TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
ፍትሀዊ ነው ፍርዱ? በምዕራብ ጎጃም ዞን በይልማና ዴንሳ ወረዳ ፖሊስ ጽ/ ቤት ከእስረኞች ማደሪያ ግቢ ውስጥ ተረኛ ጥበቃ የሆነው ፖሊስ ኮንስታብል እረታ እሸቱ በእስር የነበረችን የ22 ዓመቷን ግለሰብ አዲሴ እሸቴን ሚያዚያ
13/08/2010 ዓ/ም ከእስር ቤቱ አውጥቶ በመሳሪያ በማስፈራራት፣ በመደብደብ ከጥበቃዎች ማደሪያ ክፍል ውስጥ በማስገባት አስገድዶ የደፈረ ሲሆን በአቃቢ
ህግ ተከሶ ፍርድ ቤቱ ሚያዚያ 19/08/2010 ዓ/ም በዋለው ችሎት 2 ዓመት ከ3 ወር #ቀላል እስራት ተፈረደበት፡፡

@tsegabwolde @tikvahethiopia