አቶ ሽመልስና አቶ አዲሱ🛫ደንቢዶሎ🔝
የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሰት ምክትል ፕሬዝደንት አቶ #ሽመልስ_አብዲሳ እና የኦሮሞ ዴክራቲክ ፓርቲ ማዕከላዊ ፅ/ቤት ሀላፊ አቶ #አዲሱ_አረጋ ከደንቢዶሎ ከተማ ነዋሪዎች ጋር ለመወያየት ዛሬ ወደ #ደንቢዶሎ አቅንተዋል፡፡
Via #OBN
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሰት ምክትል ፕሬዝደንት አቶ #ሽመልስ_አብዲሳ እና የኦሮሞ ዴክራቲክ ፓርቲ ማዕከላዊ ፅ/ቤት ሀላፊ አቶ #አዲሱ_አረጋ ከደንቢዶሎ ከተማ ነዋሪዎች ጋር ለመወያየት ዛሬ ወደ #ደንቢዶሎ አቅንተዋል፡፡
Via #OBN
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የኦሮሚያ ብሮድካስቲንግ ኔትወርክ (OBN) በቅርቡ በሱማሊኛ ቋንቋ ስርጭት የሚጀምር መሆኑ ተገለፀ፡፡ ይህ የተገለፀው በኣዳማ እየተካሄደ ባለው የኦሮሚያና የሱማሌ ክልሎች የህዝብ ለህዝብ መድረክ ላይ ነው፡፡ የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ በመድረኩ ላይ እንደገለፁት የሁለቱን ክልሎች ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር የኦሮሚያ ብሮድካስቲንግ ኔትወርክ (OBN) በቅርቡ በሱማሊኛ ቋንቋ ስርጭት ይጀምራል ብለዋል፡፡
Via #OBN
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #OBN
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ለላፉት ሁለት አመታት ባጋጠማት ህመም በዱባይ ራሺዲያ ሆስፒታል በህክምና ላይ የቆየችው ሰርካለም ታመነ በዱባይ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ቆንስላ ጽ/ቤትና በዱባይ የኢትዮጵያዊያን ኮሚኒቲ ማህበር ድጋፍና በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል ባደረገው ክትትልና ድጋፍ ትናንት ግንቦት 7 ቀን 2011 ዓ.ም ወደ አገሯ ተመልሳለች፡፡ በራሺድ ሆስፒታል በህክምና ላይ የነበረችው ሶፊያት መሀመድ ሚያዚያ 22 ቀን 2011 ዓ.ም ወደ አገሯ መመለሷ የሚታወስ ነው፡፡ ሶፊያ በኢ.ፌ.ዲ.ሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ድጋፍ በአቤት ሆስፒታል ህክምናዋን እየተከታተለች ትገኛለች፡፡
Via #OBN
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #OBN
@tsegabwolde @tikvahethiopia