TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#update አቶ #በረከት_ስምዖን እና አቶ #ታደሰ_ካሳ የእምነት ክህደት ቃላቸውን እንዲሰጡ ለሚያዝያ 14 ቀን ተቀጠሩ፡፡ በጥረት ኮርፖሬት የሀብት ምዝበራ ተጠርጥረው በፍርድ ቤት ጉዳያቸው እየታዬ የሚገኙት አቶ በረከት ስምዖንና አቶ ታደሰ ካሳ #የተከሰሱበት ዝርዝር ጉዳይ ትናንት በጽሑፍ ደርሷቸዋል፡፡ ዛሬ ፍርድ ቤት የቀረቡት ተጠርጣሪዎቹ ጽሑፉ ብዛት ስላለው በአግባቡ አንብበውና ተረድተው የእምነት ክህደት ቃላቸውን ለመስጠት ተጨማሪ ጊዜ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል፡፡ ፍርድ ቤቱም የተከሳሾቹን አቤቱታ ተመልክቶ ለሚያዝያ 14 ቀን 2011ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia