#ሼር #share
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የመከላከያ ሰራዊት አባል ለሆናችሁ የTIKVAH-ETH ቤተሰቦች በሙሉ፦
የመከ/ሰራዊት ፋውንዴሽን #የጋራ መኖሪያ ቤት ተመዝጋቢዎች እጣ የወጣላቸው እና የቤት እድለኞች ቼክሊስት!
#TIKVAH_ETHIOPIA
#ሼር #share
@tsegabwolde @tikvahethiopia