#Update የኢህአዴግ ጠቅላላ ጉባኤ ከመስከረም 23 እስከ 25 #በሀዋሳ ከተማ ይደረጋል። ጉባኤው «በልማታዊ ዴሞክራሲ ማዕቀፍ የለውጥ እንቅስቃሴያችንን በማስቀጠል የኢትዮጵያን ሕዳሴ እናረጋግጥ» በሚል መሪ ሀሳብ የሚካሄድ ይሆናል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ለአራት ቀናት የሚቆየው የደኢህዴን 10ኛው ድርጅታዊ ጉባኤ በዛሬው ዕለት #በሀዋሳ ከተማ ጀምሯል፡፡ጉባዔው ከሌሎች ጊዜ በተለየ ሁኔታ በክብር የሚሰናበቱ አመራሮች እንደሚኖሩ ተገልጿል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ የህገ ደንብ፣ #አርማና #ስያሜ ለውጥን የሚመለከቱ ውይይቶች ይካሄዳሉ ተብሏል፡፡ በ10ኛው የደኢህዴን ጉባዔ አዳዲስ አመራሮች ወደ ድርጅቱ የመሪነት እርከን ይቀላቀላሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia