TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#update አርባ ምንጭ⬆️

በነጭ ሳር ብሄራዊ ፓርክ የሚገኙትን አርባዎቹ ምንጮች ተፈጥሯዊ ውበት፣ ንጽህናና ደህንነት ለመጠበቅ የሚያስችል የግንባታ ሥራ እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ። ሰሞኑን ምንጮች እየደረቁ ነው ተብሎ በሚዲያ የቀረበው ዘገባ #ስህተት መሆኑ ተጠቁሟል የጋሞ ጎፋ ዞን ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ መምሪያ ኃላፊ አቶ መኮንን ንጋቱ አርባ ምንጮቹ ለአርባምንጭ ከተማ ነዋሪዎች ህልውና መሆኑን ተናግረው እነዚህ ምንጮችን ከቆሻሻ፣ ከአፈር እና ከመሳሰሉ ነገሮች በመከላከል ተፈጥሯዊ ውበታቸው ሳይነካ ንጽህናቸውንና ደህንነታቸውን ለመጠበቅ የሚያስችል የግንባታ ስራ በመካሄድ ላይ መሆኑን ገልፀዋል፡፡

ምንጭ፦ የጋሞ ጎፋ ዞን መንግስት ኮሚ.
@tsegabwolde @tikvahethiopia