#update የኦሮሚያ ክልል የመንግስት ሴክተሮች የ6 ወራት አፈፃፀም ግምገማ በአዲስ አበባ በኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት እየተካሄደ ነው። ግምገማው በግብርና፣ መሰረተ ልማትና የከተማ ልማት ላይ ትኩረት ያደርጋል፡፡ በግምገማው መድረክ ላይ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ #ለማ_መገርሳ፣ ምክትል ፕሬዝዳንት ወ/ሮ #ጠይባ_ሀሰን እና የሴክተር ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አዳማ🔝
ለ7ኛ ጊዜ የሚከበረውን የመከላከያ ሰራዊትን ቀንን አስመልክቶ ህዝባዊ ውይይት በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው። በዚህ ውይይት የመከላከያ ሚኒስትር ኢንጂነር #አይሻ_መሀመድ ፣ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ #ለማ_መገርሳ ፣ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል #ሰዓረ_መኮንንን ጨምሮ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች፣ ሚኒስትሮችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች እየተሳተፉ ይገኛሉ።
via fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ለ7ኛ ጊዜ የሚከበረውን የመከላከያ ሰራዊትን ቀንን አስመልክቶ ህዝባዊ ውይይት በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው። በዚህ ውይይት የመከላከያ ሚኒስትር ኢንጂነር #አይሻ_መሀመድ ፣ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ #ለማ_መገርሳ ፣ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል #ሰዓረ_መኮንንን ጨምሮ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች፣ ሚኒስትሮችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች እየተሳተፉ ይገኛሉ።
via fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia