TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#update አርባ ምንጭ⬆️

የኦሮሞ #አባገዳዎች በአርባምንጭ አቀባበል ተደረገላቸዋል። የኦሮሞ አባገዳዎች የጋሞ ሽማግሌዎች ጸቡን ለማብረድ ላደረጉት ጥረት #ምስጋና ለማቅረብ አርባምንጭ ገብተዋል፡፡

የጋሞ ሽማግሌዎች ጸቡን ለማብረድ ላደረጉት ጥረት በኦሮሞ አባገዳዎች ምስጋና ቀርቦላቸዋል፡፡

እንግዶቻቸውን የተቀበሉት #የጋሞ ሽማግሌዎችም ጸብን በጸብ የመመለስ ባህል እንዳሌላቸው ገልጸዋል፡፡

በቡራዩ በተፈጸመው ጥቃት ዙሪያ ከነገ ጀምሮ ውይይት እንደሚያደረግ etv ዘግቧል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia