TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
ለነቀምት ነዋሪዎች‼️

ከቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል #የተፈናቀሉ ወገኖቻችን በ03፣ 04 እና 07 ቀበሌ፤ በነቀምት የመምህራን ኮሌጅ፣ ዳንዲ ቦሩ ኮሌጅ እንዲሁም በነቀምት ከተማ አስተዳደር ግቢ ውስጥ ይገኛሉ። እነኚህ ወገኖቻችን ምግብ እና መኝታ ያስፈልጋቸዋል። የነቀምት ነዋሪዎች እና #ቄሮዎች በቻላችሁት አቅም ድጋፍ እንድታደርጉላቸው ጥሪያችንን እናቀርባለን።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
ለነቀምት ነዋሪዎች‼️

ከቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል #የተፈናቀሉ ወገኖቻችን በ03፣ 04 እና 07 ቀበሌ፤ በነቀምት የመምህራን ኮሌጅ፣ ዳንዲ ቦሩ ኮሌጅ፣ ወለጋ ዩኒቨርሲቲ እንዲሁም በነቀምት ከተማ አስተዳደር ግቢ ውስጥ ይገኛሉ። እነኚህ ወገኖቻችን ምግብ እና መኝታ ያስፈልጋቸዋል። የነቀምት ነዋሪዎች እና #ቄሮዎች በቻላችሁት አቅም ድጋፍ እንድታደርጉላቸው ጥሪያችንን እናቀርባለን።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
አስቸኳይ~ነቀምት‼️

ከቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል #የተፈናቀሉ ወገኖቻችን በ03፣ 04 እና 07 ቀበሌ፤ በነቀምት የመምህራን ማሰልጠኛ፣ ዳንዲ ቦሩ ኮሌጅ፣ ወለጋ ዩኒቨርሲቲ እንዲሁም በነቀምት ከተማ አስተዳደር ግቢ ውስጥ ይገኛሉ። እነኚህ ወገኖቻችን ድጋፍ እና እገዛ ያስፈልጋቸዋል። ሁላችንም ከጎናቸው እንሁን!

#ሼር #SHARE
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አስቸኳይ~ነቀምት‼️

ከቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል #የተፈናቀሉ ወገኖቻችን በ03፣ 04 እና 07 ቀበሌ፤ በነቀምት የመምህራን ማሰልጠኛ፣ ዳንዲ ቦሩ ኮሌጅ፣ ወለጋ ዩኒቨርሲቲ እንዲሁም በነቀምት ከተማ አስተዳደር ግቢ ውስጥ ይገኛሉ። እነኚህ ወገኖቻችን ድጋፍ እና እገዛ ያስፈልጋቸዋል። ሁላችንም ከጎናቸው እንሁን!

#ሼር #SHARE
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ለተፈናቀሉ ዜጎችን ለመርዳት የባንክ ሂሳብ⬇️

ከቤኒሻንጉል ጉሙዝና ከምስራቅ ወለጋ ዞን አጎራባች ወረዳዎች #የተፈናቀሉ ዜጎችን ለመርዳት የባንክ ሂሳብ ተከፈተ፡፡

ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ካማሺ ዞን እና በምስራቅ ወለጋ ዞን ስር በሚገኙ አጎራባች ወረዳዎች ውስጥ የፀጥታ ችግር መፈጠሩ ይታወሳል፡፡

በዚህም ምክንያት ከ20 በላይ ሰዎች ሕይወታቸው ማለፉና ከ70 ሺ በላይ ዜጎች ከንብረትና ቄያቸው መፈናቀላቸው ይነገራል፡፡

እነዚህን የተፈናቀሉ ዜጎች ለመርዳት የባንክ ሂሳብ መከፈቱን ኦሮሚያ ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በድረ ገፁ አስፍሯል፡፡

ድጋፍ ለማድረግም በኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ 937719፣ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000259030138፣ በኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ 1000072131111 መጠቀም እንደሚቻል ተነግሯል፡፡

ከአራት ቀናት በላይ በእግራቸው በመጓዝ ነቀምቴ ከተማ የገቡት ተፈናቃዮች በአሁኑ ሰዓት በመምህራን፣ በቴክኒክና ሙያ፣ በነርሲንግ ኮሌጆችና በወለጋ ዩኒቨርሲቲ ተጠልለዋል፡፡

#የነቀምቴ ከተማ ነዋሪዎች የምግብና አልባሳት #ድጋፍ እያደረጉላቸው እንደሆነም ተነግሯል፡፡

ምንጭ፦ ሸገር FM 102.1
@tsegabwolde @tikvahethiopia