TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.7K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
ጠ/ሚ ዶክተር #አብይ_አህመድ...

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከምክር ቤቱ አባላት ለቀረበላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ እየሰጡ ይገኛሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት፤ ኢትዮጵያ ውስጥ ዴሞክራሲያዊ ስርአት ለመገንባት ዋነኛው ተዋናይ #መንግስት ነው። በተለይም በአገሪቱ የሚያጋጥሙ ማንኛቸውንም ችግሮችን ደግሞ መንግስት በሃይል ሳይሆን #በትእግስትና #በሰላም የመፍታት ተግባር ደግሞ ዋነኛው ተግባር ነው ብለዋል።

Via ENA
@tsegabwolde @tivahethiopia