TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#update ሞቃድሾ⬆️

የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር #ወርቅነህ_ገበየሁ እና የኤርትራ አቻቸው #ኦስማን_ሳላህ ዛሬ ለጉብኝት ሞቃድሾ ገብተዋል። ሁለቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በቆይታቸው ከሶማሊያ መንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል።

ምንጭ፦ fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia