ጎንደር ዩኒቨርሲቲ🔝
ዛሬ ጥዋት በጎንደር ዩኒቨርሲቲ(ማራኪ ካምፓስ) ተማሪዎች ሰልፍ አድርገው የነበር ሲሆን ሰልፉ ግቢውን ውጥረት ውስጥ ከቶት መጠነኛ አለመረጋጋት ተፈጥሮ ነበር። ተማሪዎች #ድንጋይ ሲወራወሩም እንደነበር የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት ገልፀዋል። አሁን ላይ ዩኒቨርሲቲው የተአጋጋ ሲሆን ተማሪው ሰላማዊ እንቅስቃሴ እያደረገ ይገኛል። ተማሪዎች የካፌ አገልግሎት እየተጠቀሙ ናቸው።
.
.
TIKVAH-ETH ለሁሉም እንዲህ ይላል፦
ሰላም ዋጋዋ ትልቅ ነው!! አስተውሉ!! አስተውሉ!! ምንም ነገር ከሰላም አይበልጥም። በኃላ ደም እንባ ብናለቅስ ሰላምን መልሰን አናገኝም!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ዛሬ ጥዋት በጎንደር ዩኒቨርሲቲ(ማራኪ ካምፓስ) ተማሪዎች ሰልፍ አድርገው የነበር ሲሆን ሰልፉ ግቢውን ውጥረት ውስጥ ከቶት መጠነኛ አለመረጋጋት ተፈጥሮ ነበር። ተማሪዎች #ድንጋይ ሲወራወሩም እንደነበር የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት ገልፀዋል። አሁን ላይ ዩኒቨርሲቲው የተአጋጋ ሲሆን ተማሪው ሰላማዊ እንቅስቃሴ እያደረገ ይገኛል። ተማሪዎች የካፌ አገልግሎት እየተጠቀሙ ናቸው።
.
.
TIKVAH-ETH ለሁሉም እንዲህ ይላል፦
ሰላም ዋጋዋ ትልቅ ነው!! አስተውሉ!! አስተውሉ!! ምንም ነገር ከሰላም አይበልጥም። በኃላ ደም እንባ ብናለቅስ ሰላምን መልሰን አናገኝም!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#የግጭት ትርፉ፦
🔹ለቅሶ
🔹ስቃይ
🔹መከራ
🔹ረሀብ
🔹ስደት
🔹ሞት
🔹የሚወዱትን ማጣት
🔹ችጋር
🔹በሽታ
🔹እልቂት
ማስተዋል የሚችል ያስተውል!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
🔹ለቅሶ
🔹ስቃይ
🔹መከራ
🔹ረሀብ
🔹ስደት
🔹ሞት
🔹የሚወዱትን ማጣት
🔹ችጋር
🔹በሽታ
🔹እልቂት
ማስተዋል የሚችል ያስተውል!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጎነደር ዩኒቨርሲቲ🔝
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የተፈጠረውን ችግር #ለመፍታት የሀይማኖት አባቶች ተማሪዎችን አነጋግረዋል። የፀጥታ አስከባሪዎችም በግቢ ውስጥ በመዘዋወር ተማሪውን ለማረጋጋት እና ግቢውን ሙሉ ወደሙሉ ወደቀደመው እንቅስቃሴ ለመመለስ እየሰሩ ነው።
©Nathy
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የተፈጠረውን ችግር #ለመፍታት የሀይማኖት አባቶች ተማሪዎችን አነጋግረዋል። የፀጥታ አስከባሪዎችም በግቢ ውስጥ በመዘዋወር ተማሪውን ለማረጋጋት እና ግቢውን ሙሉ ወደሙሉ ወደቀደመው እንቅስቃሴ ለመመለስ እየሰሩ ነው።
©Nathy
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከሞት የተነሳው ኢትዮጵያዊ🔝
በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን ሲቡ ስሬ ወረዳ አንድ ግለሰብ ህይወቱ ካለፈ በኋላ መነሳቱ ተገለፀ። ሟች አቶ #ሂርጳ_ነገሮ ለረጅም ጊዜ በፅኑ ህመም ሲሰቃይ ቆይቶ ባለፈው ማክሰኞ ማለትም ህዳር 11 ቀን 2011 ዓ.ም ከጠዋቱ 4:30 ገደማ ህመሙ ፀንቶበት ህይወቱ ያልፋል። በአካባቢው ባህል መሰረትም ሳይገነዝ ለ1 ሰዓት አከባቢ ከቆየ በኋላ አስከሬኑ ተገንዞ ወደ ተዘጋጀለት ሳጥን ይገባል። የቀብር ስነ ስርዓቱን ለመፈፀምም ቤተሰቦቹ ሩቅ ላሉ ወዳጅ ዘመዶቻቸው መልዕክት ይልካሉ።
በመቀጠልም ወዳጅ ዘመዶቹ ቦታው እስኪደርሱ ቤተሰቦቹ የተለያዩ የሀዘን ስነ ስርዓቶችን እያከናወኑ ቆይታ አድርገዋል። ሥርዓቱ እየተከናወነ አስከሬኑ ሳጥን ውስጥ ገብቶ በግምት ከ5 ሰዓት በላይ ከቆየ በኃላ ግን አንድ አስደንጋጭ ነገር ተፈጠረ።ግብዓተ መሬቱ ሊፈፀም ስዓታት የቀሩት ሟች ከአስከሬን ሳጥኑ ወስጥ ድምፅ ማሰማት መጀመሩ ተነግሯል፡፡
ምንጭ: ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን ሲቡ ስሬ ወረዳ አንድ ግለሰብ ህይወቱ ካለፈ በኋላ መነሳቱ ተገለፀ። ሟች አቶ #ሂርጳ_ነገሮ ለረጅም ጊዜ በፅኑ ህመም ሲሰቃይ ቆይቶ ባለፈው ማክሰኞ ማለትም ህዳር 11 ቀን 2011 ዓ.ም ከጠዋቱ 4:30 ገደማ ህመሙ ፀንቶበት ህይወቱ ያልፋል። በአካባቢው ባህል መሰረትም ሳይገነዝ ለ1 ሰዓት አከባቢ ከቆየ በኋላ አስከሬኑ ተገንዞ ወደ ተዘጋጀለት ሳጥን ይገባል። የቀብር ስነ ስርዓቱን ለመፈፀምም ቤተሰቦቹ ሩቅ ላሉ ወዳጅ ዘመዶቻቸው መልዕክት ይልካሉ።
በመቀጠልም ወዳጅ ዘመዶቹ ቦታው እስኪደርሱ ቤተሰቦቹ የተለያዩ የሀዘን ስነ ስርዓቶችን እያከናወኑ ቆይታ አድርገዋል። ሥርዓቱ እየተከናወነ አስከሬኑ ሳጥን ውስጥ ገብቶ በግምት ከ5 ሰዓት በላይ ከቆየ በኃላ ግን አንድ አስደንጋጭ ነገር ተፈጠረ።ግብዓተ መሬቱ ሊፈፀም ስዓታት የቀሩት ሟች ከአስከሬን ሳጥኑ ወስጥ ድምፅ ማሰማት መጀመሩ ተነግሯል፡፡
ምንጭ: ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት
@tsegabwolde @tikvahethiopia