TIKVAH-ETHIOPIA via @like
በሀላፊነት ይህን ድምፅ ስጡልኝ። ለቀጣይ ሀገራዊ መልካም ስራዎች ለመስራት በቻናላችን ቤተሰብ ውስጥ ምን ያህል #ሴቶች እንዳሉ ለማወቅ በማስፈለጉ በኃላፊነ ይህን✅ምልክት በመጫን አብሮነታችሁን ግለፁ።
ሴቶች ብቻ በኃላፊነት ድምፅ ስጡ። በአዲሱ አመት ከሴቶች መብት ጋር በተያያዙ ጉዳዮች ላይ የሚሰሩ ስራዎች ስላሉ ቁጥሩን ማወቅ ማስፈለጉ ነው።
አመሰግናለሁ!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሴቶች ብቻ በኃላፊነት ድምፅ ስጡ። በአዲሱ አመት ከሴቶች መብት ጋር በተያያዙ ጉዳዮች ላይ የሚሰሩ ስራዎች ስላሉ ቁጥሩን ማወቅ ማስፈለጉ ነው።
አመሰግናለሁ!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ኢትዮጵያ ጾታዊ ተዋፅዖውን የጠበቀ ካቢኔ ካዋቀረች ከሁለት ቀናት በኋላ #ሩዋንዳም የአዲስ አበባን ፈለግ በመከተል ግማሹን የካቢኔ አባላቷን ሴቶች ማድረጓ ተሰምቷል፡፡ ከ26ቱ አዲስ ተመራጭ የሀገሪቱ ካቢኔ አባላት መካከል 13ቱ #ሴቶች መሆናቸው ተገልጿል። ከሀገሪቱ የፓርላማ አባላት መካከልም 61 በመቶው ሴቶች መሆናቸውን አሶሺዬትድ ፕሬስ በዘገባው አስነብቦናል፡፡
@tseabwolde @tikvahethiopia
@tseabwolde @tikvahethiopia
#update አምባሳደር #ሳህለወርቅ_ዘውዴ በኢትዮጵያ የመጀመሪያዋ ሴት ፕሬዝዳንት ሆነው በመመረጣቸው የአሜሪካ ኢምባሲ የደስታ መግለጫ አስተላለፈ፡፡ ያለ #ሴቶች ተሳትፎ አንድ ማህበረሰብ #ውጤታማ እንደማይሆን የተገነዘበው የኢትዮጵያ መንግስት ሴቶችን ወደ ሃላፊነት ማምጣቱ ሊያስመሰግነው ይገባል ብሏል የአሜሪካ ኢምባሲ በመግለጫው፡፡ መንግስት ሴቶችን ያቀፈ የፖለቲካ ስርዓት ለመገንባት ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ጠንካራ እርምጃ በመውሰዱ ኢምባሲው #አድናቆቱን ገልጿል፡፡
ምንጭ፦ የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ትግራይ ክልል‼️
የትግራይ ክልል ለ3 ሺህ 231 ታራሚዎች #ይቅርታ አደረገ። የክልሉ የፀጥታ አስተዳደር ቢሮ እንዳስታወቀው፥ ይቅርታ ከተደረገላቸው ታራሚዎች መካከል 72ቱ #ሴቶች ናቸው።
ታራሚዎቹ የይቅርታ ህግን ያሟሉ መሆናቸውን ተከትሎ ነው በይቅርታ እንዲለቀቁ መደረጉን የቢሮው ሀላፊ አቶ #ተኪኡ_ምትኩ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ተናግረዋል።
ታራሚዎቹ ከህዳር 20 ቀን 2011 ጀምሮም ወደ ህብረተሰቡ እንደሚቀላቀሉም ተመልክቷል።
የክልል መንግስት ባለፈው ዓመት የግንቦት 20 በዓልን ምክንያት ለ2 ሺህ 206 ታራሚዎች ይቅርታ አድርጎ አንደነበር ይታወሳል።
ምንጭ፦ fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የትግራይ ክልል ለ3 ሺህ 231 ታራሚዎች #ይቅርታ አደረገ። የክልሉ የፀጥታ አስተዳደር ቢሮ እንዳስታወቀው፥ ይቅርታ ከተደረገላቸው ታራሚዎች መካከል 72ቱ #ሴቶች ናቸው።
ታራሚዎቹ የይቅርታ ህግን ያሟሉ መሆናቸውን ተከትሎ ነው በይቅርታ እንዲለቀቁ መደረጉን የቢሮው ሀላፊ አቶ #ተኪኡ_ምትኩ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ተናግረዋል።
ታራሚዎቹ ከህዳር 20 ቀን 2011 ጀምሮም ወደ ህብረተሰቡ እንደሚቀላቀሉም ተመልክቷል።
የክልል መንግስት ባለፈው ዓመት የግንቦት 20 በዓልን ምክንያት ለ2 ሺህ 206 ታራሚዎች ይቅርታ አድርጎ አንደነበር ይታወሳል።
ምንጭ፦ fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia