TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#update የኦሮሚያ ክልል የመንግስት ሴክተሮች የ6 ወራት አፈፃፀም ግምገማ በአዲስ አበባ በኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት እየተካሄደ ነው። ግምገማው በግብርና፣ መሰረተ ልማትና የከተማ ልማት ላይ ትኩረት ያደርጋል፡፡ በግምገማው መድረክ ላይ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ #ለማ_መገርሳ፣ ምክትል ፕሬዝዳንት ወ/ሮ #ጠይባ_ሀሰን እና የሴክተር ኃላፊዎች ተገኝተዋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
አዳማ🔝

ለ7ኛ ጊዜ የሚከበረውን የመከላከያ ሰራዊትን ቀንን አስመልክቶ ህዝባዊ ውይይት በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው። በዚህ ውይይት የመከላከያ ሚኒስትር ኢንጂነር #አይሻ_መሀመድ ፣ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ #ለማ_መገርሳ ፣ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል #ሰዓረ_መኮንንን ጨምሮ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች፣ ሚኒስትሮችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች እየተሳተፉ ይገኛሉ።

via fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia