ፍትሀዊ ነው ፍርዱ? በምዕራብ ጎጃም ዞን በይልማና ዴንሳ ወረዳ ፖሊስ ጽ/ ቤት ከእስረኞች ማደሪያ ግቢ ውስጥ ተረኛ ጥበቃ የሆነው ፖሊስ ኮንስታብል እረታ እሸቱ በእስር የነበረችን የ22 ዓመቷን ግለሰብ አዲሴ እሸቴን ሚያዚያ
13/08/2010 ዓ/ም ከእስር ቤቱ አውጥቶ በመሳሪያ በማስፈራራት፣ በመደብደብ ከጥበቃዎች ማደሪያ ክፍል ውስጥ በማስገባት አስገድዶ የደፈረ ሲሆን በአቃቢ
ህግ ተከሶ ፍርድ ቤቱ ሚያዚያ 19/08/2010 ዓ/ም በዋለው ችሎት 2 ዓመት ከ3 ወር #ቀላል እስራት ተፈረደበት፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
13/08/2010 ዓ/ም ከእስር ቤቱ አውጥቶ በመሳሪያ በማስፈራራት፣ በመደብደብ ከጥበቃዎች ማደሪያ ክፍል ውስጥ በማስገባት አስገድዶ የደፈረ ሲሆን በአቃቢ
ህግ ተከሶ ፍርድ ቤቱ ሚያዚያ 19/08/2010 ዓ/ም በዋለው ችሎት 2 ዓመት ከ3 ወር #ቀላል እስራት ተፈረደበት፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የአዲስ አበባ ፖሊስ⬇️
በአዲስ ዓመት ዋዜማ በአዲስ አበባ ከተማ በደረሰ የትራፊክ #አደጋ የ3 ሰዎች ሕይወት ሲያልፍ በ6 ሰዎች ላይ ደግሞ #ከባድ እና #ቀላል የመቁሰል አደጋ መድረሱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ገለፀ፡፡
የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያ ኢንስፔክተር ማርቆስ ታደሰ በተለይ ለኢቲቪ በስልክ እንደገለፁት አደጋዎቹ የደረሱት በአቃቂ፣ ቦሌ እና የካ ክፍለ ከተሞች ነው፡፡
አደጋዎቹ የደረሱት እግረኞች መንገድ በማቋረጥ ላይ ባሉበት ወቅት መሆኑን የገለፁት ባለሙያው የአደጋው መንስኤ እየተጣራ ነው ብለዋል፡፡
በሌላ በኩል የእሳትና ድንገተኛ አደጋዎች መከላከል እና መቆጣጠር ባለሥልጣን በዋዜማውም ሆነ በዛሬው ዕለት ምንም አይነት የእሳት አደጋ #አለመከሰቱን ገልጿል፡፡
በአዲሱ ዓመት ሕብረተሰቡ ከተለያዩ አደጋዎች እራሱን እንዲጠብቅና ጥንቃቄ እንዲያደርግ መስሪያ ቤቶቹ አሳስበዋል።
©etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በአዲስ ዓመት ዋዜማ በአዲስ አበባ ከተማ በደረሰ የትራፊክ #አደጋ የ3 ሰዎች ሕይወት ሲያልፍ በ6 ሰዎች ላይ ደግሞ #ከባድ እና #ቀላል የመቁሰል አደጋ መድረሱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ገለፀ፡፡
የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያ ኢንስፔክተር ማርቆስ ታደሰ በተለይ ለኢቲቪ በስልክ እንደገለፁት አደጋዎቹ የደረሱት በአቃቂ፣ ቦሌ እና የካ ክፍለ ከተሞች ነው፡፡
አደጋዎቹ የደረሱት እግረኞች መንገድ በማቋረጥ ላይ ባሉበት ወቅት መሆኑን የገለፁት ባለሙያው የአደጋው መንስኤ እየተጣራ ነው ብለዋል፡፡
በሌላ በኩል የእሳትና ድንገተኛ አደጋዎች መከላከል እና መቆጣጠር ባለሥልጣን በዋዜማውም ሆነ በዛሬው ዕለት ምንም አይነት የእሳት አደጋ #አለመከሰቱን ገልጿል፡፡
በአዲሱ ዓመት ሕብረተሰቡ ከተለያዩ አደጋዎች እራሱን እንዲጠብቅና ጥንቃቄ እንዲያደርግ መስሪያ ቤቶቹ አሳስበዋል።
©etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ዱላ አታቀብሉ፤ አታጋግሉ!⬇️
የኦነግ አመራሮች አቀባበል #ያማረ እንዲሆን እና የኦነግ ደጋፊ የሆኑ ወንድሞች ደሥ እንዲላቸው ማገዝ #ተገቢ ነው። ከፀቡ በፊትም በሰከነ
መንገድ #ተነጋግሮ መግባባት መልመድ አለብን። አላሥፈላጊ የሆነ #ፉክክር እና #ብሽሽቅ አያሥፈልገንም።
ለወጣቱ ለባለፉት 27 ዓመታት ሲሰበክለት የኖረው #ልዩነት እንጅ ወንድማማችነት እና መተባበር አይደለም። ሥለዚህ በትንሽ ነገር ወደፀብ ለማምራት ቀላል ሆኗል። ጦር ለማወጅም ማሰላሰል አያሥፈልግም። #ሞባይልን ወጣ አድርጎ መተኮሥ ነው። ሃላፊነት የማይሰማው እና #ቢራ እየጠጣ "አትነሳም ወይ" የሚል ብዙ ነው። የእብድ ገላጋዩ እና ዱላ አቀባዩ የትየለሌ ነው። የሚመክር እና አንተም ተው፣ አንተም ተው የሚል ነው የሚያሥፈልገን። በዚህ የተነሳም ሰፊው መንገድ ይጠበናል። #የምንፈልገውን ባንዲራ ለመሥቀል ሌላውን ማውረድ ተገቢ አይደለም።
ሌሎችም የሚፈልጉትን እና #አርማየ ነው የሚሉትን ቢሰቅሉ የሌላውን #መብት እሥካልነኩ ድረሥ #መብታቸው ነው። ሥንተባበር ሁሉም #ቀላል ይሆናል። ሆደ ሰፊነት ያሥፈልጋል።
ፌሥቡክ ላይ የምታጋግሉ ሰከን በሉ!
.
.
ከዳንኤል ተፈራ (የቀድሞው የአንድነት ፓርቲ አመራር አባል)
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኦነግ አመራሮች አቀባበል #ያማረ እንዲሆን እና የኦነግ ደጋፊ የሆኑ ወንድሞች ደሥ እንዲላቸው ማገዝ #ተገቢ ነው። ከፀቡ በፊትም በሰከነ
መንገድ #ተነጋግሮ መግባባት መልመድ አለብን። አላሥፈላጊ የሆነ #ፉክክር እና #ብሽሽቅ አያሥፈልገንም።
ለወጣቱ ለባለፉት 27 ዓመታት ሲሰበክለት የኖረው #ልዩነት እንጅ ወንድማማችነት እና መተባበር አይደለም። ሥለዚህ በትንሽ ነገር ወደፀብ ለማምራት ቀላል ሆኗል። ጦር ለማወጅም ማሰላሰል አያሥፈልግም። #ሞባይልን ወጣ አድርጎ መተኮሥ ነው። ሃላፊነት የማይሰማው እና #ቢራ እየጠጣ "አትነሳም ወይ" የሚል ብዙ ነው። የእብድ ገላጋዩ እና ዱላ አቀባዩ የትየለሌ ነው። የሚመክር እና አንተም ተው፣ አንተም ተው የሚል ነው የሚያሥፈልገን። በዚህ የተነሳም ሰፊው መንገድ ይጠበናል። #የምንፈልገውን ባንዲራ ለመሥቀል ሌላውን ማውረድ ተገቢ አይደለም።
ሌሎችም የሚፈልጉትን እና #አርማየ ነው የሚሉትን ቢሰቅሉ የሌላውን #መብት እሥካልነኩ ድረሥ #መብታቸው ነው። ሥንተባበር ሁሉም #ቀላል ይሆናል። ሆደ ሰፊነት ያሥፈልጋል።
ፌሥቡክ ላይ የምታጋግሉ ሰከን በሉ!
.
.
ከዳንኤል ተፈራ (የቀድሞው የአንድነት ፓርቲ አመራር አባል)
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የተኩስ ልውውጡ ምክንያት በአፓርታማው ጠባቂ(ፌደራል ፖሊስ) እና በሌሎች የፌደራል ፖሊሶች መካከል የተፈጠረ #አለመግባባት እንደነበረና በተኩስ ልውውጡም 2 አባሎች #ህይወታቸው ሲያልፍ 4 አባሎች ላይ #ቀላል ጉዳት መድረሱን ኮማንደር ብርሃነ ለetv በስልክ መስመር ገብተው ገልፀዋል። #በነዋሪዎች ላይ የደረሰ ምንም ጉዳት የለም።
ቦሌ መንገድ በሚገኘው የፓርላማ አባላት መኖሪያ አፓርታማ አካባቢ ከሌሊት ጀምሮ በነበረው የተኩስ ልውውጥ የቦሌ መንገድ ሙሉ በሙሉ ተዘግቶ መቆየቱ ታውቋል። እንዲሁም ከመስቀል አደባባይ ወደ ቦሌ የሚወስደው መንገድም ሙሉ በሙሉ ተዘግቶ ነበር። አሁን ላይ መንገዶቹ መከፈታቸው ተከፍተዋል፡፡
ምንጭ፦ ኢቲቪ (ጤና ይስጥልኝ ኢትዮጵያ), ሪፖርተር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ቦሌ መንገድ በሚገኘው የፓርላማ አባላት መኖሪያ አፓርታማ አካባቢ ከሌሊት ጀምሮ በነበረው የተኩስ ልውውጥ የቦሌ መንገድ ሙሉ በሙሉ ተዘግቶ መቆየቱ ታውቋል። እንዲሁም ከመስቀል አደባባይ ወደ ቦሌ የሚወስደው መንገድም ሙሉ በሙሉ ተዘግቶ ነበር። አሁን ላይ መንገዶቹ መከፈታቸው ተከፍተዋል፡፡
ምንጭ፦ ኢቲቪ (ጤና ይስጥልኝ ኢትዮጵያ), ሪፖርተር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA via @like
ለሚመለከተው አካል‼️
(በተለይ ለሰሞነኞቹ....)
.
.
ስለማይረዱ #ማንነታቸውን
ከስራቸው ይልቅ ያምናሉ አፋቸውን
.
.
እየቀላቀሉ #ተንኮል እና #ክፋት
እየሸፋፈኑ እውነትን በሀሰት
#የሚደክመውን ሰው ቁጭ ብሎ በማማት
ትልቅ ኩነኔ ነው ላወቀው ሰው በእውነት
.
.
ያቅታል እንጂ ቁምነገር መስራት
በጣም ቀላል ነው ሰውንስ #ማማት
.
.
ስለማይረዱ ማንነታቸውን
#ከስራቸው ይልቅ ያምናሉ #አፋቸውን
.
.
ካልታገሉ በቀር አይሳካም #ምኞት
#ለየብቻ ናቸው መስራት እና ማውራት
እግዜር ከፈጠረው በዚህች ምድር ዓለም
ሆን ብሎ እንደማውራት #ቀላል ነገር የለም።
.
.
ያቅታል እንጂ ቁምነገር መስራት
በጣም ቀላል ነው ሰውንስ ማማት
©ክቡር ዶክተር አርቲስ ጥላሁን ገሰሰ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
(በተለይ ለሰሞነኞቹ....)
.
.
ስለማይረዱ #ማንነታቸውን
ከስራቸው ይልቅ ያምናሉ አፋቸውን
.
.
እየቀላቀሉ #ተንኮል እና #ክፋት
እየሸፋፈኑ እውነትን በሀሰት
#የሚደክመውን ሰው ቁጭ ብሎ በማማት
ትልቅ ኩነኔ ነው ላወቀው ሰው በእውነት
.
.
ያቅታል እንጂ ቁምነገር መስራት
በጣም ቀላል ነው ሰውንስ #ማማት
.
.
ስለማይረዱ ማንነታቸውን
#ከስራቸው ይልቅ ያምናሉ #አፋቸውን
.
.
ካልታገሉ በቀር አይሳካም #ምኞት
#ለየብቻ ናቸው መስራት እና ማውራት
እግዜር ከፈጠረው በዚህች ምድር ዓለም
ሆን ብሎ እንደማውራት #ቀላል ነገር የለም።
.
.
ያቅታል እንጂ ቁምነገር መስራት
በጣም ቀላል ነው ሰውንስ ማማት
©ክቡር ዶክተር አርቲስ ጥላሁን ገሰሰ
@tsegabwolde @tikvahethiopia