ፍትሀዊ ነው ፍርዱ? በምዕራብ ጎጃም ዞን በይልማና ዴንሳ ወረዳ ፖሊስ ጽ/ ቤት ከእስረኞች ማደሪያ ግቢ ውስጥ ተረኛ ጥበቃ የሆነው ፖሊስ ኮንስታብል እረታ እሸቱ በእስር የነበረችን የ22 ዓመቷን ግለሰብ አዲሴ እሸቴን ሚያዚያ
13/08/2010 ዓ/ም ከእስር ቤቱ አውጥቶ በመሳሪያ በማስፈራራት፣ በመደብደብ ከጥበቃዎች ማደሪያ ክፍል ውስጥ በማስገባት አስገድዶ የደፈረ ሲሆን በአቃቢ
ህግ ተከሶ ፍርድ ቤቱ ሚያዚያ 19/08/2010 ዓ/ም በዋለው ችሎት 2 ዓመት ከ3 ወር #ቀላል እስራት ተፈረደበት፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
13/08/2010 ዓ/ም ከእስር ቤቱ አውጥቶ በመሳሪያ በማስፈራራት፣ በመደብደብ ከጥበቃዎች ማደሪያ ክፍል ውስጥ በማስገባት አስገድዶ የደፈረ ሲሆን በአቃቢ
ህግ ተከሶ ፍርድ ቤቱ ሚያዚያ 19/08/2010 ዓ/ም በዋለው ችሎት 2 ዓመት ከ3 ወር #ቀላል እስራት ተፈረደበት፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia