This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#update ከላልይበላ ከተማ እና ከቅዱስ ላልይበላ ደብር የተወከሉ ልዑካን ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ #ደመቀ_መኮንን ጋር በቅርሱ ጥገና ዙሪያ ባደረጉት ውይይት ቅርሱን ከጉዳት ለመከላከል የተሰራው መጠለያ በዚህ ዓመት እንደሚነሳ ቃል እንደተገባላቸው ተናግረዋል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር #ደመቀ_መኮንን ሳዑዲ አረቢያ ናቸው። አቶ ደመቀ ወደ ሳዑዲ አረቢያ ያቀኑት በሀገሪቱ በሚደረገው አለም አቀፍ የንግድ ጉባዔ ለመካፈል ነው። እግረ መንገዳቸውንም ከሳዑዲ ባለስልጣናት ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ይመካከራሉ ብሏል ቃል አቀባያቸው።
ምንጭ፦ ዋዜማ ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ ዋዜማ ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia